2 Samuel 17:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሑሻይ ንጻዶቅን ንካህናት ኣብያታርን በሎም፦ ኣሒቶፌል ንኣቤሴሎምን ንዓበይቲ እስራኤልን ከምዚ ኢሉ መኸሮም። ከምኡ ድማ እምበኣር ምኽሪ ሂበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አር​ካ​ዊው ኩሲም ለካ​ህ​ናቱ ለሳ​ዶ​ቅና ለአ​ብ​ያ​ታር፥ “አኪ​ጦ​ፌል ለአ​ቤ​ሴ​ሎ​ምና ለእ​ስ​ራ​ኤል ሽማ​ግ​ሌ​ዎች እን​ዲ​ህና እን​ዲህ መክ​ሮ​አል፤ እኔ ግን እን​ዲ​ህና እን​ዲያ መክ​ሬ​አ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤሴሎምና የእስራኤልም ሰዎች ሁሉ። የአርካዊው የኩሲ ምክር ከአኪጦፌል ምክር ይሻላል አሉ። እግዚአብሔርም በአቤሴሎም ላይ ክፉ ያመጣ ዘንድ እግዚአብሔር መልካሚቱን የአኪጦፌልን ምክር እንዲበትን አዘዘ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሑሻይ ካህናቱን ሳዶቅንና አብያታርን እንዲህ አላቸው፥ “አኪጦፌል አቤሴሎምንና የእስራኤልን ሽማግሌዎች እንዲህ እንዲህ አድርጉ ሲል መክሮአቸው ነበር፤ እኔ ግን እንዲህ እንዲህ አድርጉ ብዬ መክሬአቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ሁሻይ ቄሳቱ ዋ ጻዶቃነ አብያታራ፥ “አክጾፌል አበሰሎማነ እስራኤልያ ጭማቱዋ ሀዋ ሀዋ ጊደ ዞሬዳ፤ ታንካ ኡንቱንታ ሀዋ ሀዋ ጋደ ዞራድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Hushaayi k'eesetuwaa S'aadook'anne Abiyaataara, «Akis'oofeeli Abeseloomanne Israa'eeliyaa c'imatuwaa hawaa hawaa giide zoreedda; taanikka unttuntta hawaa hawaa gaade zoraad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hushey qeese Saadooqenne Abiyaataare, «Akxofeeley Abeseloomeynne Isra7eele cimati ay ay ooththanaas bessizaakko istta zorides; tani gidikko hayssa hayssa ooththite ga zoradis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሁሼይ ቄሴ ሳዶቄኔ ኣቢያታሬ፥ «ኣክጾፌሌይ ኣቤሴሎሜይኔ ኢስራኤሌ ጪማቲ ኣይ ኣይ ኦናስ ቤሲዛኮ ኢስታ ዞሪዴስ፤ ታኒ ጊዲኮ ሃይሳ ሃይሳ ኦቴ ጋ ዞራዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኩስ ካህነታ ሳዶቃነ አብያታራ፥ “አክፆፈል አበሰሎመነ እስራኤለ ጭማታ ሀይሳ ሀይሳ ግድ ዞርስ፤ ታንካ ኤንታ ሀይሳ ሀይሳ ጋዳ ዞራስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kuussi kahineta Saadoqanne Abyataara, “Akxoofeli Abeseloomenne Isra7eele cimata haysa haysa gidi zoris; taanika enta haysa haysa gada zoras.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኩሲም ካህናቱን ሳዶቅንና አብያታርን እንዲህ አላቸው፤ “አኪጦፌል አቤሴሎምንና የእስራኤልን ሽማግሌዎች ምን ምን ማድረግ እንዳለባቸው መክሯቸው ነበር፤ እኔ ግን እንዲህ እንዲህ አድርጉ ብዬ መክሬአቸዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ እርሱና አኪጦፌል ለአቤሴሎምና ለእስራኤላውያን መሪዎች የሰጡትን ምክር ሑሻይ ለካህናቱ ለሳዶቅና ለአብያታር ነገራቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኵሲ ነቶም ካህናት፥ ንሳዶቅን ንኣብያታርን፥ “ኣኪጦፌል ንኣቤሴሎምን ነቶም ዓበይቲ እስራኤልን ከምዙይ ኢሉ መኸሮም፤ ኣነውን ከምዙይ ኢለ መኸርኩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ሑሻይ ነቶም ካህናት፡ ንጻዶቅን ንኣብያታርን፡ ኣሒቶፌል ንኣቤሰሎምን ነቶም ዓበይቲ እስራኤልን ከምዝን ከምን ኢሉ መኸሮም፡ ኣነ ኸኣ ከምዝን ከምዝን ኢለ መኸርኩ።