2 Samuel 18:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ኣሂሜዎስ ወዲ ጻዶቅ፡ ንዮኣብ መሊሱ፡ ኣነ ግና ደድሕሪ ኩሺ እውን ክጐዪ፡ በሎ። ሽዑ ዮኣብ፡ ወደይ፡ ድሉው ዜና ስለ ዘይብልካ፡ ስለምንታይ ኢኻ ትጐዪ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳግ​መ​ኛም የሳ​ዶቅ ልጅ አኪ​ማ​ሖስ ኢዮ​አ​ብን፥ “የሆነ ሆኖ ኩሲን ተከ​ትዬ፥ እባ​ክህ ልሩጥ” አለው። ኢዮ​አ​ብም፥ “ልጄ ሆይ፥ ለምን ትሮ​ጣ​ለህ? ተመ​ለስ፤ ብት​ሄድ ይች ወሬ ለጥ​ቅም አት​ሆ​ን​ህ​ምና” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳግመኛም የሳዶቅ ልጅ አኪማአስ ኢዮአብን። የሆነ ሆኖ ኵሲን ተከትዬ፥ እባክህ፥ ልሩጥ አለው። ኢዮአብም። ልጄ ሆይ፥ መልካም ወሬ የምትወስድ አይደለህምና ትሮጥ ዘንድ ለምን ትወድዳለህ? አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሳዶቅ ልጅ አሒማዓጽም እንደገና ኢዮአብን፥ “የመጣው ይምጣ፤ እባክህ ኢትዮጵያዊውን ተከትየው ልሩጥ” አለው። ኢዮአብ ግን፥ “ልጄ ሆይ፥ የምሥራቹ ሽልማት እንደማያሰጥህ እያየህ መሄድ ለምን አስፈለገህ?” ብሎ መለሰለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጻዶቃ ናአይ አህማኣጽ ላኤንዋ እዮኣባ፥ “አይነ ሀኖ፤ ታን ሀ ቶጵያ ብታንያ ጌዱዋ ዎጻይ” ያጌዳ። እዮኣበ፥ “ታ ናአዉ፥ ነዉ ዎይታ አህያ ኦዱ ባይናሽን፥ ኔን አያዉ ዎጻናዉ ኮያይ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'aadook'a na'ay Ahima'aas'i laa'entsuwaa Iyoo'aaba, «Ayinne hano; taani ha Toop'p'iyaa bitaniyaa geeduwaa wos's'ay» yaageedda. Iyoo'aabe, «Ta na'aw, new woyta ahiyaa oduu baynnaashin, neeni ayaw wos's'anaw koyay?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Saadooqe naa Akimaasi Iyo7aabes, «Ba hanaa hano; ane zay hayssa Tophphiya addeza geedora tanikka woxxays» gides. Iyo7aabey gidikko, «Ne ays baana koyadii? Nees imota imisiza ay mishiraachcho ekkada bay?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳዶቄ ና ኣኪማሲ ኢዮኣቤስ፥ «ባ ሃና ሃኖ፤ ኣኔ ዛይ ሃይሳ ቶጵያ ኣዴዛ ጌዶራ ታኒካ ዎጻይስ» ጊዴስ። ኢዮኣቤይ ጊዲኮ፥ «ኔ ኣይስ ባና ኮያዲ? ኔስ ኢሞታ ኢሚሲዛ ኣይ ሚሺራቾ ኤካዳ ባይ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳዶቃ ናአይ አክማስ ናምአን እዮኣባኮ፥ “አይብካ ሀኖ፤ ታኒ ሀ ቶጰ አድያ ጌዶ ዎፃና” ያግስ። እዮኣብ፥ “ታ ናአዉ፥ ነዉ ዎይቶይ ባይናባን አይስ ዎፃናዉ ኮያይ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Saadoqa na7ay Akimaasi nam7antho Iyo7aabako, “Aybika hano; taani ha Tophe addiya geedo woxana” yaagis. Iyo7aabi, “Ta na7aw, new woytoy baynaban ayis woxanaw koyay?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሳዶቅ ልጅ አኪማአስም እንደ ገና ኢዮአብን፣ “የመጣው ይምጣ፤ እባክህ ኢትዮጵያዊውን ተከትየው ልሩጥ” አለው። ኢዮአብ ግን፣ “ልጄ ሆይ፣ መሄድ ለምን አስፈለገህ? ሽልማት የሚያሰጥህ ምን የምሥራች ይዘህ ነው?” ብሎ መለሰለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አሒማዓጽም “የፈለገው ነገር ቢሆን ግድ የለኝም፤ ስለዚህ እኔም ወሬውን እንዳደርስ ፍቀድልኝ” አለ። ኢዮአብ ግን “ልጄ ሆይ፥ ስለምን ይህን ማድረግ ፈለግኽ? ይህን ስላደረግህ ምንም ሽልማት አታገኝም እኮ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣኪማኣስ ወዲ ሳዶቅ ኸዓ ንኢዮኣብ መሊሱ “ዝመፀ ይምፃእ፤ በይዛኻ ኣነውን ደድሕሪ ኵሲ ኽጐዪ” በሎ። ኢዮኣብ ከዓ “ወደይ፥ ብስራት ነጊርካ እትቕበሎ ውህብቶ የብልካን እሞ፥ ስለ ምንታይ ትጐዪ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣሒማዓጽ ወጺ ጻዶቅ ከኣ ንዮኣብ መሊሱ፡ ዝዀነ ይኹን፡ ኣነውን ደድሕሪ እቲ ኩሻዊ ኽጐዪ፡ በጃኻ፡ በሎ። ዮኣብ ከኣ፡ ወደየ፡ ናይ ብስራት ዚመጸካ ነገር ዜብልካ፡ ስለ ምንታይ እትጐዪ∶: በሎ።