2 Samuel 16:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት ንኣቢሻይን ንዅሎም ገላዉኡን፡ እንሆ፡ እቲ ኻብ መዓንጣይ ዝመጸ ወደይ ንህይወተይ ይደሊ ኣሎ፡ በሎም። እዚ ብንያማዊ ሕጂ ክንደይ ክገብሮ ይኽእል? ደው ይበል፡ ይረግም ድማ፤ እግዚኣብሄር ኣዚዝዎ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም አቢ​ሳ​ንና አገ​ል​ጋ​ዮ​ቹን ሁሉ፥ “እነሆ፥ ከወ​ገቤ የወ​ጣው ልጄ ነፍ​ሴን ይሻል፤ ይል​ቁ​ንስ ይህ የኢ​ያ​ሚን ልጅ እን​ዴት ነዋ? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አዝ​ዞ​ታ​ልና ተዉት፥ ይር​ገ​መኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም አቢሳንና ባሪያዎቹን ሁሉ። እነሆ ከወገቤ የወጣው ልጄ ነፍሴን ይሻል፤ ይልቁንስ ይህ የብንያም ልጅ እንዴት ነዋ? እግዚአብሔር አዝዞታልና ተዉት፥ ይርገመኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ዳዊት አቢሳንና አገልጋዮቹን ሁሉ እንዲህ አላቸው፤ “ከአብራኬ የወጣ ልጅ ሕይወቴን ሊያጠፋት ከፈለገ፥ ይህ ብንያማዊ ቢያደርገው ምን ያስደንቃል? ስለዚህ ተዉት፤ ጌታ በል ብሎት ነውና ይራገም፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ዳዊተ አብሻያነ ባረ ቆማቱዋ ኡባቱዋ፥ “ታ ናአይ፥ ታ አሹ፥ ታና ዎናዉ ኮዬ፤ ያትና፥ ሀ ቢንያማ አሳይ ዎት አጊቴ! አ ቦቾፕተ፤ እ ባሽና ሸቆ! አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ አ አዛዜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Daawite Abishaayanne bare k'oomatuwaa ubbatuwaa, «Ta na'ay, ta ashuu, taana wod'anaw koyee; yaatina, ha Biiniyaama Asay woot aggiitee! Aa bochchoppite; I bashina shek'k'o! Ayaw gooppe, Med'inaa Goday Aa azazeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Dawiti Abisayenne ba shuumeta ubbaa, «Ta gulbateppe kezida ta naazi tana dhayssana koykko, hayssa Biniyaame qommoza gishshas ays malaletteetii? Hessa gishshas aggaagite! GODAY iza doqqa giidi yeddidaa gidikko doqqo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ኣቢሳዬኔ ባ ሹሜታ ኡባ፥ «ታ ጉልባቴፔ ኬዚዳ ታ ናዚ ታና ይሳና ኮይኮ፥ ሃይሳ ቢኒያሜ ቆሞዛ ጊሻስ ኣይስ ማላሌቴቲ? ሄሳ ጊሻስ ኣጋጊቴ! ጎዳይ ኢዛ ዶቃ ጊዲ ዬዲዳ ጊዲኮ ዶቆ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ዳዊቲ አብሳነ ባ ሞርናታ፥ “ታ ናአይ፥ ታ አሾይ፥ ታና ዎናዉ ኮዬስ፤ ያትን፥ ሀ ብንያመ አደይ ዋት አጋነ! ጎዳይ እያ ኪትዳ ግሾ እ ባዴስ፥ እያ ቦቾፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Dawiti Abisanne ba moorinnata, “Ta na7ay, ta ashoy, tana wodhanaw koyees; yaatin, ha Biniyaame addey waati aggane! Goday iya kiitida gisho I baaddees, iya bochofite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ዳዊት አቢሳንና ሹማምቱን ሁሉ እንዲህ አላቸው፤ “ከአብራኬ የወጣው ልጄ ሕይወቴን ሊያጠፋት ከፈለገ፣ ይህ ብንያማዊ ቢያደርገው ምን ያስደንቃል? ስለዚህ ተዉት፤ እግዚአብሔር በል ብሎት ነውና ይራገም፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቀጥሎም ዳዊት ለአቢሳና ለመኳንንቱ ሁሉ እንዲህ አለ፤ “የራሴ ልጅ ሊገድለኝ ይፈልጋል፤ ታዲያ በዚህ ብንያማዊ ሰው ስለምን ትደነቃላችሁ? እኔን እንዲረግመኝ እግዚአብሔር ነግሮታል፤ ስለዚህ ተዉት፥ የአሰበውን ያድርግ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ ንኣቢሳን ንዅሎም ሹመኛታትን፥ “እንሆ፥ እቲ ኻብ ሕቘይ ዝወፀ ወደይ እኳ ኽቐትለኒ እናደለየስ እዝ ብንያማዊ ግዳ ከመይ ዝገደደ ዘይገብር! ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣዚዝዎ እዩ እሞ፥ ይርገም ሕደግዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ንኣቢሻይን ንዂሎም ገላዉኡን፡ እንሆ፡ እቲ ኻብ ከርሰይ ዝወጸ ወደይ እኳ ንነፍሰይ ይደልያ ኣሎ፡ ከመይ ግን ሕጂ እዚ ብንያማዊ ወዲ ዝገደደ ዘይገብር። እግዚኣብሄር አዚዝዎ እዩ እሞ፡ ይርገም ሕደግዎ።