2 Samuel 18:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ህዝቢ ግና፡ እንተ ሃዲምና፡ ኣይከናኸኑናን እዮም እሞ፡ ኣይትውጻእ ትኸውን። ፍርቂ ካባና እንተሞይትና ድማ ክኣልዩና እዮም፤ ሕጂ ግና ካባና ዓሰርተ ሽሕ ዋጋ ኣለኩም፤ ስለዚ ሕጂ ካብ ከተማ እንተትሕግዘና ይሓይሽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ርሱ ግን “አንተ ከእኛ ከሁ​ላ​ችን ይልቅ እንደ ዐሥር ሽህ ሠራ​ዊት ስለ​ሆ​ንህ ብን​ሸሽ ልባ​ቸው አይ​ከ​ተ​ለ​ን​ምና፥ እኩ​ሌ​ታ​ች​ንም ብን​ሞት ልባ​ቸው አይ​ከ​ተ​ለ​ን​ምና አት​ውጣ፤ አሁ​ንም መር​ዳ​ትን ትረ​ዳን ዘንድ በከ​ተማ ብት​ኖ​ር​ልን ይሻ​ለ​ናል” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቡ ግን። አትወጣም፤ ብንሸሽ ስለ እኛ አያስቡም፤ ከእኛም እኩሌታው ቢሞት ስለ እኛ አያስቡም፤ አንተ ግን ለብቻህ ከእኛ ከአስሩ ሺህ ይልቅ ትበልጣለህ፤ አሁንም በከተማ ተቀምጠህ ብትረዳን ይሻላል አሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰዎቹ ግን፥ “አንተ መውጣት የለብህም፤ እንድንሸሽ ብንገደድ፥ ስለኛ ምንም አይገዳቸውም፤ ግማሾቻችን እንኳ ብንሞት፥ ስለኛ ምንም አይገዳቸውም፤ አንተ ግን ብቻህን ከእኛ ከዐሥሩ ሺህ ትበልጣለህ! ስለዚህ በከተማ ሆነህ ብትረዳን ይሻላል” አሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን አሳይ አ፥ “ኔን ባናዉ በሰና! ኑን ባቃትንቶነ፥ ኡንቱንቱ ኑባ ኮይክኖ፤ ሀራይ አቶ ኑን ባጋይ ሀይቂንቶነ፥ ኑባ ኡንቱንቱ ጉዳ ጊክኖ። ሽን ኔን ኑፐ ታሙ ሻአቱዋፐ ዳራሳ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ኔን ካታማን ኡታደ፥ ኑዉ ማዱዋ ኪቶፐ ሎአ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Asay Aa, «Neeni baanaw bessena! Nuuni bak'atinttonne, unttunttu nubaa koykkino; haray atto nuuni baggay hayk'k'inttonne, nubaa unttunttu gudda giikkino. Shin neeni nuuppe tammu sha"atuwaappe daraasa; hewaa diraw, neeni kataman uttaade, nuw maaduwaa kiittooppe lo"a» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asati gidikko iza, «Neni nunara kezanaas bessenna; nuna baqatissiza miishshi diikko asay hessa gita miishshan qoodenna; haray attoshin nuuppe baggay hayqqikokka istti wudu geettenna; neni nerkka nuuppe tammu shiyatappe aadhdhaasa; hessa gishshas neni kataman uttada nuna maaddiko lo7o» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳቲ ጊዲኮ ኢዛ፥ «ኔኒ ኑናራ ኬዛናስ ቤሴና፤ ኑና ባቃቲሲዛ ሚሺ ዲኮ ኣሳይ ሄሳ ጊታ ሚሻን ቆዴና፤ ሃራይ ኣቶሺን ኑፔ ባጋይ ሃይቂኮካ ኢስቲ ዉዱ ጌቴና፤ ኔኒ ኔርካ ኑፔ ታሙ ሺያታፔ ኣሳ፤ ሄሳ ጊሻስ ኔኒ ካታማን ኡታዳ ኑና ማዲኮ ሎኦ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን አሳይ፥ “ኔኒ ባናዉ በሰና! ኑኒ ባቃትያኮ ኤንቲ ኑና ኮዮኮና፤ ሀር አቶሽን ኑፐ ባጋይ ሀይቅያኮካ ኑባ ዉዳ ጎኮና። ሽን ኔኒ ነ ፃላላ ታሙ ሙኩሉፐ ዳራሳ። ሄሳ ግሾ፥ ኔኒ ካታማን ኡታዳ ኑስ ማዶ ኪትኮ ሎኦ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin asay, “Neeni baanaw bessenna! Nuuni baqatiyako enti nuna koyokona; hari attoshin nuupe baggay hayqiyakoka nubaa wuda gookona. Shin neeni ne xalaala tammu mukulupe daraasa. Hessa gisho, neeni kataman uttada nuus maado kiittiko lo77o” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰዎቹ ግን፣ “አንተ መውጣት የለብህም፤ እንድንሸሽ ብንገደድ፣ ሰዎቹ ከቁም ነገር አይቈጥሩንም፤ ግማሾቻችን እንኳ ብንሞት ደንታቸው አይደለም፣ አንተ ግን ብቻህን ከእኛ ከዐሥሩ ሺሕ ትበልጣለህ ፤ ስለዚህ በከተማ ሆነህ ብትረዳን ይሻላል” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም “አንተ ከእኛ ጋር መሄድ የለብህም፤ ጥቂቶቻችን ወደ ኋላ ተመልሰን ብንሄድ ወይም ግማሾቻችን ብንገደል ጠላት ምንም አይገደውም፤ አንተ ግን ከእኛ ዐሥሩን ሺህ ትበልጣለህ፤ ስለዚህ አንተ እዚሁ በከተማይቱ ውስጥ ቈይተህ አስፈላጊውን ርዳታ ብትልክልን ይሻላል” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ህዝቢ ግና፥ “ንሕና እንተ ሃደምና ብዛዕባና ግዲ የብሎምን። ፍርቅና እንተ ሞትናውን ብዛዕባና ግዲ የብሎምን። ንስኻ ግና ኽንዲ ዓሰርተ ሽሕና ኢኻ እሞ፥ ኣይትውፃእ። ስለዙይ ሕዚ ተዳሊኻ ኣብ ከተማ ዄንካ እንተ ሓገዝካና ይሐይሽ” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ህዝቢ ግና፡ ንሕናስ እንተ ሀደምና፡ ብዛዕባና ኣይሐስቡን፡ ፈረቓና እንተ ሞትናውን፡ ብዛዕባና ኣይሐስቡን እዮም፡ ንስኻ ግና ክንዲ ዓሰርተ ሽሕና ኢኻ እሞ፡ ኣይትውጻእ። እምበኣርሲ ሕጂ ተዳሊኻ ኻብ ከተማ ኽትረድኣና ይሐይሽ፡ በሉ።