2 Samuel 16:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ኣቢሻይ ወዲ ጽሩያ ንንጉስ፡ እዚ ዝሞተ ከልቢ እዚ ንጐይታይ ንጉስ ስለምንታይ ይረግሞ፧ ክኸይድ እሞ ርእሱ ከውጽእ ፍቐደለይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሶ​ር​ህያ ልጅ አቢ​ሳም ንጉ​ሡን አለው፥ “ይህ የሞተ ውሻ ጌታ​ዬን ንጉ​ሡን ስለ​ምን ይረ​ግ​ማል? ልሻ​ገ​ርና ራሱን ልቍ​ረ​ጠው፤”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የጽሩያም ልጅ አቢሳ ንጉሡን። ይህ የሞተ ውሻ ጌታዬን ንጉሡን ስለምን ይረግማል? ልሂድና ራሱን ልቍረጠው አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም የጽሩያ ልጅ አቢሳ ንጉሡን፤ “ይህ የሞተ ውሻ፥ ንጉሥ ጌታዬን እንዴት ይራገማል? ልሂድና ራሱን ልቁረጠው” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ጻሩይ ናአይ አብሻይ ካትያ፥ “ሀ ካና ባኩታይ ታ ጎዳ ካትያ አያዉ ሸቂ? ታን ባደ አ ቆያ ሙጫይ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, S'aruuyi na'ay Abishaayi kaatiyaa, «Ha kanaa bakkutay ta godaa kaatiyaa ayaw shek'k'ii? Taani baade Aa k'ood'iyaa muuc'ay» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Xuriya naa Abisayey kawozas, «Hayssi hayqeththa kanay, kawoza ta godaa wostti doqqizee? Ta pinna baada iza qoodhe qanxxana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ጹሪያ ና ኣቢሳዬይ ካዎዛስ፥ «ሃይሲ ሃይቄ ካናይ፥ ካዎዛ ታ ጎዳ ዎስቲ ዶቂዜ? ታ ፒና ባዳ ኢዛ ቆ ቃንጻና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ፃሩያ ናአይ አብስ፥ ካዋኮ፥ “ሀ ባዉታ ካናይ፥ ታ ጎዳ ካዋ አይስ ባዲ? ታኒ ባዳ እያ ቆያ ቃንፃና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Xaruya na7ay Abisi, Kawako, “Ha bawuta kanay, ta godaa kawa ayis baaddii? Taani bada iya qoodhiya qanxana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም የጽሩያ ልጅ አቢሳ ንጉሡን፣ “ይህ የሞተ ውሻ፣ ንጉሥ ጌታዬን እንዴት ይራገማል? ልሻገርና ራሱን ልቍረጠው” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ጊዜ የጸሩያ ልጅ አቢሳ ንጉሡን “ንጉሥ ሆይ! ይህ የሞተ ውሻ ጌታዬን ንጉሡን እንዴት ይራገማል? እኔ ሄጄ ራሱን ልቊረጠው!” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቢሳ ወዲ ፅሩያ ኸዓ ንንጉስ፥ “እዝ ምዉት ከልቢ እዙይ ስለ ምንታይ እዩ ንጐይታይ ንጉስ ዝፀርፎ ዘሎ? ኸይደ ርእሱ ኽቘርፆ፥ በይዛኻ ፍቐደለይ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቢሻይ ወዲ ጽሩያ ኸኣ ንንጉስ፡ እዚ ምዉት ከልቢ እዚ ስለምንታይ እዩ ንጐይታይ ንጉስ ዚጸርፎ ዘሎ∶: በጃኻ ኸይደ ርእሱ ክቘርጾ∶: በሎ።