2 Samuel 16:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊትን ሰቡን ኣብ መገዲ ኪኸዱ ኸለዉ፡ ሲመይ ድማ ናብቲ ጐቦ፡ ኣንጻሩ ስሒቡ፡ እናኸደ ኣእማን እናደርበየሉን ሓመድ እናደርበየሉን ረገመ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትና ሰዎ​ቹም በመ​ን​ገድ ይሄዱ ነበር፤ ሳሚም በተ​ራ​ራው አጠ​ገብ በአ​ቅ​ራ​ቢ​ያው ይሄድ ነበር፤ ሲሄ​ድም ይረ​ግ​መው፥ ድን​ጋ​ይም ይወ​ረ​ው​ር​በት ነበር፤ ትቢ​ያም ይበ​ት​ን​በት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትና ሰዎቹም በመንገድ ይሄዱ ነበር፤ ሳሚም በተራራው አጠገብ በእርሱ ትይዩ እየሄደ ይራገም፤ ድንጋይም ይወረውር፥ ትቢያም ይበትን ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም ዳዊትና ሰዎቹ መንገዳቸውን ቀጠሉ፤ ሺምዒ በተራራው አጠገብ በእርሱ ትይዩ እየሄደ ይራገም ድንጋይም ይወረውር፥ ዐፈርም ይበትን ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተነ አ አሳይ ኦግያ ኦይቂደ ቢኖ። ሽምእካ ደርያፐ ህን ባጋና፥ ዳዊታ ሄራና ቢደ አ ሸቄነ ሹቻ አ ቦላ ኦሌ፤ ባናካ አ ቦላ ላሌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawitenne Aa Asay ogiyaa oyk'k'iide biino. Shim"ikka deriyaappe hini baggana, Daawita heeraana biidde Aa shek'k'eenne shuchchaa Aa bolla olee; baanakka Aa bolla laalee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Dawitinne izara diza asay ba oge sinth gujjides; Shim7ey iza ginara diza laddaara bishe doqqees, shuch caddeessinne biitta iza bolla laallees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ዳዊቲኔ ኢዛራ ዲዛ ኣሳይ ባ ኦጌ ሲን ጉጂዴስ፤ ሺምኤይ ኢዛ ጊናራ ዲዛ ላዳራ ቢሼ ዶቄስ፥ ሹች ጫዴሲኔ ቢታ ኢዛ ቦላ ላሌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ዳዊቲነ እያ አሳይ ኦግያ ኦይክድ ቦሶና። ሳም ዙማ ምያራ ብሸ ዳዊታ ባዴስ፤ ሹቹ ሆሌስ፤ እያ ቦላ ቢታ ላሌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Dawitinne iya asay ogiya oykidi boosona. Saami zumaa miyara bishe Dawita baaddees; shuchu holees; iya bolla biitta laallees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህም ዳዊትና ሰዎቹ መንገዳቸውን ቀጠሉ፤ ሳሚም በአንጻሩ ባለው ኰረብታ ጥግ ጥግ እየሄደ ይራገም፣ ድንጋይ ይወረውርበትና ዐፈር ይበትንበት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ዳዊትና ሠራዊቱ ባመሩበት መንገድ ተጓዙ፤ ሺምዒም በኮረብታው ጥግ እነርሱን ተከትሎ እየሄደ በመራገም ድንጋይና ዐፈር በእነርሱ ላይ ይወረውር ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊትን ሰቡን ብመንገዳ መንገዲ ይኸዱ ነበሩ፤ ሳሚ ኸዓ ኣብ መንፅሩ ብጎቦ እቲ ዀረብታ ኣቢሉ እናኸደ እንተሎ ይረግሞ፥ እምኒውን ይድርብየሉ፥ ሓመድ ከዓ የብንነሉ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊትን ሰቡን ብመገደ መገዶ ይኸዱ ነበሩ፡ ሽምዒ ኸኣ ኣብ መንጽሩ ብጐቦ እቲ ኸረን ኣቢሉ ኪኸይድ ከሎ እናረገሞ፡ እምኒውን እናደርበየሉ፡ ብሓመድ ከኣ እናጨገቦ ይኸይድ ነበረ።