2 Samuel 16:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ ንዚባ፡ እንሆ፡ ናይ መፊቦሸት ዘበለ ዅሉ ናትካ እዩ። ሽዑ ዚባ፡ ጐይታይ፡ ኦ ንጉስ፡ ኣብ ኣዒንትኻ ሞገስ ክረክብ ብትሕትና እልምነካ ኣሎኹ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ሲባን፥ “እነሆ፥ ለሜምፌቡስቴ የነበረው ሁሉ ለአንተ ይሁን” አለው። ሲባም ሰግዶ፥ “ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ በፊትህ ሞገስን ላግኝ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ሲባን። እነሆ፥ ለሜምፊቦስቴ የነበረው ሁሉ ለአንተ ይሁን አለው። ሲባም። እጅ እነሣለሁ፤ ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፥ በፊትህ ሞገስ ላግኝ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ንጉሡ ጺባን፥ “የመፊቦሼት የነበረው ሁሉ ከእንግዲህ ያንተ ነው” አለው። ጺባም፥ “እጅ እነሣለሁ፤ ጌታዬ ንጉሥ ሆይ፤ በፊትህ ሞገስ ላግኝ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ጺባ፥ “በአ! ማንፍቦሼታዉ ደእያባይ ኡባይ ሀእ ኔሳ” ያጌዳ። ጺብ፥ “ኤኖ ታ ጎዳዉ ካትያዉ! ታን ቢታን ጉፋናይ፤ ታን ኔና ናሸችያዋ ኦና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii S'iiba, «Be'a! Manfibosheetaw de'iyaabay ubbay ha"i neessa» yaageedda. S'iibi, «Eeno ta godaw kaatiyaw! Taani biittan guufannay; taani neena nashechchiyaawaa ootsana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye kawozi Xiibbas, «Kase Memfebostes dizay ubbay hayssafe guye neessa» gides; Xiibbay, «Daro ashketeththan sinththa guth gufannada ta nees kushe denththana; kawo ta godawu ne sinththan taas ayoteththi beetto» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ካዎዚ ጺባስ፥ «ካሴ ሜምፌቦስቴስ ዲዛይ ኡባይ ሃይሳፌ ጉዬ ኔሳ» ጊዴስ፤ ጺባይ፥ «ዳሮ ኣሽኬቴን ሲን ጉ ጉፋናዳ ታ ኔስ ኩሼ ዴንና፤ ካዎ ታ ጎዳዉ ኔ ሲንን ታስ ኣዮቴ ቤቶ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ፥ “መምፕቦስተስ ደእያባ ኡባይ ነዉ ግዶ” ያግስ። ሲብ፥ “አቤት ጎዳዉ፥ ካዋዉ! ታኒ ነ ስንን ቴሞ ደማይስ” ያግድ ቢታን ጉፋንዳ ዝጋይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy, “Mempibostes de7iyaba ubbay new gido” yaagis. Siibi, “Abeeti godaw, kawaw! Taani ne sinthan teemo demmayis” yaagidi biittan gufannida ziggayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ንጉሡ ሲባን፣ “የሜምፊቦስቴ የነበረው ሁሉ ከእንግዲህ ያንተ ነው” አለው። ሲባም፣ “በታላቅ ትሕትና በግንባሬ ተደፍቼ እጅ እነሣለሁ፤ ንጉሥ ጌታዬ ሆይ፤ በፊትህ ሞገስ ላግኝ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡም ጺባን “የመፊቦሼት የነበረው ንብረት ሁሉ ከእንግዲህ የአንተ ነው” አለው። ጺባም “ንጉሥ ሆይ! እነሆ እኔ አገልጋይህ ነኝ፤ ዘወትር አንተን ደስ የሚያሰኝ ሥራ ለመሥራት እተጋለሁ!” ሲል መለሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንጉስ ንሲባ “እንሆ፥ ናይ ሜምፊቦስቴ ዝኾነ ዅሉ ንኣኻ እዩ” በሎ። ሲባ ድማ “ኦ ጐይታይ ንጉስ! ኢድ እነስእ ኣለኹ፤ ኣብ ቅድሜኻ ጥራሕ ሞገስ እርከብ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንጉስ ንጺባ፡ እንሆ፡ ናይ መፊቦሸት ዘበለ ዂሉ ንኣኻ እዩ፡ በሎ። ጺባ ድማ፡ ዎ ጐይታይ ንጉስ፡ ኢድ እነስእ ኣሎኹ፡ ኣብ ቅድሜኻ ደኣ ሞገስ እርከብ፡ በለ። |