2 Samuel 18:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ኣሂማኤዎስ ወዲ ጻዶቅ፡ እግዚኣብሄር ካብ ጸላእቱ ሕነ ከም ዝፈደየ ንንጉስ ክጎዪ ክነግሮ፡ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሳዶቅ ልጅ አኪማሖስ ግን፥ “እግዚአብሔር ከጠላቶቹ እጅ እንደ ፈረደለት ፈጥኜ ሄጄ ለንጉሥ የምሥራች ልንገርን?” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሳዶቅ ልጅ አኪማኣስ ግን። እግዚአብሔር ጠላቶቹን እንደተበቀለለት ሮጬ ለንጉሥ የምሥራች ልንገር አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ የሳዶቅ ልጅ አሒማዓጽ፥ “ጌታ ጠላቶቹን የተበቀለለት መሆኑን ሮጬ ሄጄ ለንጉሡ የምሥራች ልንገረው” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ጻዶቃ ናኣ አህማኣጽ እዮኣባ፥ “አ ሞርከቱዋ ኩሽያፐ መና ጎዳይ አ አሼዳ ምሽራቹዋ ስሳናዉ፥ ታን ካትያኮ ዎጻ ባደ ኦዳይ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, S'aadook'a na'aa Ahima'aas'i Iyoo'aaba, «Aa morkkatuwaa kushiyaappe Med'inaa Goday Aa ashsheeda mishiraachchuwaa sissanaw, taani kaatiyaakko wos's'a baade oday» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Saadooqe naa Akimaasi, «GODAY iza morkketa bolla kome koxxidayssa woxxa baada tani kawozas mishiraachcho yootana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ሳዶቄ ና ኣኪማሲ፥ «ጎዳይ ኢዛ ሞርኬታ ቦላ ኮሜ ኮጺዳይሳ ዎጻ ባዳ ታኒ ካዎዛስ ሚሺራቾ ዮታና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ሳዶቃ ናኣ አክማስ እዮኣባኮ፥ “እያ ሞርከታ ኩሸፐ ጎዳይ እያ አሽዳ ምሽራቹዋ ስሳናዉ ታኒ ካዋኮ ዎፃ ባዳ ኦዳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Saadoqa na7aa Akimaasi Iyo7aabako, “Iya morketa kushepe Goday iya ashshida mishiraachuwa sissanaw taani kawako woxa bada odana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚህ ጊዜ የሳዶቅ ልጅ አኪማአስ፣ “ እግዚአብሔር ጠላቶቹን የተበቀለለት መሆኑን ሮጬ ሄጄ ለንጉሡ የምሥራች ልንገረው” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ የሳዶቅ ልጅ አሒማዓጽ ኢዮአብን “እግዚአብሔር ከጠላቶቹ እንዳዳነው የሚገልጠውን መልካም ወሬ ይዤ ወደ ንጉሡ ልሩጥ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣኪማኣስ ወዲ ሳዶቅ ድማ “ንንጉስ፥ እግዚኣብሄር ካብ ኢድ ፀላእቱ ኣናጊፍዎ እዩ እሞ፥ ጐይየ ደኣ ኸበስሮ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሒማዓጽ ወዲ ጻዶቅ ድማ፡ ንንጉስስ፡ እግዚኣብሄር ካብ ኢድ ጸላእቱ በዪንሉ እዩ እሞ፡ ጐይየ ደኣ ከበስሮ፡ በለ። |