2 Samuel 18:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሂሜዎስ ድማ ጸዊዑ ንንጉስ፡ ኵሉ ጽቡቕ ኣሎ፡ በሎ። ሽዑ ኣብ ቅድሚ ንጉስ ብገጹ ኣብ መሬት ተደፊኡ፡ ነቶም ኣብ ልዕሊ ጐይታይ ንጉስ ኢዶም ዘልዓሉ ሰባት ዘድሓነ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምስጋና ይኹኖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አኪ​ማ​ሖ​ስም ጮኾ ንጉ​ሡን፥ “ሰላም ለአ​ንተ ይሁን!” አለው። በን​ጉ​ሡም ፊት በም​ድር ላይ በግ​ን​ባሩ ሰግዶ፥ “በን​ጉሡ በጌ​ታዬ ላይ እጃ​ቸ​ውን ያነ​ሡ​ትን ሰዎች አሳ​ልፎ የሰጠ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይመ​ስ​ገን” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አኪማአስም ጮኾ ንጉሡን። ሁሉ ደህና ሆኖአል አለው። በንጉሡም ፊት በምድር ላይ በግምባሩ ተደፍቶ። በንጉሡ በጌታዬ ላይ እጃቸውን ያነሱትን ሰዎች አሳልፎ የሰጠ አምላክህ እግዚአብሔር ይመስገን አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሒማዓጽም ጮኾ ንጉሡን፥ “ሁሉም ደህና ሆኖአል” አለ፤ ከዚያም ወደ መሬት ለጥ ብሎ በንጉሡ ፊት እጅ ነሣና፥ “በጌታዬ በንጉሡ ላይ እጃቸውን ያነሡትን ሰዎች አሳልፎ የሰጠ ጌታ አምላክህ የተመሰገነ ይሁን!” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አህማኣጽ ካትያ ጼሲደ፥ “ኡባባይካ ሎኦ!” ያጌዳ። ካትያ ስንን ግስ ጉፋኒደ፥ “ታ ጎዳ ካትያ ቦላ ባረንቱ ኩሽያ ደንዳ አሳቱዋ ነዉ አደ እሜዳ መና ጎዳይ ነ ጾሳይ ጋላተቶ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ahima'aas'i kaatiyaa s'eesiide, «Ubbabaykka lo"o!» yaageedda. Kaatiyaa sintsan gisi guufanniide, «Ta godaa kaatiyaa bolla barenttu kushiyaa dentseedda asatuwaa new aatsiide immeedda Med'inaa Goday ne S'oossay galatetto» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Akimaasi keehi waassidi kawozas, «Ubba miishshika injjetides» gides; hessafe guye biitta bolla zaqulth zirxxi gides; kawozasikka kushe denththidi, «Ta godaa kawoza bolla bantta kushe denththida asata aaththi immida GODAA ne Xoossay galatetto!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣኪማሲ ኬሂ ዋሲዲ ካዎዛስ፥ «ኡባ ሚሺካ ኢንጄቲዴስ» ጊዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ቢታ ቦላ ዛቁል ዚርጺ ጊዴስ፤ ካዎዛሲካ ኩሼ ዴንዲ፥ «ታ ጎዳ ካዎዛ ቦላ ባንታ ኩሼ ዴንዳ ኣሳታ ኣ ኢሚዳ ጎዳ ኔ ጾሳይ ጋላቴቶ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አክማስ ካዋ ፄግድ፥ “ኡባባይ ሎኦ!” ያግስ። ካዋ ስንን ጉፋን ዝግድ፥ “ታ ጎዳ፥ ካዋ ቦላ ባንታ ኩሽያ ደንዳ አሳታ ነዉ አድ እምዳ ጎዳይ፥ ነ ፆሳይ ጋላተቶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Akimaasi kawa xeegidi, “Ubbabay lo77o!” yaagis. Kawa sinthan gufanni ziggidi, “Ta godaa, kawa bolla banta kushiya denthida asata new aathidi immida Goday, ne Xoossay galatetto” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አኪማአስም ጮኾ ንጉሡን፣ “ሁሉም ነገር ተሳክቷል” አለ፤ ከዚያም ወደ መሬት ለጥ ብሎ በንጉሡ ፊት እጅ ነሣና፣ “በጌታዬ በንጉሡ ላይ እጃቸውን ያነሡትን ሰዎች አሳልፎ የሰጠ አምላክ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሒማዓጽም ድምፁን ከፍ አድርጎ ለንጉሡ ሰላምታ ሰጠ፤ በንጉሡም ፊት በግንባሩ መሬት ላይ ተደፍቶ “ንጉሥ ሆይ! በአንተ ላይ በዐመፅ የተነሣሡትን ድል እንድታደርግ ስለ ረዳህ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣኪማኣስ ድማ ንንጉስ ዓው ኢሉ “ሰላም” በሎ። ብገፁ ናብ ምድሪ ፍግም ኢሉ ንንጉስ ኢድ ነስአሉ እሞ “እቲ ኣብ ፀላእትኻ ዓወት ዝሃበካ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ይባረኽ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣሒማዓጽ ድማ ንንጉስ፡ ሰላም ኢሉ ጨደረ። ብገጹ ናብ ምድሪ ፍግም ኢሉ ንንጉስ ኢድ ነሲኡ ኸኣ፡ እቲ ነቶም ኣብ ጐይታይ ንጉስ ኣእዳዎም ዘልዓሉ ሰባት ኣሕሊፉ ዝሀበ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ይባረኽ፡ በለ።