2 Samuel 16:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሒቶፌል ድማ ንኣቤሴሎም፡ ናብተን ነታ ቤት ኪሕልዋ ዝገደፋ ኣንስቲ ኣቦኻ እቶ። ብዘሎ እስራኤል ድማ ንኣቦኻ ከም እትጸልእ ክሰምዕ እዩ። ሽዑ ኣእዳው ኩሎም ምሳኻ ዘለዉ ክብርትዑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አኪጦፌልም አቤሴሎምን፥ “ቤት ሊጠብቁ ወደ ተዋቸው ወደ አባትህ ቁባቶች ግባ፤ እስራኤልም ሁሉ አባትህን እንዳሳፈርኸው ይሰማሉ፤ ከአንተም ጋር ያሉት ሁሉ እጃቸው ይበረታል” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አኪጦፌልም አቤሴሎምን። ቤት ሊጠብቁ ወደ ተዋቸው ወደ አባትህ ቁባቶች ግባ፤ እስራኤልም ሁሉ አባትህን እንዳሳፈርኸው ይሰማሉ፤ ከአንተም ጋር ያሉት ሁሉ እጃቸው ይበረታል አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አኪጦፌልም መልሶ፥ “ቤተ መንግሥቱን እንዲጠብቁ አባትህ ከተዋቸው ዕቁባቶቹ ጋር ግባና ተኛ፤ ከዚያም አንተ፥ አባትህን እጅግ የጠላህ መሆንህን መላው እስራኤል ይሰማና አብሮህ ያለው ሁሉ ክንዱ ይበረታል” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አክጾፌል አበሰሎማ፥ “ካትያ ጎልያ ናጋናዉ አቴዳ ነ አዉዋ ባኮቱዋና ባደ ግሳ፤ ኔን ነ አዉዋ ሲያን ጽንቄዳዋ እስራኤልያ አሳይ ኡባይ ስሳና፤ ኔናና እትፐ ደእያ ኡባቱዋ ኩሺ ሄዋን ምናና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Akis'oofeeli Abeselooma, «Kaatiyaa golliyaa naaganaw atteeda ne aawuwaa baakkotuwaana baade gisa; neeni ne aawuwaa siid'iyaan s'ink'k'eeddawaa Israa'eeliyaa Asay ubbay sisana; neenana ittippe de'iyaa ubbatuwaa kushii hewan minnana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Akxofeeley izas zaaridi, «Kawo keeththaa naagana mala ne aaway aggi bida iza laggeththotara gela zin7a; hessafe guye neni ne aawaa keeha ixxidayssa kumeththa Isra7eeley siyikko nenara diza ubbata qesey minnana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣክጾፌሌይ ኢዛስ ዛሪዲ፥ «ካዎ ኬ ናጋና ማላ ኔ ኣዋይ ኣጊ ቢዳ ኢዛ ላጌታራ ጌላ ዚንኣ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኔኒ ኔ ኣዋ ኬሃ ኢጺዳይሳ ኩሜ ኢስራኤሌይ ሲዪኮ ኔናራ ዲዛ ኡባታ ቄሴይ ሚናና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አክፆፈል፥ “ካዎ ጋ ናጋናዉ ሶን አትዳ ነ አዋ ላገታራ ባዳ ዝንአ። ኔኒ ነ አዋ ካዉሽዳይሳ እስራኤለ አሳ ኡባይ ስአና፤ ኔራ ደእያ ኡባ ኩሸይ ምናና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Akxoofeli, “Kawo gadho naaganaw son attida ne aawa laggethotara bada zin7a. Neeni ne aawa kawushidaysa Isra7eele asa ubbay si7ana; neera de7iya ubbaa kushey minnana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አኪጦፌልም መልሶ፣ “ቤተ መንግሥቱን እንዲጠብቁ አባትህ ከተዋቸው ቁባቶቹ ጋር ግባና ተኛ፤ ከዚያም አንተ፣ አባትህን እጅግ የጠላህ መሆንህን መላው እስራኤል ይሰማና አብሮህ ያለው ሁሉ ክንዱ ይበረታል” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አኪጦፌልም አቤሴሎምን እንዲህ አለው፦ “ቤት እንዲጠብቁ ከተዋቸው ከአባትህ ቁባቶች ጋር ተገናኝ በዚህም እስራኤላውያን ሁሉ አባትህን እንዳዋረድከው ያውቃሉ፤ ከአንተም ጋር ያሉት ሰዎች ሁሉ ስሜታቸው ይበረታታል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣኪጦፌል ከዓ ንኣቤሴሎም “ምስተን ቤት ንጉስ ክሕልዋ ዝሓደገን ኣንስቲ ወሰን ኣቦኻ ተራኸብ። ኵሉ እስራኤል ድማ ነቦኻ ኸም ዘዋረድካ ኽሰምዕ እዩ፤ ሽዑ ዅሎም እቶም ምሳኻ ዘለዉ ክተብዑ እዮም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሒቶፌል ከኣ ንኣቤሰሎም፡ ነተን ቤት ክሕልዋ ዝሐደገን ኣንስቲ ወሰን ኣቦኻ እተወን። ብዘሎ እስራኤል ድማ ኣብ ኣቦኻ ጽዩፍ ከም ዝዀንካ ይሰምዕ፡ ሽዑ ኣእዳው እቶም ምሳኻ ዘለዉ ዂሎም ኪጸንዓ እየን፡ በሎ። |