2 Samuel 17:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዅሉ እቲ ህዝቢ ድማ ናባኻትኩም ክመልሶ እየ። እቲ ትደልዮ ሰብ ኩሉ ከም ዝተመልሰ እዩ፤ ስለዚ ኩሉ ህዝቢ ብሰላም ክነብር እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሽራ ወደ ባልዋ እንደምትመለስ ሕዝቡን ሁሉ ወደ አንተ እመልሰዋለሁ፤ የአንድ ሰው ሰውነትን ብቻ ትሻለህና፤ ለሕዝቡ ሁሉ ግን ሰላም ይሆናል፤” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደክሞና እጁ ዝሎ ሳለ እወድቅበታለህ፥ አስፈራውማለሁ፤ ከእርሱም ጋር ያለው ሕዝብ ሁሉ ይሸሻል፥ ንጉሡንም ብቻውን እመታዋለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቡን ሁሉ ወደ አንተ እመልሳለሁ፤ አንተ የምትፈልገው የአንድ ሰው መሞት ብቻ ነውና፥ ሕዝቡ ሁሉ በሰላም ይኖራል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያታደ ታን አሳ ኡባ ኔኮ ዛራና። ኔን እት አሳ ጻላላ ዎናዉ ኮያሳ፤ ሀራ አሳይ ሳሮ አታና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaataade taani asaa ubbaa neekko zaarana. Neeni itti asaa s'alalaa wod'anaw koyaasa; hara Asay saro attana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Deraa ubbaa neekko zaarana; neni koyzay issi asa hayqo gaason ubba deraa neekko zaarana mala ooththana; hessafe guye derey saron daana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዴራ ኡባ ኔኮ ዛራና፤ ኔኒ ኮይዛይ ኢሲ ኣሳ ሃይቆ ጋሶን ኡባ ዴራ ኔኮ ዛራና ማላ ኦና፤ ሄሳፌ ጉዬ ዴሬይ ሳሮን ዳና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያታዳ ታኒ አሳ ኡባ ኔኮ ዛራና። ኔኒ እስ አሳ ፃላላ ዎናዉ ኮያሳ፤ ሀንኮ አሳይ ሳሮ አታና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatada taani asa ubbaa neeko zaarana. Neeni issi asa xalaala wodhanaw koyaasa; hanko asay saro attana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቡን ሁሉ ወደ አንተ እመልሳለሁ፣ አንተ የምትፈልገው የአንድ ሰው ብቻ መሞት ሁሉም እንዲመለሱ ያደርጋል። ከዚያም ሕዝቡ ሁሉ በሰላም ይኖራል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሽራ ወደ ባልዋ እንደምትመለስ ተከታዮቹ በሙሉ ወደ አንተ ተመልሰው እንዲመጡ አደርጋለሁ፤ እንግዲህ አንተ የምትፈልገው አንድ ሰው ብቻ መግደልን ነው፤ የቀረው ሌላው ሕዝብ ግን በሰላም ይኖራል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መርዓት ናብ ሰብኣያ ኸም እትምለስ፥ ንዅሉ ህዝቢ ናባኻ ኽመልሶ እየ፤ እቲ ንስኻ እትደልዮ ዘለኻ ሰብኣይ ምስ ሞተ፥ ኵሉ ህዝቢ ብሰላም ክነብር እዩ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዂሉ ህዝቢ ድማ ናባኻ እመልሶ፡ እቲ ንስኻ እትደልዮ ዘሎኻ ሰብኣይሲ ዂሎም ከም እተመልሱ እዩ፡ ሽዑ ንዂሉ ህዝቢ ሰላም ይኸውን። |