2 Samuel 17:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምኡ ውን ልቡ ከም ልቢ ኣንበሳ ዝኾነ ተባዕ ሰብኣይ ምሉእ ብምሉእ ክፈስስ እዩ። ኣቦኻ ጅግና ምዃኑ ብዘሎ እስራኤል ይፈልጥ እዩ፡ እቶም ምስኡ ዘለዉ ድማ ጀጋኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እርሱ ኀይ​ለኛ ሰው ነውና፥ ልቡም እንደ አን​በሳ ልብ ፈጽሞ ይና​ደ​ዳ​ልና፤ እስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ አባ​ትህ ጽኑዕ፥ ከእ​ር​ሱም ጋር ያሉት ስዎች ኀያ​ላን እንደ ሆኑ ያው​ቃሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም ምናልባት በአንድ ጕድጓድ ወይም በማናቸውም ስፍራ ተሸሽጎ ይሆናል፤ በመጀመሪያም ከእነርሱ አያሌዎች ቢወድቁ፥ የሚሰማው ሁሉ። አቤሴሎምን የተከተለው ሕዝብ ተመታ ይላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አባትህ ታላቅ ጦረኛ፥ አብረውት ያሉትም ጀግኖች መሆናቸውን እስራኤል ሁሉ ስለሚያውቅ፥ ልቡ እንደ አንበሳ ልብ የሚደፍረው እንኳ በፍርሀት ይርዳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነ አዉ ቶራ ቃራ ግድያዋነ አናና ደእያ አሳቱካ ምኖ ግድያዋ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ኤርያ ድራዉ፥ ሀራይ አቶ ጋሙዋዳን ጻልያ ምኖቱ ዎዛናይካ ያሻን ሴራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ne aawuu tooraa k'ara gidiyaawaanne aanana de'iyaa asatuukka mino gidiyaawaa Israa'eeliyaa Asay ubbay eriyaa diraw, haray atto gaammuwaadan s'aliyaa minotuu wozanaykka yashshan seerana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne aaway mino olanchcha, izara issife dizaytikka ola qarata gididayssa Isra7eele asay ubbay eriza gishshas wozinay gaammo wozina mala murtta geetettida wottadaraykka babon baqibaqana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ኣዋይ ሚኖ ኦላንቻ፥ ኢዛራ ኢሲፌ ዲዛይቲካ ኦላ ቃራታ ጊዲዳይሳ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ኤሪዛ ጊሻስ ዎዚናይ ጋሞ ዎዚና ማላ ሙርታ ጌቴቲዳ ዎታዳራይካ ባቦን ባቂባቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ አዋይ ቶራ ቃራ ግደይሳነ እያራ ደእያ አሳይ ምኖ ግደይሳ እስራኤለ አሳ ኡባይ ኤርያ ግሾ፥ ሀር አቶሽን ጋሞዳ ምኖታ ዎዛናይ ትልአና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne aaway toora qara gideysanne iyara de7iya asay mino gideysa Isra7eele asa ubbay eriya gisho, hari attoshin gaammoda minota wozanay til7ana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አባትህ ታላቅ ጦረኛ፣ አብረውት ያሉትም ጀግኖች መሆናቸውን እስራኤል ሁሉ ስለሚያውቅ፣ ልቡ እንደ አንበሳ ልብ ነው የተባለው ደፋሩ ወታደር እንኳ በፍርሀት ይርዳል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አባትህ ታላቅ ጦረኛ መሆኑንና የእርሱም ተከታዮች ብርቱ ተዋጊዎች መሆናቸውን በእስራኤል የሚኖር ሁሉ ስለሚያውቅ እንደ አንበሳ ደፋሮች የሆኑት ወታደሮችህ እንኳ ልባቸው በፍርሃት ሊቀልጥ ይችላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቦኻ ጅግና ኸም ዝኾነ፥ እቶም ምስኡ ዘለዉ ኸዓ ሓያላት ምዃኖም ኵሉ እስራኤል ይፈልጥ እዩ እሞ፥ ሽዑ እቲ ኸም ኣንበሳ ዝልቡ ጅግና እኳ ፈፂሙ ልቡ ኽመክኽ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣቦኻ ጅግና ከም ዚዀነ፡ እቶም ምስኡ ዘለዉ ኸኣ ሓያላት ምዃኖም ብዘሎ እስራኤል ይፈልጥ እዩ እሞ፡ ሽዑ እቲ ኸም ልቢ ኣንበሳ ዝልቡ ጅግና እኳ ፈጺሙ ኺመክኽ እዩ።