2 Samuel 17:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካዚ፡ ኣብ ሓንቲ ኸተማ እንተ ዓለበ፡ ብዘሎ እስራኤል ናብታ ኸተማ ገመድ የምጽእ፣ ሓንቲ ንእሽቶ እምኒ ኽሳዕ ዘይርከብ ድማ ናብቲ ሩባ ክንስሕቦ ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ከተ​ማም ቢገባ እስ​ራ​ኤል ሁሉ ወደ​ዚ​ያች ከተማ ገመድ ይወ​ስ​ዳሉ፤ እኛም አንድ ድን​ጋይ እን​ኳን እስ​ከ​ማ​ይ​ገ​ኝ​ባት ድረስ ወደ ወንዙ ውስጥ እን​ስ​ባ​ታ​ለን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱንም ወደምናገኝበት ወደ አንድ ስፍራ እንደርስበታለን፥ ጠልም በምድር ላይ እንደሚወድቅ እንወርድበታለን፤ እርሱና ከእርሱም ጋር ያሉ ሰዎች ሁሉ አንድ ስንኳ አናስቀርም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከአንዲቱ ከተማ ቢገባ፥ እስራኤል ሁሉ ገመድ አምጥቶ አንድ ድንጋይ እንኳ እስከማይቀር ድረስ፥ ከተማዪቱን ወደ ሸለቆ ስበን እንከታታለን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ካታማ ግዶ ገሎፐካ፥ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ዎዶሩዋ ሄ ካታማ አሂደ፥ ካታማ ግዶን እት ሹቻይካ ቤተናዳን ኑን ሄ ካታማ ዛንጋራዉ ዱገ ጎቻና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I katamaa giddo gelooppekka, Israa'eeliyaa Asay ubbay wodoruwaa he katamaa ahiide, katamaa giddon itti shuchchaykka beettenaadan nuuni he katamaa zanggaaraw duge goochchana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi biidi issi katamayn gelikko Isra7eeley ubbay wodoro ekki biidi issi shuchchika heen attonttaashe gakkanaas katamayo duge laalli yeggana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ቢዲ ኢሲ ካታማይን ጌሊኮ ኢስራኤሌይ ኡባይ ዎዶሮ ኤኪ ቢዲ ኢሲ ሹቺካ ሄን ኣቶንታሼ ጋካናስ ካታማዮ ዱጌ ላሊ ዬጋና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ካታማ ገልኮካ፥ እስራኤለ አሳ ኡባይ ዎዶሮ ኤህድ፥ ካታማ ግዶን እስ ሹች አጎና ሄ ካታማ ጎችድ ዛንጋራን የጋና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I katamaa gelikoka, Isra7eele asa ubbay wodoro ehidi, katamaa giddon issi shuchi aggonna he katamaa goochidi zangaaran yeggana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከአንዲቱ ከተማ ቢገባ፣ እስራኤል ሁሉ ገመድ አምጥቶ አንድ ድንጋይ እንኳ እስከማይቀር ድረስ፣ ከተማዪቱን ወደ ሸለቆ ስበን እንከታታለን።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሸሽቶ ወደ ከተማም ቢገባ ሕዝባችን በሙሉ ገመድ አምጥተው ከተማይቱን በመሳብ በእርስዋ ሥር ወደሚገኘው ሸለቆ አሽቀንጥረው ይጥሉአታል፤ በኮረብታውም ላይ አንድ ድንጋይ እንኳ አይቀርም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ ሓንቲ ኸተማ እንተ ኣተወ ድማ ሽዑ ዅሉ እስራኤል ናብታ ኸተማ ገመድ የምፅእ፤ ንእሽተይ እምኒ እኳ ኽሳዕ ዘይተርፍ ናብ ውሽጢ ሩባ ኽንስሕባ ኢና።
Amharic Tigrinya 2011 ናብ ሓንቲ ኸተማ እንተ አተወ ድማ፡ ሽዑ ብዘሎ እስራኤል ነታ ኸተማ እቲኣ በጋድ ይኸባ፡ ንእሽቶ እምኒ እኳ ኽሳዕ ዘይርከባ ድማ፡ ናብ ርባ ኽንስሕባ ኢና።