2 Samuel 17:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ኣብ ሓንቲ ኸተማ እንተ ዓለበ፡ ብዘሎ እስራኤል ናብታ ኸተማ ገመድ የምጽእ፣ ሓንቲ ንእሽቶ እምኒ ኽሳዕ ዘይርከብ ድማ ናብቲ ሩባ ክንስሕቦ ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ከተማም ቢገባ እስራኤል ሁሉ ወደዚያች ከተማ ገመድ ይወስዳሉ፤ እኛም አንድ ድንጋይ እንኳን እስከማይገኝባት ድረስ ወደ ወንዙ ውስጥ እንስባታለን።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱንም ወደምናገኝበት ወደ አንድ ስፍራ እንደርስበታለን፥ ጠልም በምድር ላይ እንደሚወድቅ እንወርድበታለን፤ እርሱና ከእርሱም ጋር ያሉ ሰዎች ሁሉ አንድ ስንኳ አናስቀርም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከአንዲቱ ከተማ ቢገባ፥ እስራኤል ሁሉ ገመድ አምጥቶ አንድ ድንጋይ እንኳ እስከማይቀር ድረስ፥ ከተማዪቱን ወደ ሸለቆ ስበን እንከታታለን።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ካታማ ግዶ ገሎፐካ፥ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ዎዶሩዋ ሄ ካታማ አሂደ፥ ካታማ ግዶን እት ሹቻይካ ቤተናዳን ኑን ሄ ካታማ ዛንጋራዉ ዱገ ጎቻና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I katamaa giddo gelooppekka, Israa'eeliyaa Asay ubbay wodoruwaa he katamaa ahiide, katamaa giddon itti shuchchaykka beettenaadan nuuni he katamaa zanggaaraw duge goochchana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi biidi issi katamayn gelikko Isra7eeley ubbay wodoro ekki biidi issi shuchchika heen attonttaashe gakkanaas katamayo duge laalli yeggana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ቢዲ ኢሲ ካታማይን ጌሊኮ ኢስራኤሌይ ኡባይ ዎዶሮ ኤኪ ቢዲ ኢሲ ሹቺካ ሄን ኣቶንታሼ ጋካናስ ካታማዮ ዱጌ ላሊ ዬጋና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ካታማ ገልኮካ፥ እስራኤለ አሳ ኡባይ ዎዶሮ ኤህድ፥ ካታማ ግዶን እስ ሹች አጎና ሄ ካታማ ጎችድ ዛንጋራን የጋና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I katamaa gelikoka, Isra7eele asa ubbay wodoro ehidi, katamaa giddon issi shuchi aggonna he katamaa goochidi zangaaran yeggana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአንዲቱ ከተማ ቢገባ፣ እስራኤል ሁሉ ገመድ አምጥቶ አንድ ድንጋይ እንኳ እስከማይቀር ድረስ፣ ከተማዪቱን ወደ ሸለቆ ስበን እንከታታለን።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሸሽቶ ወደ ከተማም ቢገባ ሕዝባችን በሙሉ ገመድ አምጥተው ከተማይቱን በመሳብ በእርስዋ ሥር ወደሚገኘው ሸለቆ አሽቀንጥረው ይጥሉአታል፤ በኮረብታውም ላይ አንድ ድንጋይ እንኳ አይቀርም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብ ሓንቲ ኸተማ እንተ ኣተወ ድማ ሽዑ ዅሉ እስራኤል ናብታ ኸተማ ገመድ የምፅእ፤ ንእሽተይ እምኒ እኳ ኽሳዕ ዘይተርፍ ናብ ውሽጢ ሩባ ኽንስሕባ ኢና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብ ሓንቲ ኸተማ እንተ አተወ ድማ፡ ሽዑ ብዘሎ እስራኤል ነታ ኸተማ እቲኣ በጋድ ይኸባ፡ ንእሽቶ እምኒ እኳ ኽሳዕ ዘይርከባ ድማ፡ ናብ ርባ ኽንስሕባ ኢና። |