2 Samuel 16:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቤሰሎም ድማ ንሑሳይ፡ እዚ ድዩ ንዓርክኻ ዝገበርካዮ ሕያውነት፧ ስለምንታይ ምስ ዓርክኻ ዘይከድካ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤሴሎምም ኩሲን፥ “ስለ ወዳጅህ ያደረግኸው ቸርነት ይህ ነውን? ከወዳጅህ ጋር ያልሄድህ ስለ ምንድን ነው?” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤሴሎምም ኩሲን። ስለ ወዳጅህ ያደረግኸው ቸርነት ይህ ነውን? ከወዳጅህ ጋር ያልሄድህ ስለምንድር ነው? አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አቤሴሎምም፥ ሑሻይን፥ “ለወዳጅህ ያለህ ታማኝነት እስከዚህ ድረስ ነው? ለምን ከወዳጅህ ጋር አልሄድህም?” ሲል ጠየቀው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አበሴሎም ሁሻያ፥ “ኔን ነ ላግያ ሲቄዳ ሲቁ ሀዌካ? ነ ላግያና አያዉ ባበይኪ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeseeloomi Hushaaya, «Neeni ne laggiyaa siik'eedda siik'uu haweekka? Ne laggiyaanna ayaw babeykkii?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abeseloomey Hushes, «Ne laggezas diza ammaneteththay nees hanno xallaa? Ne ays ne laggezara babeekkii?» gi oychchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቤሴሎሜይ ሁሼስ፥ «ኔ ላጌዛስ ዲዛ ኣማኔቴይ ኔስ ሃኖ ጻላ? ኔ ኣይስ ኔ ላጌዛራ ባቤኪ?» ጊ ኦይቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አበሰሎመይ፥ “ኔኒ ነ ላግያ ዶስያ ዶሶይ ሀይሴ? ነ ላግያራ አይስ ባብኪ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeseloomey, “Neeni ne laggiya dosiya dosoy haysee? Ne laggiyara ayis babikii?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አቤሴሎምም፣ ኩሲን፣ “ለወዳጅህ ያለህ ታማኝነት እስከዚህ ድረስ ነው? ለምን ከወዳጅህ ጋር አልሄድህም?” ሲል ጠየቀው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አቤሴሎምም “ለወዳጅህ ለዳዊት የነበረህ ታማኝነት እንደዚህ ነበርን? እርሱንስ ተከትለህ ለምን አልሄድክም?” ሲል ጠየቀው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቤሴሎም ከዓ ንኵሲ “እቲ ንፈታዊኻ ዘለካ ፍቕሪ እዙይ ድዩ? ስለ ምንታይ ደኣ ምስ ፈታዊኻ ዘይከድካ?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቤሰሎም ከኣ ንሑሻይ፡ እቲ ንፈታዊኻ እትገብረሉ ሞገስ እዚ ድዩ∶: ስለምንታይ ደኣ ምስ ፈታዊኻ ዘይከድካ∶: በሎ። |