2 Samuel 16:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣሒቶፌል ድማ ንኣቤሴሎም፡ ናብተን ነታ ቤት ኪሕልዋ ዝገደፋ ኣንስቲ ኣቦኻ እቶ። ብዘሎ እስራኤል ድማ ንኣቦኻ ከም እትጸልእ ክሰምዕ እዩ። ሽዑ ኣእዳው ኩሎም ምሳኻ ዘለዉ ክብርትዑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አኪ​ጦ​ፌ​ልም አቤ​ሴ​ሎ​ምን፥ “ቤት ሊጠ​ብቁ ወደ ተዋ​ቸው ወደ አባ​ትህ ቁባ​ቶች ግባ፤ እስ​ራ​ኤ​ልም ሁሉ አባ​ት​ህን እን​ዳ​ሳ​ፈ​ር​ኸው ይሰ​ማሉ፤ ከአ​ን​ተም ጋር ያሉት ሁሉ እጃ​ቸው ይበ​ረ​ታል” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አኪጦፌልም አቤሴሎምን። ቤት ሊጠብቁ ወደ ተዋቸው ወደ አባትህ ቁባቶች ግባ፤ እስራኤልም ሁሉ አባትህን እንዳሳፈርኸው ይሰማሉ፤ ከአንተም ጋር ያሉት ሁሉ እጃቸው ይበረታል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አኪጦፌልም መልሶ፥ “ቤተ መንግሥቱን እንዲጠብቁ አባትህ ከተዋቸው ዕቁባቶቹ ጋር ግባና ተኛ፤ ከዚያም አንተ፥ አባትህን እጅግ የጠላህ መሆንህን መላው እስራኤል ይሰማና አብሮህ ያለው ሁሉ ክንዱ ይበረታል” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አክጾፌል አበሰሎማ፥ “ካትያ ጎልያ ናጋናዉ አቴዳ ነ አዉዋ ባኮቱዋና ባደ ግሳ፤ ኔን ነ አዉዋ ሲያን ጽንቄዳዋ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ስሳና፤ ኔናና እትፐ ደእያ ኡባቱዋ ኩሺ ሄዋን ምናና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Akis'oofeeli Abeselooma, «Kaatiyaa golliyaa naaganaw atteeda ne aawuwaa baakkotuwaana baade gisa; neeni ne aawuwaa siid'iyaan s'ink'k'eeddawaa Israa'eeliyaa Asay ubbay sisana; neenana ittippe de'iyaa ubbatuwaa kushii hewan minnana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Akxofeeley izas zaaridi, «Kawo keeththaa naagana mala ne aaway aggi bida iza laggeththotara gela zin7a; hessafe guye neni ne aawaa keeha ixxidayssa kumeththa Isra7eeley siyikko nenara diza ubbata qesey minnana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣክጾፌሌይ ኢዛስ ዛሪዲ፥ «ካዎ ኬ ናጋና ማላ ኔ ኣዋይ ኣጊ ቢዳ ኢዛ ላጌታራ ጌላ ዚንኣ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኔኒ ኔ ኣዋ ኬሃ ኢጺዳይሳ ኩሜ ኢስራኤሌይ ሲዪኮ ኔናራ ዲዛ ኡባታ ቄሴይ ሚናና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አክፆፈል፥ “ካዎ ጋ ናጋናዉ ሶን አትዳ ነ አዋ ላገታራ ባዳ ዝንአ። ኔኒ ነ አዋ ካዉሽዳይሳ እስራኤለ አሳ ኡባይ ስአና፤ ኔራ ደእያ ኡባ ኩሸይ ምናና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Akxoofeli, “Kawo gadho naaganaw son attida ne aawa laggethotara bada zin7a. Neeni ne aawa kawushidaysa Isra7eele asa ubbay si7ana; neera de7iya ubbaa kushey minnana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አኪጦፌልም መልሶ፣ “ቤተ መንግሥቱን እንዲጠብቁ አባትህ ከተዋቸው ቁባቶቹ ጋር ግባና ተኛ፤ ከዚያም አንተ፣ አባትህን እጅግ የጠላህ መሆንህን መላው እስራኤል ይሰማና አብሮህ ያለው ሁሉ ክንዱ ይበረታል” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አኪጦፌልም አቤሴሎምን እንዲህ አለው፦ “ቤት እንዲጠብቁ ከተዋቸው ከአባትህ ቁባቶች ጋር ተገናኝ በዚህም እስራኤላውያን ሁሉ አባትህን እንዳዋረድከው ያውቃሉ፤ ከአንተም ጋር ያሉት ሰዎች ሁሉ ስሜታቸው ይበረታታል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣኪጦፌል ከዓ ንኣቤሴሎም “ምስተን ቤት ንጉስ ክሕልዋ ዝሓደገን ኣንስቲ ወሰን ኣቦኻ ተራኸብ። ኵሉ እስራኤል ድማ ነቦኻ ኸም ዘዋረድካ ኽሰምዕ እዩ፤ ሽዑ ዅሎም እቶም ምሳኻ ዘለዉ ክተብዑ እዮም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣሒቶፌል ከኣ ንኣቤሰሎም፡ ነተን ቤት ክሕልዋ ዝሐደገን ኣንስቲ ወሰን ኣቦኻ እተወን። ብዘሎ እስራኤል ድማ ኣብ ኣቦኻ ጽዩፍ ከም ዝዀንካ ይሰምዕ፡ ሽዑ ኣእዳው እቶም ምሳኻ ዘለዉ ዂሎም ኪጸንዓ እየን፡ በሎ።