2 Samuel 18:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እቲ ንጉስ፡ እቲ ዝበለጸ ዝመስለኩም ክገብር እየ በሎም። እቲ ንጉስ ድማ ኣብ ኣፍ ደገ ደው በለ፡ ብዘሎ ህዝቢ ድማ ብኣማኢትን ብኣሽሓትን ወጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም፥ “በፊ​ታ​ችሁ መል​ካም የሚ​መ​ስ​ላ​ች​ሁን አደ​ር​ጋ​ለሁ” አላ​ቸው። ንጉ​ሡም በበሩ አጠ​ገብ ቆመ፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ መቶ በመቶ፥ ሺህ በሺህ እየ​ሆኑ ወጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም። መልካም የሚመስላችሁን አደርጋለሁ አላቸው። ንጉሡም በበሩ አጠገብ ቆመ፥ ሕዝቡም ሁሉ መቶ በመቶ ሺህ በሺህ እየሆኑ ወጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም፥ “መልካም መስሎ የታያችሁን ሁሉ አደርጋለሁ” አላቸው። ስለዚህ ሕዝቡ ሁሉ በመቶና በሺህ እየሆነ ተሰልፎ ሲወጣ፥ ንጉሡ በቅጥሩ በር ቆሞ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ኡንቱንታ፥ “ህንተና ሎኤዳባ ታን ኦና” ያጌዳ። ዳዊተ ድርሳ ፐንግያን ኤቂደእሽን፥ አሳይ ኡባይ ጼቱ ጼቱ፥ ሻአይ ሻአይ ባረ ጩጉዋን ጩጉዋን ሳልፒደ ከሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii unttuntta, «Hinttena lo"eeddabaa taani ootsana» yaageedda. Daawite dirssaa penggiyaan ek'k'ide'ishin, Asay ubbay s'eetu s'eetu, sha"ay sha"ay bare c'uguwaan c'uguwaan salppiide kesseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kawozikka, «Inttes lo7o misati beettiza ubbaa ta ooththana» gides. Hessa gishshas derey ubbay xeetan xeetan, shiyan shiyan shaaketti shaaketti salfi keziza wode kawozi gimbeza pengen eqqi dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካዎዚካ፥ «ኢንቴስ ሎኦ ሚሳቲ ቤቲዛ ኡባ ታ ኦና» ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ዴሬይ ኡባይ ጼታን ጼታን፥ ሺያን ሺያን ሻኬቲ ሻኬቲ ሳልፊ ኬዚዛ ዎዴ ካዎዚ ጊምቤዛ ፔንጌን ኤቂ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ፥ “ህንተና ሎእያባ ታ ኦና” ያግስ። ዳዊቲ ድርሳ ፐንግያ ማታን ኤቅድ፥ አሳ ኡባይ ፄታንነ ሙኩላን ሳልፕድ ከይሽን በእስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy, “Hintena lo77iyaba ta oothana” yaagis. Dawiti dirsa pengiya matan eqidi, asa ubbay xeetaninne mukulan salpidi keyishin be7is.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡም፣ “መልካም መስሎ የታያችሁን ሁሉ አደርጋለሁ” አላቸው። ስለዚህ ሕዝቡ ሁሉ በመቶና በሺሕ እየሆነ ተሰልፎ ሲወጣ፣ ንጉሡ በቅጥሩ በር ቆሞ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሡም “እናንተ መልካም መስሎ የታያችሁን ሁሉ አደርጋለሁ” ሲል መለሰላቸው። ከዚህ በኋላም በቅጽር በሩ አጠገብ ቆሞ በሺህና በመቶ የተመደቡት ሠራዊት ተሰልፈው ሲወጡ ተመለከተ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንጉስ ከዓ “ፅቡቕ ኮይኑ ዝተርኣየኩም እገብር” በሎም። ንጉስ ድማ ኣብ ጥቓ እታ ኣፍ ደገ ደው በለ፤ ኵሎም እቶም ህዝቢ ኸዓ በብሚእትታትን በብኣሽሓትን ኮይኖም ወፁ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ ከኣ፡ ጽቡቕ ኰይኑ እተራእየኩም እገብር፡ በሎም። ንጉስ ድማ ኣብ ጥቓ እታ ደገ ደው በለ፡ ኲሉ ኣቲ ህዝቢ ድማ ኣ ጥቓ እታ በብሚእትታትን በብኣሽሓትን ኰይኖም ወጹ።