2 Samuel 17:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ብዘሎ እስራኤል ካብ ዳን ክሳዕ ብኤርሸባ፡ ከምቲ ኣብ ጥቓ ባሕሪ ዘሎ ሑጻ ብብዝሒ ናባኻትኩም ኪእከብ እመክር። ከምኡ’ውን ባዕልኻ ናብ ውግእ ከም እትኣቱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ እንዲህ እመክርሃለሁ፤ ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ያሉ እስራኤል ሁሉ ብዛታቸው እንደ ባሕር አሸዋ ሆኖ ወደ አንተ ይሰብሰቡ፤ አንተም በመካከላቸው ትሄዳለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስራኤልም ሁሉ አባትህ ኃያል እንደ ሆነ፥ ከእርሱም ጋር ያሉት ሰዎች ጽኑዓን እንደ ሆኑ ያውቃልና ጽኑዕ ልቡም እንደ አንበሳ ልብ የሆነው ፈጽሞ ይቀልጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ የምመክርህ፥ ቁጥሩ እንደ ባሕር ዳር አሸዋ የበዛው፥ ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ያለው እስራኤል ሁሉ ወዳንተ ይሰብሰብና አንተው ራስህ ወደ ጦርነቱ ምራው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሽን ታን ኔና ዞርያዌ ሀዋ፤ እስራኤልያ ዛዋን ዳናፐ ቢደ በርሳበሀ ጋካናዉ ደእያ እስራኤልያ ኡባ፥ አባ ዶናን ደእያ ሻፍያ ኬሻ ኔኮ ሺሻ፤ ያታደ ኔን ነ ሁጲያዉ ኡንቱንታ ኦላዉ ካለ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Shin taani neena zoriyaawe hawaa; Israa'eeliyaa zawaan Daanappe biide Berssaabeha gakkanaw de'iyaa Israa'eeliyaa ubbaa, abbaa doonaan de'iyaa shafiyaa keeshshaa neekko shiishsha; yaataade neeni ne huup'iyaw unttuntta olaw kaaletsa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hessa gishshas ta nena zoriza zorey hayssa; izas qooday abba shaamintta mala darida Daaneppe biidi Bersaabehe gakkanaas diza Isra7eele asay ubbay neekko shiiqikko neni ne hu7era olaa kaaleththa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄሳ ጊሻስ ታ ኔና ዞሪዛ ዞሬይ ሃይሳ፤ ኢዛስ ቆዳይ ኣባ ሻሚንታ ማላ ዳሪዳ ዳኔፔ ቢዲ ቤርሳቤሄ ጋካናስ ዲዛ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ኔኮ ሺቂኮ ኔኒ ኔ ሁኤራ ኦላ ካሌ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሽን ታኒ ነና ዞረይ ሀይሳ፤ አባ ጋፃን ደእያ ሻፈ መላ ዳርዳ፥ ዳነፐ በርሳበ ጋካናዉ ደእያ እስራኤለ ኡባ ኔኮ ሺሻ፤ ያታዳ ኔኒ ኤንታ ኦላስ ካለ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Shin taani nena zorey haysa; abba gaxan de7iya shafe mela darida, Daanepe Barsaabe gakanaw de7iya Isra7eele ubbaa neeko shiisha; yaatada neeni enta olas kaaletha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እንግዲህ እኔ የምመክርህ ይህ ነው፤ ቍጥሩ እንደ ባሕር ዳር አሸዋ የበዛው፣ ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ያለው እስራኤል ሁሉ ወደ አንተ ይሰብሰብና አንተው ራስህ ወደ ጦርነቱ ምራው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ እኔ የምመክርህ፥ ከአገሪቱ አራት ማእዘኖች ከዳን እስከ ቤርሳቤህ ያሉትንና ብዛታቸው እንደ ባሕር ዳር አሸዋ የሆነው እስራኤላውያን ሁሉ በአንድነት ሰብስበህ አንተው ራስህ አዛዥ በመሆን ወደ ጦርነቱ እንድትመራቸው ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ “ከም ሑፃ ባሕሪ ዝበዝሕ፥ ኵሉ እስራኤል ካብ ዳን ክሳዕ ቤርሳቤሕ ናባኻ ክኸትት፥ ባዕልኻውን መሪሕኻዮም ናብቲ ውግእ ክትከይድ እመክር ኣለኹ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ኸም ሑጻ ባሕሪ ምእንቲ ኺበዝሕ፡ ብዘሎ እስራኤል ካብ ዳን ክሳዕ ብኤርሸባዕ ናባኻ ኪኸትት፡ ባዕልኻውን ናብቲ ውግእ ክትከይድ፡ እመክር አሎኹ። |