2 Samuel 16:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንጉስ ንዚባ በሎ፦ እዚ እንታይ ማለትካ እዩ፧ ሽዑ ዚባ ከምዚ በለ፦ እተን ኣእዱግ ንቤት ንጉስ ዝጋልባለን እየን፤ እቶም መንእሰያት ዚበልዕዎ እንጌራን ፍረ ሓጋይን ከኣ፤ ወይኒ ድማ እቶም ኣብ በረኻ ዝደኸሙ ምእንቲ ክሰትዩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ሲባን፥ “ይህ ለአ​ንተ ምን​ድን ነው?” አለው። ሲባም፥ “አህ​ዮቹ የን​ጉሥ ቤተ ሰቦች ይቀ​መ​ጡ​ባ​ቸው ዘንድ፥ እን​ጀ​ራ​ውና ተም​ሩም ብላ​ቴ​ኖቹ ይበ​ሉት ዘንድ፥ የወ​ይን ጠጁም በበ​ረሃ የሚ​ደ​ክ​ሙት ይጠ​ጡት ዘንድ ነው” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም ሲባን። ይህ ምንድር ነው? አለው። ሲባም። አህዮቹ የንጉሥ ቤተ ሰቦች ይቀመጡባቸው ዘንድ፥ እንጀራውና በለሱ ብላቴኖቹ ይበሉት ዘንድ፥ የወይን ጠጁም በበረሀ የሚደክሙት ይጠጡት ዘንድ ነው አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡም ጺባን፥ “ይህን ያመጣኸው ለምንድን ነው?” ሲል ጠየቀው። ጺባም “አህዮቹን የንጉሡ ቤተሰቦች እንዲቀመጡባቸው፥ ዳቦውንና ፍራፍሬውን ወጣቶቹ እንዲበሉት፥ የወይን ጠጁን ደግሞ በምድረ በዳ የደከሙት እንዲጠጡት ነው” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ ጺባ፥ “ሀዋ አያዉ አሃድ?” ያጊደ ኦቼዳ። ጺብ፥ “ሀረቱ ካትያ ሶ አሳይ ቶጋናዉ፤ ኡክይነ ዱማ ዱማ አይፍያ አሳቱ ማናዳና፤ ቃይ ዎይንያ ኤሳይ ዎራን ዳቡርያዋንታ ኡሻናዉ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii s'iiba, «Hawaa ayaw ahaad?» yaagiide oochcheedda. S'iibi, «Haretuu kaatiyaa soo Asay togganaw; ukitsaynne dumma dumma ayfiyaa asatuu maanaadana; k'ay woyniyaa eessay woran daaburiyaawantta ushshanaw» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti Xiibba, «Hayssa ubbaa aazas ehadii?» gi oychchides. Xiibbayka, «Hareta kawo keeththa asati toggana mala, sollozanne ukeththata naateththati maana mala, woyne ushshaza bazzon daaburda asay uyana mala ehadis» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ጺባ፥ «ሃይሳ ኡባ ኣዛስ ኤሃዲ?» ጊ ኦይቺዴስ። ጺባይካ፥ «ሃሬታ ካዎ ኬ ኣሳቲ ቶጋና ማላ፥ ሶሎዛኔ ኡኬታ ናቴቲ ማና ማላ፥ ዎይኔ ኡሻዛ ባዞን ዳቡሪዳ ኣሳይ ኡያና ማላ ኤሃዲስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ፥ “ሀይሳ አይስ ኤሀዲ?” ያግድ ኦይችስ። ሲብ፥ “ሀረታ፥ ካዋ ሶ አሳይ ቶጋና መላ፥ ኡይነ ትይያ አይፍያ አሳይ ማና መላነ ዎይነ ኡሻይ ባዞን ዳቡርያ አሳት ኡያና መላሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy, “Haysa ayis ehadii?” yaagidi oychis. Siibi, “Hareta, kawa soo asay toggana mela, uythaanne tiyiya ayfiya asay maana melanne woyne ushshay bazzon daaburiya asati uyana melasa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡም ሲባን፣ “ይህን ሁሉ ያመጣኸው ለምንድን ነው?” ሲል ጠየቀው። ሲባም “አህዮቹን የንጉሡ ቤተ ሰዎች እንዲቀመጡባቸው፣ እንጀራውንና በለሱን ወጣቶቹ እንዲበሉት፣ የወይን ጠጁን ደግሞ በምድረ በዳ የደከሙት እንዲጠጡት ነው” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሥ ዳዊትም “ይህ ሁሉ ምንድን ነው?” ሲል ጠየቀው። ጺባም “ንጉሥ ሆይ! አህዮቹን ያመጣኋቸው ቤተሰብህ እንዲቀመጡባቸው፥ ዳቦውና ፍራፍሬውም ለተከታዮችህ ስንቅ እንዲሆኑና የወይን ጠጁም በምድረ በዳ በሚደክሙበት ጊዜ እንዲጠጡት ነው” ሲል መለሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንጉስ ድማ ንሲባ፥ “እዙይ እንታይ እዩ?” ኢሉ ጠየቖ። ሲባ ኸዓ፥ “እዘን ኣእዱግ ቤተ ሰብ ንጉስ ክቕመጥወን፥ እዝ እንጀራን ፍረታትን ድማ እዞም ሓሻኽር ክበልዕዎ፥ እዝ ወይኒ ኸዓ እቶም ኣብ ምድረ በዳ ዝደኽሙ ዘለዉ ኽሰትይዎ ኢለ እየ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ንጉስ ድማ ንጺባ፡ እዚ ንምንታይ ኢልካዮ ኢኻ∶: በሎ። ጺባ ኸኣ፡ እዘን ኣእዱግ ቤተ ሰብ ንጉስ ኪውጥሕወን፡ እዚ እንጌራን ፍሬታትን ድማ እዞም ገላዉ ኺበልዕዎ፡ እዚ ወይኒ ኸኣ እቶም ኣብ በረኻ ዚደኽሙ ኺሰትይዎ ኢለ እየ፡ በለ።