2 Samuel 17:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምኡ ውን ልቡ ከም ልቢ ኣንበሳ ዝኾነ ተባዕ ሰብኣይ ምሉእ ብምሉእ ክፈስስ እዩ። ኣቦኻ ጅግና ምዃኑ ብዘሎ እስራኤል ይፈልጥ እዩ፡ እቶም ምስኡ ዘለዉ ድማ ጀጋኑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱ ኀይለኛ ሰው ነውና፥ ልቡም እንደ አንበሳ ልብ ፈጽሞ ይናደዳልና፤ እስራኤልም ሁሉ አባትህ ጽኑዕ፥ ከእርሱም ጋር ያሉት ስዎች ኀያላን እንደ ሆኑ ያውቃሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም ምናልባት በአንድ ጕድጓድ ወይም በማናቸውም ስፍራ ተሸሽጎ ይሆናል፤ በመጀመሪያም ከእነርሱ አያሌዎች ቢወድቁ፥ የሚሰማው ሁሉ። አቤሴሎምን የተከተለው ሕዝብ ተመታ ይላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አባትህ ታላቅ ጦረኛ፥ አብረውት ያሉትም ጀግኖች መሆናቸውን እስራኤል ሁሉ ስለሚያውቅ፥ ልቡ እንደ አንበሳ ልብ የሚደፍረው እንኳ በፍርሀት ይርዳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ አዉ ቶራ ቃራ ግድያዋነ አናና ደእያ አሳቱካ ምኖ ግድያዋ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ኤርያ ድራዉ፥ ሀራይ አቶ ጋሙዋዳን ጻልያ ምኖቱ ዎዛናይካ ያሻን ሴራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne aawuu tooraa k'ara gidiyaawaanne aanana de'iyaa asatuukka mino gidiyaawaa Israa'eeliyaa Asay ubbay eriyaa diraw, haray atto gaammuwaadan s'aliyaa minotuu wozanaykka yashshan seerana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne aaway mino olanchcha, izara issife dizaytikka ola qarata gididayssa Isra7eele asay ubbay eriza gishshas wozinay gaammo wozina mala murtta geetettida wottadaraykka babon baqibaqana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ኣዋይ ሚኖ ኦላንቻ፥ ኢዛራ ኢሲፌ ዲዛይቲካ ኦላ ቃራታ ጊዲዳይሳ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ኤሪዛ ጊሻስ ዎዚናይ ጋሞ ዎዚና ማላ ሙርታ ጌቴቲዳ ዎታዳራይካ ባቦን ባቂባቃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ አዋይ ቶራ ቃራ ግደይሳነ እያራ ደእያ አሳይ ምኖ ግደይሳ እስራኤለ አሳ ኡባይ ኤርያ ግሾ፥ ሀር አቶሽን ጋሞዳ ምኖታ ዎዛናይ ትልአና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne aaway toora qara gideysanne iyara de7iya asay mino gideysa Isra7eele asa ubbay eriya gisho, hari attoshin gaammoda minota wozanay til7ana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባትህ ታላቅ ጦረኛ፣ አብረውት ያሉትም ጀግኖች መሆናቸውን እስራኤል ሁሉ ስለሚያውቅ፣ ልቡ እንደ አንበሳ ልብ ነው የተባለው ደፋሩ ወታደር እንኳ በፍርሀት ይርዳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አባትህ ታላቅ ጦረኛ መሆኑንና የእርሱም ተከታዮች ብርቱ ተዋጊዎች መሆናቸውን በእስራኤል የሚኖር ሁሉ ስለሚያውቅ እንደ አንበሳ ደፋሮች የሆኑት ወታደሮችህ እንኳ ልባቸው በፍርሃት ሊቀልጥ ይችላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቦኻ ጅግና ኸም ዝኾነ፥ እቶም ምስኡ ዘለዉ ኸዓ ሓያላት ምዃኖም ኵሉ እስራኤል ይፈልጥ እዩ እሞ፥ ሽዑ እቲ ኸም ኣንበሳ ዝልቡ ጅግና እኳ ፈፂሙ ልቡ ኽመክኽ እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቦኻ ጅግና ከም ዚዀነ፡ እቶም ምስኡ ዘለዉ ኸኣ ሓያላት ምዃኖም ብዘሎ እስራኤል ይፈልጥ እዩ እሞ፡ ሽዑ እቲ ኸም ልቢ ኣንበሳ ዝልቡ ጅግና እኳ ፈጺሙ ኺመክኽ እዩ። |