2 Samuel 16:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዳዊትን ንዅሎም ባሮት ንጉስ ዳዊትን ብዳርባ እምኒ ቀተሎም፣ ኵሎም ህዝብን ኵሎም ጀጋኑን ድማ ብየማኑን ብጸጋሙን ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ዳዊትና ወደ ንጉሡ ወደ ዳዊት አገልጋዮችም ድንጋይ ይወረውር ነበር፤ በንጉሡም ቀኝና ግራ ሕዝቡ ሁሉና ኀያላኑ ሁሉ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ዳዊትና ወደ ንጉሡ ወደ ዳዊት ባሪያዎችም ድንጋይ ይወረውር ነበር፤ በንጉሡም ቀኝና ግራ ሕዝቡ ሁሉና ኃያላኑ ሁሉ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በንጉሡም ቀኝና ግራ ሕዝቡ ሁሉና ኀያላኑ ሁሉ ቢኖሩም እንኳ፥ ወደ ዳዊትና ወደ ንጉሥ ዳዊት አገልጋዮችም ድንጋይ ይወረውር ነበር፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊታ ቦላነ ካትያ ኦሳንቻቱ ቦላ ሹቻ ኦሌ፤ እ ሄዋ ኦያ ዎደ፥ ኦላንቻቱ ኡባይነ ካትያ ናግያዋንቱ ኡሸቻናነ ሀድርሳና ካትያ ዳዊታ ዶድ ዎድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawita bollanne kaatiyaa oosanchchatuu bolla shuchchaa olee; I hewaa ootsiyaa wode, olanchchatuu ubbaynne kaatiyaa naagiyaawanttu ushechchannanne haddirssaana kaatiyaa Daawita dooddi wotseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawoza wottadaratinne kawo bonchcho naagiza zabeti ubbay Dawiteppe hadirsa baggaranne ushachcha baggara dishinkka Dawite bollanne iza shuumeta bolla shuch caddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዛ ዎታዳራቲኔ ካዎ ቦንቾ ናጊዛ ዛቤቲ ኡባይ ዳዊቴፔ ሃዲርሳ ባጋራኔ ኡሻቻ ባጋራ ዲሺንካ ዳዊቴ ቦላኔ ኢዛ ሹሜታ ቦላ ሹች ጫዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦላንቾትነ ካዋ ናገይሳት ኡሻቻራነ ሀድርሳራ ዳዊታ ተቅድ ደእሽን፥ ሳም ዳዊታ ቦላነ ካዋ ሞርናታ ቦላ ሹቹ ሆልስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Olanchotinne kawa naageysati ushacharanne haddirsara Dawita teqidi de7ishin, Saami Dawita bollanne kawa moorinnata bolla shuchu holis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የንጉሡ ወታደሮችና የክብር ዘቦቹ ሁሉ በዳዊት ግራና ቀኝ ቢኖሩም እንኳ፣ በዳዊትና በሹማምቱ ላይ ሁሉ ድንጋይ ይወረውርባቸው ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት በሠራዊቱና በክብር ዘበኞቹ መካከል እያለ ሺምዒ በዳዊትና በመኳንንቱ ላይ ድንጋይ መወርወር ጀመረ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ህዝብን እቶም ጀጋኑኡን ንንጉስ ብየማነ ፀጋሙ እንተለዉ፥ ንሱ ኣብ ዳዊትን ኣብ ኵሎም ኣገልገልቲ ንጉስ ዳዊትን ኣእማን ይድርቢ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ህዝብን እቶም ጀጋኑኡን ንንጉስ ብየማነ ጸጋሙ ዀይኖም ከለዉ፡ ንሱ ኣብ ዳዊትን ኣብ ኲሎም ገላዉ ንጉስ ዳዊትን ኣእማን ይድርቢ ነበረ። |