2 Samuel 18:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቲ ንጉስ፡ እቲ ዝበለጸ ዝመስለኩም ክገብር እየ በሎም። እቲ ንጉስ ድማ ኣብ ኣፍ ደገ ደው በለ፡ ብዘሎ ህዝቢ ድማ ብኣማኢትን ብኣሽሓትን ወጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም፥ “በፊታችሁ መልካም የሚመስላችሁን አደርጋለሁ” አላቸው። ንጉሡም በበሩ አጠገብ ቆመ፤ ሕዝቡም ሁሉ መቶ በመቶ፥ ሺህ በሺህ እየሆኑ ወጡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም። መልካም የሚመስላችሁን አደርጋለሁ አላቸው። ንጉሡም በበሩ አጠገብ ቆመ፥ ሕዝቡም ሁሉ መቶ በመቶ ሺህ በሺህ እየሆኑ ወጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም፥ “መልካም መስሎ የታያችሁን ሁሉ አደርጋለሁ” አላቸው። ስለዚህ ሕዝቡ ሁሉ በመቶና በሺህ እየሆነ ተሰልፎ ሲወጣ፥ ንጉሡ በቅጥሩ በር ቆሞ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ኡንቱንታ፥ “ህንተና ሎኤዳባ ታን ኦና” ያጌዳ። ዳዊተ ድርሳ ፐንግያን ኤቂደእሽን፥ አሳይ ኡባይ ጼቱ ጼቱ፥ ሻአይ ሻአይ ባረ ጩጉዋን ጩጉዋን ሳልፒደ ከሴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii unttuntta, «Hinttena lo"eeddabaa taani ootsana» yaageedda. Daawite dirssaa penggiyaan ek'k'ide'ishin, Asay ubbay s'eetu s'eetu, sha"ay sha"ay bare c'uguwaan c'uguwaan salppiide kesseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozikka, «Inttes lo7o misati beettiza ubbaa ta ooththana» gides. Hessa gishshas derey ubbay xeetan xeetan, shiyan shiyan shaaketti shaaketti salfi keziza wode kawozi gimbeza pengen eqqi dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዚካ፥ «ኢንቴስ ሎኦ ሚሳቲ ቤቲዛ ኡባ ታ ኦና» ጊዴስ። ሄሳ ጊሻስ ዴሬይ ኡባይ ጼታን ጼታን፥ ሺያን ሺያን ሻኬቲ ሻኬቲ ሳልፊ ኬዚዛ ዎዴ ካዎዚ ጊምቤዛ ፔንጌን ኤቂ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ፥ “ህንተና ሎእያባ ታ ኦና” ያግስ። ዳዊቲ ድርሳ ፐንግያ ማታን ኤቅድ፥ አሳ ኡባይ ፄታንነ ሙኩላን ሳልፕድ ከይሽን በእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy, “Hintena lo77iyaba ta oothana” yaagis. Dawiti dirsa pengiya matan eqidi, asa ubbay xeetaninne mukulan salpidi keyishin be7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡም፣ “መልካም መስሎ የታያችሁን ሁሉ አደርጋለሁ” አላቸው። ስለዚህ ሕዝቡ ሁሉ በመቶና በሺሕ እየሆነ ተሰልፎ ሲወጣ፣ ንጉሡ በቅጥሩ በር ቆሞ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡም “እናንተ መልካም መስሎ የታያችሁን ሁሉ አደርጋለሁ” ሲል መለሰላቸው። ከዚህ በኋላም በቅጽር በሩ አጠገብ ቆሞ በሺህና በመቶ የተመደቡት ሠራዊት ተሰልፈው ሲወጡ ተመለከተ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ ከዓ “ፅቡቕ ኮይኑ ዝተርኣየኩም እገብር” በሎም። ንጉስ ድማ ኣብ ጥቓ እታ ኣፍ ደገ ደው በለ፤ ኵሎም እቶም ህዝቢ ኸዓ በብሚእትታትን በብኣሽሓትን ኮይኖም ወፁ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ከኣ፡ ጽቡቕ ኰይኑ እተራእየኩም እገብር፡ በሎም። ንጉስ ድማ ኣብ ጥቓ እታ ደገ ደው በለ፡ ኲሉ ኣቲ ህዝቢ ድማ ኣ ጥቓ እታ በብሚእትታትን በብኣሽሓትን ኰይኖም ወጹ። |