2 Samuel 17:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ኸኣ ቀልጢፍካ ልኢኽካ ንዳዊት ንገሮ እሞ፡ ቀልጢፍካ ሕለፍ እምበር፡ ሎሚ ምሸት ኣብ ጐልጐል በረኻ ኣይትሕደር። እቲ ንጉስን ኵሉ እቲ ምስኡ ዘሎ ህዝብን ምእንቲ ኸይብላዕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁን እንግዲህ ንጉሡና ከእርሱ ጋር ያለው ሕዝብ ሁሉ እንዳይዋጡ፥ ሳትዘገይ ዮርዳኖስን ተሻገር እንጂ በዚህች ሌሊት በምድረ በዳ ውስጥ በሜዳው አትደር ብለው ለዳዊት ይነግሩት ዘንድ ፈጥናችሁ ላኩ” አላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኩሲም ለካህናቱ ለሳዶቅና ለአብያታር። አኪጦፌል ለአቤሴሎምና ለእስራኤል ሽማግሌዎች እንዲህና እንዲህ መክሮአል፤ እኔ ግን እንዲህና እንዲህ መክሬአለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም በፍጥነት ላኩና፥ ‘ንጉሡና ከእርሱ ጋር ያለው ሕዝብ ሁሉ እንዳትዋጡ፥ በዚህች ሌሊት በምድረ በዳ መሻገሪያ እንዳታድር ሳትዘገይ ተሻገር፤’ ብላችሁ ለዳዊት ንገሩት፤ አላቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀእካ ዳዊታኮ ኤለካ ኪቲደ፥ ‘ባዙዋ ፕኑዋን ሀቼ ቃማ አቆፓ፤ ሄፍን ፕና ክቻ! ህና ዮፐ፥ ካቲነ አናና ደእያ አሳይ ኡባይ ያና’ ያጊደ ኦድተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha"ikka Daawitakko ellekka kiittiide, ‹Bazzuwaa pinuwaan hachche k'amma ak'oppa; hefintsa pinna kichcha! Hinna d'ayooppe, kaatiinne aanana de'iyaa Asay ubbay d'ayana› yaagiide odite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7i izas eeson kiittidi, ‹Bazzon diza shaafa purden aqontta mala, gam7ontta ne eeson pinnanaas bessees; ne histtontta aggiko kawozinne izara diza derey ubbay intte mitettana› giidi Dawites yootite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢ ኢዛስ ኤሶን ኪቲዲ፥ ‹ባዞን ዲዛ ሻፋ ፑርዴን ኣቆንታ ማላ፥ ጋምኦንታ ኔ ኤሶን ፒናናስ ቤሴስ፤ ኔ ሂስቶንታ ኣጊኮ ካዎዚኔ ኢዛራ ዲዛ ዴሬይ ኡባይ ኢንቴ ሚቴታና› ጊዲ ዳዊቴስ ዮቲቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀእ ዳዊታኮ ኤሶን ኪትድ፥ ‘ባዞን ደእያ ሻፋ ጋፃን ሀች ቃማ አቆፓ፤ ሄፍን ፕና ክቻ! ሄስ ሀኖና እፅኮ፥ ካዎይነ እያራ ደእያ አሳ ኡባይ ያና’ ያግድ ኦድተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha77i Dawitako eeson kiittidi, ‘Bazzon de7iya shaafa gaxan hachi qamma aqopa; hefinthi pinna kicha! Hessi hanonna ixiko, kawoynne iyara de7iya asa ubbay dhayana’ yaagidi odite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሁንም በፍጥነት ላኩና፣ ‘በምድረ በዳው ባለው የወንዙ መሻገሪያ እንዳታድር፤ ሳትዘገይ ፈጥነህ መሻገር አለብህ፤ አለዚያ ግን ንጉሡና አብሮት ያለው ሕዝብ በሙሉ ትዋጣላችሁ’ ብላችሁ ለዳዊት ንገሩት።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም ጋር “እንግዲህ ዛሬ ሌሊት በበረሓ ውስጥ በሚገኘው በወንዙ መሻገሪያ ላይ እንዳያድር በፍጥነት መልእክተኛ ልካችሁ ለዳዊት ንገሩት! ነገር ግን እርሱና ተከታዮቹ ተይዘው እንዳይገደሉ በፍጥነት የዮርዳኖስን ወንዝ ይሻገሩ!” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምበኣር ሕዚ ንጉስን እቲ ምስኡ ዘሎ ዅሉ ህዝብን ምእንቲ ኸይወሓጡ ‘ዝገበርካ ጌርካ ቐልጢፍካ ተሳገር እምበር፥ በዛ ለይቲ እዚኣ ኣብቲ መሳገሪታት ምድረ በዳ ኣይትሕደር’ ኢልኩም ንዳዊት ንገርዎ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣር ሕጂ፡ ንጉስን እቲ ምስኡ ዘሎ ዂሉ ህዝብን ምእንቲ ኸይወሐጡስ፡ ብዝዀነ ተሳገር እምበር፡ በዛ ለይቲ እዚኣ ኣብቲ መሳገሪታት በረኻ ኣይትሕደር፡ ኢሎም ንዳዊት ኪነግርዎ፡ ቀልጢፍኩም ልአኹሉ፡ በሎም። |