2 Samuel 17:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ኸኣ ቀልጢፍካ ልኢኽካ ንዳዊት ንገሮ እሞ፡ ቀልጢፍካ ሕለፍ እምበር፡ ሎሚ ምሸት ኣብ ጐልጐል በረኻ ኣይትሕደር። እቲ ንጉስን ኵሉ እቲ ምስኡ ዘሎ ህዝብን ምእንቲ ኸይብላዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁን እን​ግ​ዲህ ንጉ​ሡና ከእ​ርሱ ጋር ያለው ሕዝብ ሁሉ እን​ዳ​ይ​ዋጡ፥ ሳት​ዘ​ገይ ዮር​ዳ​ኖ​ስን ተሻ​ገር እንጂ በዚ​ህች ሌሊት በም​ድረ በዳ ውስጥ በሜ​ዳው አት​ደር ብለው ለዳ​ዊት ይነ​ግ​ሩት ዘንድ ፈጥ​ና​ችሁ ላኩ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኩሲም ለካህናቱ ለሳዶቅና ለአብያታር። አኪጦፌል ለአቤሴሎምና ለእስራኤል ሽማግሌዎች እንዲህና እንዲህ መክሮአል፤ እኔ ግን እንዲህና እንዲህ መክሬአለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁንም በፍጥነት ላኩና፥ ‘ንጉሡና ከእርሱ ጋር ያለው ሕዝብ ሁሉ እንዳትዋጡ፥ በዚህች ሌሊት በምድረ በዳ መሻገሪያ እንዳታድር ሳትዘገይ ተሻገር፤’ ብላችሁ ለዳዊት ንገሩት፤ አላቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀእካ ዳዊታኮ ኤለካ ኪቲደ፥ ‘ባዙዋ ፕኑዋን ሀቼ ቃማ አቆፓ፤ ሄፍን ፕና ክቻ! ህና ዮፐ፥ ካቲነ አናና ደእያ አሳይ ኡባይ ያና’ ያጊደ ኦድተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha"ikka Daawitakko ellekka kiittiide, ‹Bazzuwaa pinuwaan hachche k'amma ak'oppa; hefintsa pinna kichcha! Hinna d'ayooppe, kaatiinne aanana de'iyaa Asay ubbay d'ayana› yaagiide odite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha7i izas eeson kiittidi, ‹Bazzon diza shaafa purden aqontta mala, gam7ontta ne eeson pinnanaas bessees; ne histtontta aggiko kawozinne izara diza derey ubbay intte mitettana› giidi Dawites yootite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኢ ኢዛስ ኤሶን ኪቲዲ፥ ‹ባዞን ዲዛ ሻፋ ፑርዴን ኣቆንታ ማላ፥ ጋምኦንታ ኔ ኤሶን ፒናናስ ቤሴስ፤ ኔ ሂስቶንታ ኣጊኮ ካዎዚኔ ኢዛራ ዲዛ ዴሬይ ኡባይ ኢንቴ ሚቴታና› ጊዲ ዳዊቴስ ዮቲቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀእ ዳዊታኮ ኤሶን ኪትድ፥ ‘ባዞን ደእያ ሻፋ ጋፃን ሀች ቃማ አቆፓ፤ ሄፍን ፕና ክቻ! ሄስ ሀኖና እፅኮ፥ ካዎይነ እያራ ደእያ አሳ ኡባይ ያና’ ያግድ ኦድተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha77i Dawitako eeson kiittidi, ‘Bazzon de7iya shaafa gaxan hachi qamma aqopa; hefinthi pinna kicha! Hessi hanonna ixiko, kawoynne iyara de7iya asa ubbay dhayana’ yaagidi odite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አሁንም በፍጥነት ላኩና፣ ‘በምድረ በዳው ባለው የወንዙ መሻገሪያ እንዳታድር፤ ሳትዘገይ ፈጥነህ መሻገር አለብህ፤ አለዚያ ግን ንጉሡና አብሮት ያለው ሕዝብ በሙሉ ትዋጣላችሁ’ ብላችሁ ለዳዊት ንገሩት።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም ጋር “እንግዲህ ዛሬ ሌሊት በበረሓ ውስጥ በሚገኘው በወንዙ መሻገሪያ ላይ እንዳያድር በፍጥነት መልእክተኛ ልካችሁ ለዳዊት ንገሩት! ነገር ግን እርሱና ተከታዮቹ ተይዘው እንዳይገደሉ በፍጥነት የዮርዳኖስን ወንዝ ይሻገሩ!” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እምበኣር ሕዚ ንጉስን እቲ ምስኡ ዘሎ ዅሉ ህዝብን ምእንቲ ኸይወሓጡ ‘ዝገበርካ ጌርካ ቐልጢፍካ ተሳገር እምበር፥ በዛ ለይቲ እዚኣ ኣብቲ መሳገሪታት ምድረ በዳ ኣይትሕደር’ ኢልኩም ንዳዊት ንገርዎ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 እምበኣር ሕጂ፡ ንጉስን እቲ ምስኡ ዘሎ ዂሉ ህዝብን ምእንቲ ኸይወሐጡስ፡ ብዝዀነ ተሳገር እምበር፡ በዛ ለይቲ እዚኣ ኣብቲ መሳገሪታት በረኻ ኣይትሕደር፡ ኢሎም ንዳዊት ኪነግርዎ፡ ቀልጢፍኩም ልአኹሉ፡ በሎም።