2 Samuel 18:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ኣብ መንጎ ክልቲኡ ደጌታት ተቐመጠ፣ እቲ ሓላዊ ድማ ኣብ ናሕሲ ኣብ ልዕሊ እቲ ኣፍ ደገ ናብ መንደቕ ደይቡ ኣዒንቱ ኣልዒሉ ጠመተ፣ ሓደ ሰብኣይ ድማ በይኑ ይጎዪ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም በሁለት በር መካከል ተቀምጦ ነበር፤ ዘበኛውም በቅጥሩ ላይ ወዳለው ወደ በሩ ሰገነት ወጣ፤ ዐይኑንም አቅንቶ ብቻውን የሚሮጥ ሰው አየ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም በሁለት በር መካከል ተቀምጦ ነበር፤ ዘበኛውም በቅጥሩ ላይ ወዳለው ወደ በሩ ሰገነት ወጣ፥ ዓይኑንም አቅንቶ ብቻውን የሚሮጥ ሰው አየ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት በውስጠኛውና በውጭኛው በሮች መካከል ተቀምጦ ነበር፤ ጠባቂውም ቅጥሩ ላይ ወዳለው ወደ በሩ ሰገነት ጣራ ወጣ፤ ቀና ብሎም ሲመለከት አንድ ሰው ብቻውን እየሮጠ ሲመጣ አየ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግምቢያ ፐንግያዉ ካረ ዶየትያ ሳንቃፐነ ሶ ዶየትያ ሳንቃፐ ግዱዋን አኮ ሳኣን ዳዊተ ኡት ደእሽን፥ ናግያ ብታኒ ግምቢያና ኦይቀቴዳ ፐንግያ ጼራ ሁጲያ ፑደ ከሴዳ፤ ጼሊደ፥ እት ብታኒ ባረካ ዎጽያዋ በኤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gimbbiyaa penggiyaw kare dooyettiyaa sank'k'aappenne soo dooyettiyaa sank'k'aappe gidduwaan aako sa'aan Daawite utti de'ishshin, naagiyaa bitanii gimbbiyaana oyk'k'eteedda penggiyaa s'eeraa huup'iyaa pude kesseedda; s'eelliide, itti bitanii barekka wos's'iyaawaa be'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti kare bagga pengefenne giddo pengefe giddon dishin zabezi dirsaa gimbe bolla diza shakko kaara kezidi kare xeellishe issi asi barkka woxxizayssa be7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ካሬ ባጋ ፔንጌፌኔ ጊዶ ፔንጌፌ ጊዶን ዲሺን ዛቤዚ ዲርሳ ጊምቤ ቦላ ዲዛ ሻኮ ካራ ኬዚዲ ካሬ ጼሊሼ ኢሲ ኣሲ ባርካ ዎጺዛይሳ ቤኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ ሶ ፐንግያፈነ ካረ ፐንግያፈ ግዶን ኡትዳሽን፥ ናግያ ኡራይ ኬ ቦላ ከይድ፥ እስ አደይ ባርካ ዎፅሸ የይሳ በእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti soo pengiyafenne kare pengiyafe giddon uttidashin, naagiya uray keethaa bolla keyidi, issi addey barka woxishe yeysa be7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊት በውስጠኛውና በውጭኛው በሮች መካከል ተቀምጦ ሳለ፣ ጠባቂው ቅጥሩ ላይ ወዳለው ወደ በሩ ሰገነት ጣራ ወጥቶ ወደ ውጭ ሲመለከት፣ አንድ ሰው ብቻውን ሲሮጥ አየ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት በከተማይቱ ውስጣዊና ውጫዊ በሮች መካከል ባለው ግልጥ ቦታ ተቀምጦ ነበር፤ ጠባቂው በቅጥሩ በኩል ወደ ማማው ወጥቶ ስለ ነበር ቀና ብሎ ሲመለከት አንድ ሰው ብቻውን እየሮጠ ሲመጣ አየ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ ኣብ መንጎ እተን ክልተ ኣፍ ደገ ተቐሚጡ ነበረ። ሓደ ሓላዊ ኸዓ ኣብ ዝባን እቲ መካበብያ ደዪቡ ኣብኡ ደው በለ። እንተ ጠመተ ኸዓ በይኑ ዝጐዪ ሰብኣይ ረአየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ኣብ መንጎ እተን ክልተ ደገ ተቀሚጡ ነበረ። ዘብዔኛ ኸኣ ብወገን እቲ መካበብያ ኣብ ዝባን ናሕሲ እቲ ደገ ይኸይድ ነበረ። ዓይኑ ቛሕ እንተ አበለ፡ እንሆ ድማ፡ በይኑ ዚጐዪ ሰብኣይ ረአየ። |