2 Samuel 16:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኣሒቶፌል በተን መዓልትታት እቲኣ ዝሃቦ ምኽሪ ድማ፡ ሓደ ሰብ ንቓል ኣምላኽ ከም ዚማኸር እዩ ነይሩ። ኩሉ ምኽሪ ኣሒቶፌል ምስ ዳዊትን ምስ ኣቤሴሎምን ከምኡ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእነዚያ በመጀመሪያ ወራት የመከራት የአኪጦፌል ምክር የእግዚአብሔርን ቃል እንደ መጠየቅ ነበረች፤ የአኪጦፌልም ምክር ሁሉ ከዳዊትና ከአቤሴሎም ጋር እንዲሁ ነበረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ወራት የመከራት የአኪጦፌል ምክር የእግዚአብሔርን ቃል እንደ መጠየቅ ነበረች፤ የአኪጦፌልም ምክር ሁሉ ከዳዊትና ከአቤሴሎም ጋር እንዲህ ነበረች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ጊዜ አኪጦፌል የሚሰጠው ምክር ሁሉ የእግዚአብሔርን ቃል እንደ መጠየቅ ይቆጠር ነበር፤ በዳዊትም ሆነ በአቤሴሎም የአኪጦፌል ምክር ይከበር ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላሳቱዋን አክጾፌል አ ዞሬዳ ዞርያ እት አሳይ ጾሳ ኦቺደ አክያ ዞርያ ማላ። ዳዊተነ አበሰሎምነ ላአቱካ አክጾፌላ ዞርያ ኡባ አኬዳዌ ሀዋዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassatuwaan Akis'oofeeli Aa zoreedda zoriyaa itti Asay S'oossaa oochchiide akkiyaa zoriyaa mala. Daawitenne Abeseloominne laa"attuukka Akis'oofeela zoriyaa ubbaa akkeeddawe hawaadaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Akxofeeley immiza zorey ubbay Xoossa qaalay zorizayssa misati qoodettees; Dawitinne Abeseloomey Akxofeele zore hessaththo histti ekkeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ኣክጾፌሌይ ኢሚዛ ዞሬይ ኡባይ ጾሳ ቃላይ ዞሪዛይሳ ሚሳቲ ቆዴቴስ፤ ዳዊቲኔ ኣቤሴሎሜይ ኣክጾፌሌ ዞሬ ሄሳ ሂስቲ ኤኬቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ አክፆፈል ዞርያ ዞረይ እስ አስ ጎዳ ኦይችድ ኤክያ ዞረ መላ። ዳዊቲነ አበሰሎመይ አክፆፈላ ዞርያ ሄሳዳ ኦድ ኤክዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Akxoofeli zoriya zorey issi asi Godaa oychidi ekiya zore mela. Dawitinne Abeseloomey Akxoofela zoriya hessada oothidi ekidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያም ጊዜ አኪጦፌል የሚሰጠው ምክር ሁሉ የእግዚአብሔርን ቃል እንደ መጠየቅ ይቈጠር ነበር፤ ዳዊትም ሆነ አቤሴሎም የአኪጦፌልን ምክር የሚቀበሉት በዚህ ሁኔታ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ አኪጦፌል የሚሰጠው ማንኛውም ምክር ልክ እንደ እግዚአብሔር ቃል ተቀባይነት አግኝቶ ነበር፤ ቀድሞ ዳዊት አሁን ደግሞ አቤሴሎም የእርሱን ምክር ይከተሉ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ጊዜ እቱይ ኣኪጦፌል ዝመኽሮ ምኽሪ ኸም ቃል እግዚኣብሄር ገይሮም ይቕበልዎ ነበሩ። ምስ ዳዊትን ምስ ኣቤሴሎምን ከዓ ኸምዙይ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ጊዜ እቲ ኣሒቶፌል ዚመኽሮ ዝነበረ ምኽሪ፡ ንቓል ኣምላኽ ከም ምጥያቕ ነበረ፡ ኲሉ ምኽሪ ኣሒቶፌል ዘበለ ምስ ዳዊት ኰነ ምስ ኣቤሰሎም ከምኡ ነበረ። |