2 Samuel 16:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እቲ ንጉስ፡ ኣቱም ደቂ ጽሩያ፡ ምሳኻትኩም እንታይ ርክብ ኣሎኒ፧ ሽዑ ይረግሞ፡ እግዚኣብሄር፡ ንዳዊት ርገሞ! ሽዑ መን እዩ ዚብል፦ ስለምንታይ ከምዚ ጌርካ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም፥ “እና​ንተ የሶ​ር​ህያ ልጆች! በእ​ኔና በእ​ና​ንተ መካ​ከል ምን አለኝ? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዳዊ​ትን ርገ​መው ብሎ አዝ​ዞ​ታ​ልና ይር​ገ​መኝ፤ ለም​ንስ እን​ዲህ ታደ​ር​ጋ​ለህ? የሚ​ለው ማን ነው?” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንጉሡም። እናንተ የጽሩም ልጆች፥ እኔ ከእናንተ ጋር ምን አለኝ? እግዚአብሔር። ዳዊትን ስደበው ብሎ አዝዞታልና ይርገመኝ፤ ለምንስ እንዲህ ታደርጋለህ? የሚለው ማን ነው? አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንጉሡ ግን፥ “እናንት የጽሩያ ልጆች እኔ ከእናንተ ጋር ምን አለኝ? ጌታ፥ ‘ዳዊትን ርገመው’ ብሎት የሚረግመኝ ከሆነ፥ ‘ይህን ለምን አደረግህ’ ብሎ ማን ሊጠይቀው ይችላል?” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ካቲ፥ “ህንተንቶ፥ ጻሩይ ናቶ፥ ህንተንታ ጋያዌ አዬ? መና ጎዳይ አ፥ ዳዊታ ሸቃ ያጌዳ ድራዉ እ ሸቂያዋ ግዶፐ፥ ‘ኔን አያዉ ሀዋ ኦይ?’ ያጊደ ኦቻናዉ ዳንዳይያዌ ኦኔ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Kaatii, «Hinttenttoo, S'aruuyi naatoo, hinttentta gatsiyaawe ayee? Med'inaa Goday Aa, Daawita shek'k'a yaageedda diraw I shek'k'iyaawaa gidooppe, ‹Neeni ayaw hawaa ootsay?› yaagiide oochchanaw danddayiyaawe oonee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin kawozi, «Intteno Xuriya naytoo! Inttena tanara gaththiza ay miish dizee? GODAY, ‹Dawite doqqa› giin izi tana doqqizaa gidikko, ‹Hayssa ays ooththadii?› giidi iza oychchana dandayzay oonee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ካዎዚ፥ «ኢንቴኖ ጹሪያ ናይቶ! ኢንቴና ታናራ ጋዛ ኣይ ሚሽ ዲዜ? ጎዳይ፥ ‹ዳዊቴ ዶቃ› ጊን ኢዚ ታና ዶቂዛ ጊዲኮ፥ ‹ሃይሳ ኣይስ ኦዲ?› ጊዲ ኢዛ ኦይቻና ዳንዳይዛይ ኦኔ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካዎይ፥ “ህንተኖ፥ ፃሩያ ናይቶ፥ ህንተራ ታራ አይብ ጋ? ጎዳይ፥ ‘ዳዊታ ባዳ’ ያግዳ ግሾ እ ባድያባ ግድኮ፥ ‘ኔኒ አይስ ሄሳ ኦይ?’ ያግድ ኦይቻናዉ ዳንዳኤይ ኦኔ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kawoy, “Hinteno, Xaruya nayto, hintera taara aybi gathii? Goday, ‘Dawita baadda’ yaagida gisho I baaddiyaba gidiko, ‘Neeni ayis hessa oothay?’ yaagidi oychanaw danda7ey oonee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ንጉሡ ግን፣ “እናንት የጽሩያ ልጆች እናንተንና እኔን የሚያገናኘን ምን ነገር አለ? እግዚአብሔር ፣ ‘ዳዊትን ርገመው’ ብሎት የሚረግመኝ ከሆነ፣ ‘ይህን ለምን አደረግህ’ ብሎ ማን ሊጠይቀው ይችላል?” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጉሡም አቢሳንና ወንድሙን ኢዮአብን “ይህ እናንተን አይመለከታችሁም፤ እግዚአብሔር አዞት ቢረግመኝ ‘ለምን እንዲህ ታደርጋለህ?’ ብሎ ለመጠየቅ መብት የሚኖረው ማን ነው?” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንጉስ ግና “ኣቱም ደቂ ፅሩያ፥ ምሳኻትኩም እንታይ ኣለኒ? እቲ ዝረግመኒ ዘሎስ፥ እግዚኣብሄር ‘ንዳዊት ርገሞ’ ኢሉ ኣዚዝዎ እንተ ኾነ ንእግዚኣብሄር ‘ስለ ምንታይ ከምዙይ ትገብር?’ ዝብሎ መን እዩ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንጉስ ግና፡ ኣቱም ደቂ ጽሩያ፡ ምሳኻትኩም ኰይነ ዝገብሮ እንታይ ኣሎኒ∶: እቲ ዚረግመኒ ዘሎስ፡ እግዚኣብሄር፡ ንዳዊት ርገሞ፡ ኢሉ ኣዚዝዎ እዩ እሞ፡ ስለምንታይ ከምዚ እትገብር∶: ዚብሎ መን እዩ∶: በለ።