2 Samuel 17:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ገዓዙ ድማ፡ ካብቲ ዒላ ደይቦም፡ ንንጉስ ዳዊት ነገሩዎ፡ ንዳዊት ድማ፡ ኣሒቶፌል ኣብ ልዕሌኻ ተማኺሩ እዩ እሞ፡ ተንስእ እሞ፡ ነቲ ማይ ቀልጢፍካ ሰገሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሄዱም በኋላ እነርሱ ከጕድጓዱ ወጥተው ሄዱ፤ ለንጉሡም ለዳዊት ነገሩት፤ ዳዊትንም፥ “አኪጦፌል በእናንተ ላይ እንዲህ መክሮአልና ተነሡ፤ ፈጥናችሁም ውኃውን ተሻገሩ” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአቤሴሎም ባሪያዎች ወደ ሴቲቱ ወደ ቤት መጥተው። አኪማአስና ዮናታን የት አሉ? አሉ፤ ሴቲቱም። ፈፋውን ተሻግረው ሄዱ አለቻቸው። እነርሱም ፈልገው ባላገኟቸው ጊዜ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰዎቹ ከሄዱ በኋላ ሁለቱም ከጉድጓዱ ወጥተው ሄዱ፤ ለንጉሥ ዳዊትም፥ “አኪጦፌል በአንተ ላይ እንዲህ እንዲህ ብሎ ስለመከረብህ ተነሥተህ በፍጥነት ወንዙን ተሻገር” አሉት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ አሳቱ ቤዳዋፐ ጉይያን፥ ላኡ አሳቱ ኦላፐ ከሲደ፥ ካትያ ዳዊታዉ ኦዳናዉ ቤድኖ፤ ዳዊታ፥ “ኤሌል ደንዲደ ሻፋ ፕንተ፤ አያዉ ጎፐ፥ አክጾፌል ህንተንቱ ቦላ ሀዋ ሀዋ ጊደ ዞር ዎዳ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He asatuu beeddawaappe guyyiyaan, laa"u asatuu ollaappe kesiide, Kaatiyaa Daawitaw odanaw beeddino; Daawita, «Elleelli denddiide shaafaa pinnite; ayaw gooppe, Akis'oofeeli hinttenttu bolla hawaa hawaa giide zori wotseedda» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asati bidaappe guye ha nam7ati ollaafe kezidi bida; kawo Dawites, «Akxofeeley ne bolla hizgi hizgi asaa denththeththiza gishshas dendada eeson gede shaafa pinna» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳቲ ቢዳፔ ጉዬ ሃ ናምኣቲ ኦላፌ ኬዚዲ ቢዳ፤ ካዎ ዳዊቴስ፥ «ኣክጾፌሌይ ኔ ቦላ ሂዝጊ ሂዝጊ ኣሳ ዴንዛ ጊሻስ ዴንዳዳ ኤሶን ጌዴ ሻፋ ፒና» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ አሳት ብዳፐ ጉየ፥ ናምኡ አሳት ኦላፈ ከይድ፥ ካዋ ዳዊታስ ኦዳናዉ ብዶሶና። ዳዊታኮ፥ “አክፆፈል ህንተ ቦላ ሀይሳ ሀይሳ ኦና ግድ ዞር ዎዳ ግሾ ኤሶን ደንድድ፥ ሻፋ ፕንተ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He asati bidaape guye, nam7u asati ollafe keyidi, kawa Dawitas odanaw bidosona. Dawitako, “Akxoofeli hinte bolla haysa haysa oothana gidi zori wothida gisho eeson dendidi, shaafa pinnite” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰዎቹ ከሄዱ በኋላ እነዚህ ሁለቱ ከጕድጓዱ ወጥተው ሄዱ፤ ለንጉሥ ዳዊትም፣ “አኪጦፌል በአንተ ላይ እንዲህ እንዲህ ብሎ ስለ መከረብህ ተነሥተህ በፍጥነት ወንዙን ተሻገር” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም ከሄዱ በኋላ አሒማዓጽና ዮናታን በፍጥነት ከጒድጓዱ ወጥተው በመሄድ የሆነውን ሁሉ ለንጉሥ ዳዊት ነገሩት፤ አኪጦፌል በእነርሱ ላይ ዐቅዶት የነበረውን ካስረዱት በኋላም “ፈጥነህ ወንዙን ተሻገር!” አሉት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ምስ ከዱ፥ ኣኪማኣስን ዮናታንን ድማ ኻብታ ዒላ ወፂኦም ከይዶም ንንጉስ ዳዊት ነገርዎ። ንዳዊት ድማ “ኣኪጦፌል ከምዙይ ከምዙይ ኢሉ መኺሩልኩም እዩ እሞ፥ ተሲእኹም ቀልጢፍኩም ነቲ ሩባ ተሳገርዎ” በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ ንሳቶም ምስ ከዱ፡ እቲኣቶም ድማ ካብቲ ዔላ ወጺኦም ንንጉስ ዳዊት ነገርዎ። ንዳዊት ድማ፡ ኣሒቶፌል ከምዝን ከምዝን ኢሉ መኺሩልኩም እዩ እሞ፡ ተንሲእኩም ቀልጢፍኩም ነቲ ማይ ተሳገሩ፡ በልዎ። |