2 Samuel 18:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሂሜዎስ ድማ ጸዊዑ ንንጉስ፡ ኵሉ ጽቡቕ ኣሎ፡ በሎ። ሽዑ ኣብ ቅድሚ ንጉስ ብገጹ ኣብ መሬት ተደፊኡ፡ ነቶም ኣብ ልዕሊ ጐይታይ ንጉስ ኢዶም ዘልዓሉ ሰባት ዘድሓነ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምስጋና ይኹኖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አኪማሖስም ጮኾ ንጉሡን፥ “ሰላም ለአንተ ይሁን!” አለው። በንጉሡም ፊት በምድር ላይ በግንባሩ ሰግዶ፥ “በንጉሡ በጌታዬ ላይ እጃቸውን ያነሡትን ሰዎች አሳልፎ የሰጠ አምላክህ እግዚአብሔር ይመስገን” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አኪማአስም ጮኾ ንጉሡን። ሁሉ ደህና ሆኖአል አለው። በንጉሡም ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ተደፍቶ። በንጉሡ በጌታዬ ላይ እጃቸውን ያነሱትን ሰዎች አሳልፎ የሰጠ አምላክህ እግዚአብሔር ይመስገን አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሒማዓጽም ጮኾ ንጉሡን፥ “ሁሉም ደህና ሆኖአል” አለ፤ ከዚያም ወደ መሬት ለጥ ብሎ በንጉሡ ፊት እጅ ነሣና፥ “በጌታዬ በንጉሡ ላይ እጃቸውን ያነሡትን ሰዎች አሳልፎ የሰጠ ጌታ አምላክህ የተመሰገነ ይሁን!” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አህማኣጽ ካትያ ጼሲደ፥ “ኡባባይካ ሎኦ!” ያጌዳ። ካትያ ስንን ግስ ጉፋኒደ፥ “ታ ጎዳ ካትያ ቦላ ባረንቱ ኩሽያ ደንዳ አሳቱዋ ነዉ አደ እሜዳ መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ጋላተቶ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ahima'aas'i kaatiyaa s'eesiide, «Ubbabaykka lo"o!» yaageedda. Kaatiyaa sintsan gisi guufanniide, «Ta godaa kaatiyaa bolla barenttu kushiyaa dentseedda asatuwaa new aatsiide immeedda Med'inaa Goday ne S'oossay galatetto» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Akimaasi keehi waassidi kawozas, «Ubba miishshika injjetides» gides; hessafe guye biitta bolla zaqulth zirxxi gides; kawozasikka kushe denththidi, «Ta godaa kawoza bolla bantta kushe denththida asata aaththi immida GODAA ne Xoossay galatetto!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣኪማሲ ኬሂ ዋሲዲ ካዎዛስ፥ «ኡባ ሚሺካ ኢንጄቲዴስ» ጊዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ቢታ ቦላ ዛቁል ዚርጺ ጊዴስ፤ ካዎዛሲካ ኩሼ ዴንዲ፥ «ታ ጎዳ ካዎዛ ቦላ ባንታ ኩሼ ዴንዳ ኣሳታ ኣ ኢሚዳ ጎዳ ኔ ጾሳይ ጋላቴቶ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አክማስ ካዋ ፄግድ፥ “ኡባባይ ሎኦ!” ያግስ። ካዋ ስንን ጉፋን ዝግድ፥ “ታ ጎዳ፥ ካዋ ቦላ ባንታ ኩሽያ ደንዳ አሳታ ነዉ አድ እምዳ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ጋላተቶ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akimaasi kawa xeegidi, “Ubbabay lo77o!” yaagis. Kawa sinthan gufanni ziggidi, “Ta godaa, kawa bolla banta kushiya denthida asata new aathidi immida Goday, ne Xoossay galatetto” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አኪማአስም ጮኾ ንጉሡን፣ “ሁሉም ነገር ተሳክቷል” አለ፤ ከዚያም ወደ መሬት ለጥ ብሎ በንጉሡ ፊት እጅ ነሣና፣ “በጌታዬ በንጉሡ ላይ እጃቸውን ያነሡትን ሰዎች አሳልፎ የሰጠ አምላክ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሒማዓጽም ድምፁን ከፍ አድርጎ ለንጉሡ ሰላምታ ሰጠ፤ በንጉሡም ፊት በግንባሩ መሬት ላይ ተደፍቶ “ንጉሥ ሆይ! በአንተ ላይ በዐመፅ የተነሣሡትን ድል እንድታደርግ ስለ ረዳህ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣኪማኣስ ድማ ንንጉስ ዓው ኢሉ “ሰላም” በሎ። ብገፁ ናብ ምድሪ ፍግም ኢሉ ንንጉስ ኢድ ነስአሉ እሞ “እቲ ኣብ ፀላእትኻ ዓወት ዝሃበካ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ይባረኽ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሒማዓጽ ድማ ንንጉስ፡ ሰላም ኢሉ ጨደረ። ብገጹ ናብ ምድሪ ፍግም ኢሉ ንንጉስ ኢድ ነሲኡ ኸኣ፡ እቲ ነቶም ኣብ ጐይታይ ንጉስ ኣእዳዎም ዘልዓሉ ሰባት ኣሕሊፉ ዝሀበ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ይባረኽ፡ በለ። |