2 Samuel 16:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቲ ንጉስ፡ ኣቱም ደቂ ጽሩያ፡ ምሳኻትኩም እንታይ ርክብ ኣሎኒ፧ ሽዑ ይረግሞ፡ እግዚኣብሄር፡ ንዳዊት ርገሞ! ሽዑ መን እዩ ዚብል፦ ስለምንታይ ከምዚ ጌርካ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም፥ “እናንተ የሶርህያ ልጆች! በእኔና በእናንተ መካከል ምን አለኝ? እግዚአብሔር ዳዊትን ርገመው ብሎ አዝዞታልና ይርገመኝ፤ ለምንስ እንዲህ ታደርጋለህ? የሚለው ማን ነው?” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም። እናንተ የጽሩም ልጆች፥ እኔ ከእናንተ ጋር ምን አለኝ? እግዚአብሔር። ዳዊትን ስደበው ብሎ አዝዞታልና ይርገመኝ፤ ለምንስ እንዲህ ታደርጋለህ? የሚለው ማን ነው? አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡ ግን፥ “እናንት የጽሩያ ልጆች እኔ ከእናንተ ጋር ምን አለኝ? ጌታ፥ ‘ዳዊትን ርገመው’ ብሎት የሚረግመኝ ከሆነ፥ ‘ይህን ለምን አደረግህ’ ብሎ ማን ሊጠይቀው ይችላል?” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ፥ “ህንተንቶ፥ ጻሩይ ናቶ፥ ህንተንታ ጋያዌ አዬ? መና ጎዳይ አ፥ ዳዊታ ሸቃ ያጌዳ ድራዉ እ ሸቂያዋ ግዶፐ፥ ‘ኔን አያዉ ሀዋ ኦይ?’ ያጊደ ኦቻናዉ ዳንዳይያዌ ኦኔ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii, «Hinttenttoo, S'aruuyi naatoo, hinttentta gatsiyaawe ayee? Med'inaa Goday Aa, Daawita shek'k'a yaageedda diraw I shek'k'iyaawaa gidooppe, ‹Neeni ayaw hawaa ootsay?› yaagiide oochchanaw danddayiyaawe oonee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin kawozi, «Intteno Xuriya naytoo! Inttena tanara gaththiza ay miish dizee? GODAY, ‹Dawite doqqa› giin izi tana doqqizaa gidikko, ‹Hayssa ays ooththadii?› giidi iza oychchana dandayzay oonee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ካዎዚ፥ «ኢንቴኖ ጹሪያ ናይቶ! ኢንቴና ታናራ ጋዛ ኣይ ሚሽ ዲዜ? ጎዳይ፥ ‹ዳዊቴ ዶቃ› ጊን ኢዚ ታና ዶቂዛ ጊዲኮ፥ ‹ሃይሳ ኣይስ ኦዲ?› ጊዲ ኢዛ ኦይቻና ዳንዳይዛይ ኦኔ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ፥ “ህንተኖ፥ ፃሩያ ናይቶ፥ ህንተራ ታራ አይብ ጋ? ጎዳይ፥ ‘ዳዊታ ባዳ’ ያግዳ ግሾ እ ባድያባ ግድኮ፥ ‘ኔኒ አይስ ሄሳ ኦይ?’ ያግድ ኦይቻናዉ ዳንዳኤይ ኦኔ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy, “Hinteno, Xaruya nayto, hintera taara aybi gathii? Goday, ‘Dawita baadda’ yaagida gisho I baaddiyaba gidiko, ‘Neeni ayis hessa oothay?’ yaagidi oychanaw danda7ey oonee?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡ ግን፣ “እናንት የጽሩያ ልጆች እናንተንና እኔን የሚያገናኘን ምን ነገር አለ? እግዚአብሔር ፣ ‘ዳዊትን ርገመው’ ብሎት የሚረግመኝ ከሆነ፣ ‘ይህን ለምን አደረግህ’ ብሎ ማን ሊጠይቀው ይችላል?” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡም አቢሳንና ወንድሙን ኢዮአብን “ይህ እናንተን አይመለከታችሁም፤ እግዚአብሔር አዞት ቢረግመኝ ‘ለምን እንዲህ ታደርጋለህ?’ ብሎ ለመጠየቅ መብት የሚኖረው ማን ነው?” አላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ግና “ኣቱም ደቂ ፅሩያ፥ ምሳኻትኩም እንታይ ኣለኒ? እቲ ዝረግመኒ ዘሎስ፥ እግዚኣብሄር ‘ንዳዊት ርገሞ’ ኢሉ ኣዚዝዎ እንተ ኾነ ንእግዚኣብሄር ‘ስለ ምንታይ ከምዙይ ትገብር?’ ዝብሎ መን እዩ?” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ግና፡ ኣቱም ደቂ ጽሩያ፡ ምሳኻትኩም ኰይነ ዝገብሮ እንታይ ኣሎኒ∶: እቲ ዚረግመኒ ዘሎስ፡ እግዚኣብሄር፡ ንዳዊት ርገሞ፡ ኢሉ ኣዚዝዎ እዩ እሞ፡ ስለምንታይ ከምዚ እትገብር∶: ዚብሎ መን እዩ∶: በለ። |