2 Samuel 16:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊትን ሰቡን ኣብ መገዲ ኪኸዱ ኸለዉ፡ ሲመይ ድማ ናብቲ ጐቦ፡ ኣንጻሩ ስሒቡ፡ እናኸደ ኣእማን እናደርበየሉን ሓመድ እናደርበየሉን ረገመ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትና ሰዎቹም በመንገድ ይሄዱ ነበር፤ ሳሚም በተራራው አጠገብ በአቅራቢያው ይሄድ ነበር፤ ሲሄድም ይረግመው፥ ድንጋይም ይወረውርበት ነበር፤ ትቢያም ይበትንበት ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትና ሰዎቹም በመንገድ ይሄዱ ነበር፤ ሳሚም በተራራው አጠገብ በእርሱ ትይዩ እየሄደ ይራገም፤ ድንጋይም ይወረውር፥ ትቢያም ይበትን ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም ዳዊትና ሰዎቹ መንገዳቸውን ቀጠሉ፤ ሺምዒ በተራራው አጠገብ በእርሱ ትይዩ እየሄደ ይራገም ድንጋይም ይወረውር፥ ዐፈርም ይበትን ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተነ አ አሳይ ኦግያ ኦይቂደ ቢኖ። ሽምእካ ደርያፐ ህን ባጋና፥ ዳዊታ ሄራና ቢደ አ ሸቄነ ሹቻ አ ቦላ ኦሌ፤ ባናካ አ ቦላ ላሌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawitenne Aa Asay ogiyaa oyk'k'iide biino. Shim"ikka deriyaappe hini baggana, Daawita heeraana biidde Aa shek'k'eenne shuchchaa Aa bolla olee; baanakka Aa bolla laalee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Dawitinne izara diza asay ba oge sinth gujjides; Shim7ey iza ginara diza laddaara bishe doqqees, shuch caddeessinne biitta iza bolla laallees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳይ ባ ኦጌ ሲን ጉጂዴስ፤ ሺምኤይ ኢዛ ጊናራ ዲዛ ላዳራ ቢሼ ዶቄስ፥ ሹች ጫዴሲኔ ቢታ ኢዛ ቦላ ላሌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ዳዊቲነ እያ አሳይ ኦግያ ኦይክድ ቦሶና። ሳም ዙማ ምያራ ብሸ ዳዊታ ባዴስ፤ ሹቹ ሆሌስ፤ እያ ቦላ ቢታ ላሌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Dawitinne iya asay ogiya oykidi boosona. Saami zumaa miyara bishe Dawita baaddees; shuchu holees; iya bolla biitta laallees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህም ዳዊትና ሰዎቹ መንገዳቸውን ቀጠሉ፤ ሳሚም በአንጻሩ ባለው ኰረብታ ጥግ ጥግ እየሄደ ይራገም፣ ድንጋይ ይወረውርበትና ዐፈር ይበትንበት ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ ዳዊትና ሠራዊቱ ባመሩበት መንገድ ተጓዙ፤ ሺምዒም በኮረብታው ጥግ እነርሱን ተከትሎ እየሄደ በመራገም ድንጋይና ዐፈር በእነርሱ ላይ ይወረውር ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊትን ሰቡን ብመንገዳ መንገዲ ይኸዱ ነበሩ፤ ሳሚ ኸዓ ኣብ መንፅሩ ብጎቦ እቲ ዀረብታ ኣቢሉ እናኸደ እንተሎ ይረግሞ፥ እምኒውን ይድርብየሉ፥ ሓመድ ከዓ የብንነሉ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊትን ሰቡን ብመገደ መገዶ ይኸዱ ነበሩ፡ ሽምዒ ኸኣ ኣብ መንጽሩ ብጐቦ እቲ ኸረን ኣቢሉ ኪኸይድ ከሎ እናረገሞ፡ እምኒውን እናደርበየሉ፡ ብሓመድ ከኣ እናጨገቦ ይኸይድ ነበረ። |