2 Samuel 18:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዮኣብ ነቲ ዝነገሮ ሰብኣይ፡ እንሆ፡ ርኢኻዮ፡ ስለምንታይከ ኣብኡ ዘይወቕዕካዮ፧ ዓሰርተ ሲቃል ብሩርን ቀበቶን ምሃበኩም ነይረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​አ​ብም ለነ​ገ​ረው ሰው፥ “እነሆ፥ ካየ​ኸው ለምን በም​ድር ላይ አል​ገ​ደ​ል​ኸ​ውም? ዐሥር ብርና አንድ ድግ እሰ​ጥህ ነበር” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮአብም ለነገረው ሰው። እነሆ፥ ካየኸው ለምን ወደ ምድር አልመታኸውም? አስር ብርና አንድ ድግ እሰጥህ ነበር አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢዮአብም ይህን የነገረውን ሰው፥ “ምን አልህ! ካየኸው ታዲያ ለምንድን ነው ያኔውኑ መተህ ምድር ላይ ያልጣልኸው? ይህን አድርገህ ቢሆን ኖሮ፥ ዐሥር ብርና ዝናር እሸልምህ ነበር” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እዮኣበ ባረዉ ኦዴዳ ብታንያ፥ “ሄ? በኣድ ጋይ? አያዉ ቢታዉ ዱገ ሾጫበይኪ? ኔን ሾጬዳዋ ግድንቶ፥ ታን ነዉ ታሙ ጻጋራ ብራነ እት ሳቂያ እማናዋ ሽን” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iyoo'aabe barew odeedda bitaniyaa, «Hee? Be'aaddi gay? Ayaw biittaw duge shoc'abeykkii? Neeni shoc'eeddawaa gidintto, taani new tammu s'agaraa biraanne itti sak'k'iyaa immanawaa shin» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aabey baas yootida addezas zaaridi, «Ay gadii? Histtiin ne be7ida mala ays heerakka wodhada biittan yeggabeekkii? Ne hessaththo ooththidaakko ta nees tammu saqile biranne ola qarata qabatto immanakkoshin» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዮኣቤይ ባስ ዮቲዳ ኣዴዛስ ዛሪዲ፥ «ኣይ ጋዲ? ሂስቲን ኔ ቤኢዳ ማላ ኣይስ ሄራካ ዎዳ ቢታን ዬጋቤኪ? ኔ ሄሳ ኦዳኮ ታ ኔስ ታሙ ሳቂሌ ቢራኔ ኦላ ቃራታ ቃባቶ ኢማናኮሺን» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮኣብ ባዉ ኦድዳ አድያ፥ “ዬ፥ በአስ ጋይ? ያትን አይስ እያ ዎብኪ? ነ ሄሳ ኦዳባ ግድያኮ፥ ታኒ ነዉ ታሙ ብራ ሳንትመነ እስ ሳቀ እማናሽን” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aabi baw odida addiya, “Yee, be7as gay? Yaatin ayis iya wodhabikii? Ne hessa oothidaba gidiyako, taani new tammu bira santimenne issi saqe immanashin” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢዮአብም ይህን የነገረውን ሰው፣ “ምን አልህ! ካየኸው ታዲያ ለምንድን ነው ያኔውኑ መትተህ መሬት ላይ ያልጣልኸው? ይህን አድርገህ ቢሆን ኖሮ፣ ዐሥር ሰቅል ጥሬ ብርና የጀግና ሰው ቀበቶም እሸልምህ ነበር” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዮአብም “ታዲያ ካየኸው ለምን ወዲያውኑ አልገደልከውም? ይህን አድርገህ ቢሆን ኖሮ እኔ ራሴ ዐሥር ጥሬ ብርና አንድ ዙር ዝናር በሸለምኩህ ነበር” ሲል መለሰለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢዮኣብ ከዓ ነቲ ዝነገሮ ሰብኣይ፥ “እንሆ ርኢኻዮ እንተለኻስ ስለ ምንታይ ደኣ ዘይቀተልካዮ? ዓሰርተ ቅርሺ ብሩርን ዕጥቒ ተዋግኣይን ምሃብኩኻ ነይረ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ዮኣብ ከኣ ነቲ ዝነገሮ ሰብኣይ፡ እንሆ፡፡ ርኢኻዮ ኸሎኻስ ስለምንታይ ደኣ ኣብኡ ምስ ምድሪ ዘየጣበቕካዮ∶: ዓሰርተ ሲቃል ብሩርን ሓደ ቕናትን ምሀብኩኻ ነይረ፡ በሎ።