2 Samuel 18:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዮኣብ፡ ከምዚ ጌረ ምሳኻትኩም ኣይክጸንሕን ይኽእል እየ። ኣብ ኢዱ ድማ ሰለስተ ፍላጻታት ሒዙ ኣብ ልቢ ኣቤሴሎም ብህይወት ከሎ ኣብታ ኦም ተርፐንታይን ደርበዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢዮአብም፥ “እኔ ከአንተ ጋር እንዲህ እዘገይ ዘንድ አልችልም” ብሎ ሦስት ጦሮች በእጁ ወሰደ፤ አቤሴሎምም ገና በዛፍ ላይ ተንጠልጥሎ ሕያው ሳለ በልቡ ላይ ተከላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኢዮአብም። እኔ ከአንተ ጋር እንዲህ እዘገይ ዘንድ አልችልም ብሎ ሦስት ጦሮች በእጁ ወሰደ፥ አቤሴሎምም ገና በዛፍ ላይ ተንጠልጥሎ ሕያው ሳለ በልቡ ላይ ተከላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢዮአብም፥ “ከእንግዲህ በዚህ ሁኔታ ከአንተ ጋር ጊዜ ማጥፋት አልችልም” አለው፤ ስለዚህ በእጁ ሦስት ጦር ይዞ ሄደና አቤሴሎም እባሉጥ ዛፉ ላይ ተንጠልጥሎ ገና በሕይወት እያለ ወርውሮ በልቡ ላይ ተከላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮኣበ አ፥ “ታን ኔናና ሀዋዳን ጋምእከ” ያጌዳ፤ ሄዙ ቶራ ባረ ኩሽያን አኪደ፥ አበሴሎም ዎላን ካቀቲደ ፓጻ ደእያዋ ዎዛና አይፍያን ጫዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyoo'aabe Aa, «Taani neenana hawaadan gam"ikke» yaageedda; heezzu tooraa bare kushiyan akkiide, Abeseeloomi wolan kak'ettiide pas'a de'iyaawaa wozana ayfiyaan c'addeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aabey addezas, «Hayssafe guye hayssa mala haasayan ta nenara wode wursike» gides; 3 toora ekki biidi Abeseloomey miththa bolla kaqetti dizason buro shemppo kezontta dishin toorata xongidi izas wozina ayfen caddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዮኣቤይ ኣዴዛስ፥ «ሃይሳፌ ጉዬ ሃይሳ ማላ ሃሳያን ታ ኔናራ ዎዴ ዉርሲኬ» ጊዴስ፤ 3 ቶራ ኤኪ ቢዲ ኣቤሴሎሜይ ሚ ቦላ ካቄቲ ዲዛሶን ቡሮ ሼምፖ ኬዞንታ ዲሺን ቶራታ ጾንጊዲ ኢዛስ ዎዚና ኣይፌን ጫዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮኣብ፥ “ታኒ ኔራ ኦደታሸ ዎደ ዉርስከ” ያግድ ሄ ቶራ ኤክድ፥ አበሰሎመይ ዎላ ቦላ ካቀትድ፥ ፓፃ ደእሽን ዎዛና አይፈን ጫድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyo7aabi, “Taani neera odetashe wode wursike” yaagidi heedzu toora ekidi, Abeseloomey wolaa bolla kaqetidi, paxa de7ishin wozana ayfen caddis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢዮአብም፣ “ከእንግዲህ በዚህ ሁኔታ ከአንተ ጋር ጊዜ ማጥፋት አልችልም” አለው፤ ስለዚህ በእጁ ሦስት ጦር ይዞ ሄደና አቤሴሎም እዛፉ ላይ ተንጠልጥሎ ገና በሕይወት እያለ፣ ወርውሮ በልቡ ላይ ተከላቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮአብም “እኔ አሁን ከአንተ ጋር ጊዜ ማባከን አልፈልግም” አለውና ሦስት ጦሮችን ወስዶ አቤሴሎም በወርካው ዛፍ ላይ ተንጠልጥሎ ገና በሕይወት ሳለ በደረቱ ተከለበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኢዮኣብ፥ ኣቤሴሎም ገና ብህይወቱ ኣብ ጨንፈር ኦም ተንጠልጢሉ እንተሎ ሰለስተ ፍላፃ ወሲዱ ኣብ ልቡ ሸኸለሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ዮኣብ፡ ከምዚ ምሳኻ ኽድንጒ ኣይደልን፡ በለ። ሰለስተ መዝረቕ ኣብ ኢዱ ወሲዱ ድማ፡ ንሱ ገና ብህይወቱ ኣብ ድዋ ተልተል ኢሉ ከሎ፡ ናብ ልቢ ኣቤሰሎም ሸኸተን። |