2 Samuel 17:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዅሉ እቲ ህዝቢ ድማ ናባኻትኩም ክመልሶ እየ። እቲ ትደልዮ ሰብ ኩሉ ከም ዝተመልሰ እዩ፤ ስለዚ ኩሉ ህዝቢ ብሰላም ክነብር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሙሽራ ወደ ባልዋ እን​ደ​ም​ት​መ​ለስ ሕዝ​ቡን ሁሉ ወደ አንተ እመ​ል​ሰ​ዋ​ለሁ፤ የአ​ንድ ሰው ሰው​ነ​ትን ብቻ ትሻ​ለ​ህና፤ ለሕ​ዝቡ ሁሉ ግን ሰላም ይሆ​ናል፤”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደክሞና እጁ ዝሎ ሳለ እወድቅበታለህ፥ አስፈራውማለሁ፤ ከእርሱም ጋር ያለው ሕዝብ ሁሉ ይሸሻል፥ ንጉሡንም ብቻውን እመታዋለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቡን ሁሉ ወደ አንተ እመልሳለሁ፤ አንተ የምትፈልገው የአንድ ሰው መሞት ብቻ ነውና፥ ሕዝቡ ሁሉ በሰላም ይኖራል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያታደ ታን አሳ ኡባ ኔኮ ዛራና። ኔን እት አሳ ጻላላ ዎናዉ ኮያሳ፤ ሀራ አሳይ ሳሮ አታና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaataade taani asaa ubbaa neekko zaarana. Neeni itti asaa s'alalaa wod'anaw koyaasa; hara Asay saro attana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Deraa ubbaa neekko zaarana; neni koyzay issi asa hayqo gaason ubba deraa neekko zaarana mala ooththana; hessafe guye derey saron daana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዴራ ኡባ ኔኮ ዛራና፤ ኔኒ ኮይዛይ ኢሲ ኣሳ ሃይቆ ጋሶን ኡባ ዴራ ኔኮ ዛራና ማላ ኦና፤ ሄሳፌ ጉዬ ዴሬይ ሳሮን ዳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያታዳ ታኒ አሳ ኡባ ኔኮ ዛራና። ኔኒ እስ አሳ ፃላላ ዎናዉ ኮያሳ፤ ሀንኮ አሳይ ሳሮ አታና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaatada taani asa ubbaa neeko zaarana. Neeni issi asa xalaala wodhanaw koyaasa; hanko asay saro attana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቡን ሁሉ ወደ አንተ እመልሳለሁ፣ አንተ የምትፈልገው የአንድ ሰው ብቻ መሞት ሁሉም እንዲመለሱ ያደርጋል። ከዚያም ሕዝቡ ሁሉ በሰላም ይኖራል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሙሽራ ወደ ባልዋ እንደምትመለስ ተከታዮቹ በሙሉ ወደ አንተ ተመልሰው እንዲመጡ አደርጋለሁ፤ እንግዲህ አንተ የምትፈልገው አንድ ሰው ብቻ መግደልን ነው፤ የቀረው ሌላው ሕዝብ ግን በሰላም ይኖራል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መርዓት ናብ ሰብኣያ ኸም እትምለስ፥ ንዅሉ ህዝቢ ናባኻ ኽመልሶ እየ፤ እቲ ንስኻ እትደልዮ ዘለኻ ሰብኣይ ምስ ሞተ፥ ኵሉ ህዝቢ ብሰላም ክነብር እዩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንዂሉ ህዝቢ ድማ ናባኻ እመልሶ፡ እቲ ንስኻ እትደልዮ ዘሎኻ ሰብኣይሲ ዂሎም ከም እተመልሱ እዩ፡ ሽዑ ንዂሉ ህዝቢ ሰላም ይኸውን።