2 Samuel 18:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ሓላዊ ኸኣ ካልእ ሰብኣይ ኪጐዪ ረኣየ፡ እቲ ሓላዊ ድማ ነቲ ሓላዊ ደገ ጸዊዑ፡ እንሆ፡ ካልእ ሰብኣይ በይኑ ይጐዪ ኣሎ። እቲ ንጉስ ድማ፡ ዜና እውን የምጽእ በለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዘበ​ኛ​ውም ሌላ ሰው ሲሮጥ አየ፤ ዘበ​ኛ​ውም ለደጅ ጠባ​ቂው ጮኾ፥ “እነሆ፥ ብቻ​ውን የሚ​ሮጥ ሌላ ሰው አየሁ” አለ። ንጉ​ሡም፥ “እርሱ ደግሞ ወሬ ይዞ ይሆ​ናል” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም ፈጥኖ ቀረበ። ዘበኛውም ሌላ ሰው ሲሮጥ አየ፤ ዘበኛውም ለደጅ ጠባቂው ጮኾ። እነሆ፥ ብቻውን የሚሮጥ ሌላ ሰው አየሁ አለ። ንጉሡም። እርሱ ደግሞ ወሬ ይዞ ይሆናል አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ጠባቂው ሌላ ሰው ሲሮጥ አየ፤ ዘበኛውን ተጣራና፥ “ተመልከት! ሌላም ሰው ብቻውን እየሮጠ በመምጣት ላይ ነው!” አለው። ንጉሡም፥ “ይኸኛውም መልካም ወሬ ይዞ የመጣ ይሆናል” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናግያዌ ሀራ አስካ ዎጽያዋ በኤዳ፤ ፐንግያ ናግያ ብታንያ፥ “በአ! ሀራ ብታኒካ ባረካ ዎጼ” ያጌዳ። ካቲ፥ “ሀ ብታኒካ ቃይ ምሽራቹዋ አኪደ ዬ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Naagiyaawe hara asikka wos's'iyaawaa be'eedda; penggiyaa naagiyaa bitaniyaa, «Be'a! Hara bitaniikka barekka wos's'ee» yaageedda. Kaatii, «Ha bitaniikka k'ay mishiraachchuwaa akkiide yee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka naagizayssi hara asi woxxishin be7ides; zabezakka xeygidi, «Hekko hara asi barkka woxxi yishe dees» gides. Kawozi, «Hessaadeyka lo7o wore ekki yizaa gidana bessees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ናጊዛይሲ ሃራ ኣሲ ዎጺሺን ቤኢዴስ፤ ዛቤዛካ ጼይጊዲ፥ «ሄኮ ሃራ ኣሲ ባርካ ዎጺ ዪሼ ዴስ» ጊዴስ። ካዎዚ፥ «ሄሳዴይካ ሎኦ ዎሬ ኤኪ ዪዛ ጊዳና ቤሴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናገይስ ሀራ ዎፅያ አስ በእድ ፐንግያ ናግያ አድያኮ፥ “ሀራ አስካ ባርካ ዎፅሸ ዬስ” ያግስ። ካዎይ፥ “ሀ አደይካ ቃስ ምሽራቾ ኤክድ ዬስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Naageysi hara woxiya asi be7idi pengiya naagiya addiyako, “Hara asika barka woxishe yees” yaagis. Kawoy, “Ha addeyka qassi mishiraacho ekidi yees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ጠባቂው ሌላ ሰው ሲሮጥ አይቶ፣ ዘበኛውን ተጣራና፣ “እነሆ ሌላም ሰው ብቻውን እየሮጠ በመምጣት ላይ ነው!” አለ። ንጉሡም፣ “ይኸኛውም መልካም ወሬ ይዞ የመጣ መሆን አለበት” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዘበኛውም እንደገና አንድ ሌላ ሰው እየሮጠ ሲመጣ አይቶ፥ የቅጽር በር ጠባቂውን በመጣራት “ተመልከት! ሌላም አንድ ሰው እየሮጠ በመምጣት ላይ ነው!” አለው። ንጉሡም “ይህኛውም መልካም ወሬ ይዞ የሚመጣ ሊሆን ይችላል” ሲል መለሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ሓላዊ ኻልእ ሰብኣይ ክጐዪ ረአየ፤ ሽዑ ነቲ ሓላዊ ኣፍ ደገ ፀዊዑ “በይኑ ዝጐዪ ኻልእ ሰብኣይ ድማ ይመፅእ ኣሎ” በሎ። እቲ ንጉስ ከዓ “እዙይ እውን ዘበስር እዩ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ዜብዔኛ ኸኣ ካልእ ሰብኣይ ኪጐዪ ረአየ፡ ሽዑ እቲ ሰብዔኛ ነጋፋሪ ጸዊዑ፡ እንሆ፡ በይኑ ዚጐዪ ኻልእ ሰብኣይ ድማ፡ በሎ። እቲ ንጉስ ከኣ፡ እዚውን ዜበስር እዩ፡ በለ።