2 Samuel 18:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ኣሂሜዎስ ወዲ ጻዶቅ፡ ንዮኣብ መሊሱ፡ ኣነ ግና ደድሕሪ ኩሺ እውን ክጐዪ፡ በሎ። ሽዑ ዮኣብ፡ ወደይ፡ ድሉው ዜና ስለ ዘይብልካ፡ ስለምንታይ ኢኻ ትጐዪ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳግመኛም የሳዶቅ ልጅ አኪማሖስ ኢዮአብን፥ “የሆነ ሆኖ ኩሲን ተከትዬ፥ እባክህ ልሩጥ” አለው። ኢዮአብም፥ “ልጄ ሆይ፥ ለምን ትሮጣለህ? ተመለስ፤ ብትሄድ ይች ወሬ ለጥቅም አትሆንህምና” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳግመኛም የሳዶቅ ልጅ አኪማአስ ኢዮአብን። የሆነ ሆኖ ኵሲን ተከትዬ፥ እባክህ፥ ልሩጥ አለው። ኢዮአብም። ልጄ ሆይ፥ መልካም ወሬ የምትወስድ አይደለህምና ትሮጥ ዘንድ ለምን ትወድዳለህ? አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሳዶቅ ልጅ አሒማዓጽም እንደገና ኢዮአብን፥ “የመጣው ይምጣ፤ እባክህ ኢትዮጵያዊውን ተከትየው ልሩጥ” አለው። ኢዮአብ ግን፥ “ልጄ ሆይ፥ የምሥራቹ ሽልማት እንደማያሰጥህ እያየህ መሄድ ለምን አስፈለገህ?” ብሎ መለሰለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጻዶቃ ናአይ አህማኣጽ ላኤንዋ እዮኣባ፥ “አይነ ሀኖ፤ ታን ሀ ቶጵያ ብታንያ ጌዱዋ ዎጻይ” ያጌዳ። እዮኣበ፥ “ታ ናአዉ፥ ነዉ ዎይታ አህያ ኦዱ ባይናሽን፥ ኔን አያዉ ዎጻናዉ ኮያይ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'aadook'a na'ay Ahima'aas'i laa'entsuwaa Iyoo'aaba, «Ayinne hano; taani ha Toop'p'iyaa bitaniyaa geeduwaa wos's'ay» yaageedda. Iyoo'aabe, «Ta na'aw, new woyta ahiyaa oduu baynnaashin, neeni ayaw wos's'anaw koyay?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Saadooqe naa Akimaasi Iyo7aabes, «Ba hanaa hano; ane zay hayssa Tophphiya addeza geedora tanikka woxxays» gides. Iyo7aabey gidikko, «Ne ays baana koyadii? Nees imota imisiza ay mishiraachcho ekkada bay?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳዶቄ ና ኣኪማሲ ኢዮኣቤስ፥ «ባ ሃና ሃኖ፤ ኣኔ ዛይ ሃይሳ ቶጵያ ኣዴዛ ጌዶራ ታኒካ ዎጻይስ» ጊዴስ። ኢዮኣቤይ ጊዲኮ፥ «ኔ ኣይስ ባና ኮያዲ? ኔስ ኢሞታ ኢሚሲዛ ኣይ ሚሺራቾ ኤካዳ ባይ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳዶቃ ናአይ አክማስ ናምአን እዮኣባኮ፥ “አይብካ ሀኖ፤ ታኒ ሀ ቶጰ አድያ ጌዶ ዎፃና” ያግስ። እዮኣብ፥ “ታ ናአዉ፥ ነዉ ዎይቶይ ባይናባን አይስ ዎፃናዉ ኮያይ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saadoqa na7ay Akimaasi nam7antho Iyo7aabako, “Aybika hano; taani ha Tophe addiya geedo woxana” yaagis. Iyo7aabi, “Ta na7aw, new woytoy baynaban ayis woxanaw koyay?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሳዶቅ ልጅ አኪማአስም እንደ ገና ኢዮአብን፣ “የመጣው ይምጣ፤ እባክህ ኢትዮጵያዊውን ተከትየው ልሩጥ” አለው። ኢዮአብ ግን፣ “ልጄ ሆይ፣ መሄድ ለምን አስፈለገህ? ሽልማት የሚያሰጥህ ምን የምሥራች ይዘህ ነው?” ብሎ መለሰለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሒማዓጽም “የፈለገው ነገር ቢሆን ግድ የለኝም፤ ስለዚህ እኔም ወሬውን እንዳደርስ ፍቀድልኝ” አለ። ኢዮአብ ግን “ልጄ ሆይ፥ ስለምን ይህን ማድረግ ፈለግኽ? ይህን ስላደረግህ ምንም ሽልማት አታገኝም እኮ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣኪማኣስ ወዲ ሳዶቅ ኸዓ ንኢዮኣብ መሊሱ “ዝመፀ ይምፃእ፤ በይዛኻ ኣነውን ደድሕሪ ኵሲ ኽጐዪ” በሎ። ኢዮኣብ ከዓ “ወደይ፥ ብስራት ነጊርካ እትቕበሎ ውህብቶ የብልካን እሞ፥ ስለ ምንታይ ትጐዪ?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሒማዓጽ ወጺ ጻዶቅ ከኣ ንዮኣብ መሊሱ፡ ዝዀነ ይኹን፡ ኣነውን ደድሕሪ እቲ ኩሻዊ ኽጐዪ፡ በጃኻ፡ በሎ። ዮኣብ ከኣ፡ ወደየ፡ ናይ ብስራት ዚመጸካ ነገር ዜብልካ፡ ስለ ምንታይ እትጐዪ∶: በሎ። |