2 Samuel 18:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንተዘይከውን ኣብ ልዕሊ ህይወተይ ሓሶት ምገበርኩ፣ ካብ ንጉስ ዝተሓብአ ነገር የልቦን እሞ፣ ኣንጻረይ ምተቐመጥካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም በሰ​ው​ነቱ ላይ ክፉ ነገር ባደ​ርግ ነገሩ በን​ጉሡ ዘንድ ባል​ተ​ሰ​ወ​ረም ነበር፤ አን​ተም በተ​ነ​ሣ​ህ​ብኝ ነበር” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ ቅሉ በነብሱ ላይ ብወነጅል ኖሮ ይህ ከንጉሥ ባልተሰወረም፥ አንተም በተነሳህብኝ ነበር አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሌላ በኩል ደግሞ በነፍሴ ቆርጬ ሕይወቱን ባጠፋው ኖሮ፥ ከንጉሡ ተደብቆ የሚቀር ነገር ስለ ሌለ፥ አንተም ራስህ በተነሣህብኝ ነበር” ብሎ መለሰለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ካትያ አዛዙዋ ሻራደ አበሰሎማ ዎዳዋ ግድንቶ፥ ካቲ ኡባባ ስስያዋዳን ሄዋካ ስሳናዌ አተና። ኔን ሄ ዎደ ታፐ ሃኩዋን ኤቃና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani kaatiyaa azazuwaa shaaraade Abeselooma wod'eeddawaa gidintto, kaatii ubbabaa sisiyaawaadan hewaakka sisanawe attena. Neeni he wode taappe haakuwaan ek'k'ana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hara baggara tani ta shemppos mishettontta aggada ta iza wodhidaakko kawozappe qotetti attiza miishshi baynda gishshas neni ne baggara taakko shiiqakka» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃራ ባጋራ ታኒ ታ ሼምፖስ ሚሼቶንታ ኣጋዳ ታ ኢዛ ዎዳኮ ካዎዛፔ ቆቴቲ ኣቲዛ ሚሺ ባይንዳ ጊሻስ ኔኒ ኔ ባጋራ ታኮ ሺቃካ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ካዋ እፃዳ አበሰሎመ ዎዳባ ግድያኮ፥ ካዎይ ኡባ ስኤይሳዳ ሄሳ ስአናይስ አተና። ሄ ዎደ ኔኒ ሃክ ኤቅያ አሳፐ እሱዋ ግዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani kawa kiitta ixada Abeseloome wodhidaba gidiyako, kawoy ubbaa si7eysada hessa si7anaysi attenna. He wode neeni haaki eqiya asaape issuwa gidana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሌላ በኩል ደግሞ በነፍሴ ቈርጬ ሕይወቱን ባጠፋው ኖሮ ፣ ከንጉሡ ተደብቆ የሚቀር ነገር ስለሌለ፣ አንተም ራስህ አትቀርበኝም ነበር” ብሎ መለሰለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ታዲያ እኔ የንጉሡን ትእዛዝ በመጣስ አቤሴሎምን ገድዬ ቢሆን ኖሮ፥ ንጉሡ ሁሉን ነገር እንደሚሰማ ይህንንም መስማቱ አይቀርም፤ አንተም እኔን ለማዳን አትከላከልልኝም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንእኡ ቀቲለዮ እንተ ዝኸውን ድማ ኻብ ንጉስ ዝሕባእ ነገር ስለ ዘየለ፥ ምፈለጠ ነይሩ፤ ንስኻውን ኣይመድሓንካንን ኔርካ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንነፍሱ ደፊረያ ኸም ዝዀንኩ ድማ፡ ካብ ንጉስ ዚሕባእ አገርሲ የልቦን፡ ንስኻ ኸኣ ምተቓወምካኒ ኔርካ፡ በሎ።