2 Samuel 16:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ካብ ጫፍ እቲ ጎቦ ቍሩብ ምስ ሓለፈ፡ ዚባ፡ ባርያ መፊቦሸት፡ ሒደት ኣእዱግ ተሰቒሉ፡ ኣብ ልዕሊኦም ድማ ክልተ ሚእቲ እንጌራን ሚእቲ ዕስለ ዘቢብን ሚእትን ሒዙ ኪቕበሎ መጸ ናይ ሓጋይ ፍረታት፡ ከምኡውን ጥርሙዝ ወይኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ከተ​ራ​ራው ራስ ጥቂት እልፍ አለ። እነ​ሆም፥ የሜ​ም​ፌ​ቡ​ስቴ አገ​ል​ጋይ ሲባ ሁለት መቶ እን​ጀራ፥ አንድ መቶም ዘለላ ዘቢብ፥ አንድ መቶም ተምር፥ አንድ አቁ​ማ​ዳም ወይን ጠጅ የተ​ጫኑ ሁለት አህ​ዮች እየ​ነዳ ተገ​ና​ኘው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ከተራራው ራስ ጥቂት ፈቀቅ ባለ ጊዜ የሜምፊቦስቴ ባሪያ ሲባ ሁለት መቶ እንጀራ፥ አንድ መቶም ዘለላ ዘቢብ፥ አንድ መቶም በለስ፥ አንድ አቁማዳም ወይን ጠጅ የተጫኑ ሁለት አህዮች እየነዳ ተገናኘው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት ከተራራው ጫፍ ባሻገር ጥቂት እልፍ ብሎ እንደ ሄደ፥ ጺባ የተባለው የመፊቦሼት አገልጋይ፥ ሁለት መቶ ሙልሙል ዳቦ፥ አንድ መቶ ጥፍጥፍ ዘቢብ፥ አንድ መቶ እስር ፍራፍሬና አንድ አቁማዳ የወይን ጠጅ የተጫኑ ሁለት አህዮች እየነዳ ሊያገኘው መጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ ደርያ ሁጲያፐ ሄፍን ባጋና አሽን፥ ጺባ ጌተትያ ማንፍቦሼታ ቆማይ አናና ጋከቴዳ፤ ላኡ ጼቱ ባሶ ኡክ፥ ዎይንያ ቴራ ኡክ ጼቱዋ፥ ባላስያ ቴራ ኡክ ጼቱዋነ እት ኦጎሩዋ ዎይንያ ኤሳ ላኡ ሀረቱዋን ጫኔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite deriyaa huup'iyaappe hefintsa baggana aad'd'ishshin, S'iiba geetettiyaa Manfibosheeta k'oomay aanana gaketeedda; laa"u s'eetu baso ukitsaa, woyniyaa teeraa ukitsaa s'eetuwaa, balasiyaa teeraa ukitsaa s'eetuwaanne itti ogoruwaa woyniyaa eessaa laa"u haretuwaan c'aaneedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti zumaappe guuth aadhdhi bida mala Xiibba geetettiza Memfeboste oosanchchay 200 sollo, zabibeppe uukettida qeeri uketh xeetata, balaseppe uukettida 100 qeeri ukeththinne issi lukkamo kumeth woyne ushshi caanettida nam7u hareta laaggi ekkidi izara gayttana yides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ዙማፔ ጉ ኣ ቢዳ ማላ ጺባ ጌቴቲዛ ሜምፌቦስቴ ኦሳንቻይ 200 ሶሎ፥ ዛቢቤፔ ኡኬቲዳ ቄሪ ኡኬ ጼታታ፥ ባላሴፔ ኡኬቲዳ 100 ቄሪ ኡኬኔ ኢሲ ሉካሞ ኩሜ ዎይኔ ኡሺ ጫኔቲዳ ናምኡ ሃሬታ ላጊ ኤኪዲ ኢዛራ ጋይታና ዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ደርያ ሁጵያራ ሄፍን አሽን፥ ሲባ ጌተትያ መምፕቦስተ አይለይ እያራ ጋሄትስ። ናምኡ ፄቱ ኡይ፥ እስ ፄቱ ዛብበ ኑካ፥ እስ ፄቱ ትያ አይፈ፥ እስ ኦጎሮ ዎይነ ኡሹ ናምኡ ሀረታን ጫንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti deriya huuphiyara hefinthi aadhishin, Siiba geetetiya Mempiboste aylley iyara gahetis. Nam7u xeetu uythu, issi xeetu zabibe nuka, issi xeetu tiya ayfe, issi ogoro woyne ushshu nam7u haretan caanis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት ከተራራው ጫፍ ባሻገር ጥቂት ዕልፍ ብሎ እንደ ሄደ፣ ሲባ የተባለው የሜምፊቦስቴ አገልጋይ፣ ሁለት መቶ እንጀራ፣ አንድ መቶ ጥፍጥፍ ዘቢብ፣ አንድ መቶ ጥፍጥፍ በለስና አንድ አቍማዳ የወይን ጠጅ የተጫኑ ሁለት አህዮች እየነዳ ሊገናኘው መጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት ከኮረብታው ጫፍ ባሻገር ገና ጥቂት እንደ ሄደ ጺባ ተብሎ የሚጠራው የመፊቦሼት አገልጋይ በድንገት አገኘው፤ እርሱም ሁለት መቶ ሙልሙል ዳቦ፥ አንድ መቶ የዘቢብ ጥፍጥፍ፥ አንድ መቶ እስር ፍራፍሬና በወይን ጠጅ የተሞላ አንድ አቁማዳ የተጫኑ ሁለት አህዮች ይነዳ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ካብ ርእሲ እቲ እምባ ቑሩብ ምስ ሓለፈ፥ እንሆ፥ ሲባ ኣገልጋሊ ሜምፊቦስቴ ክልተ ሚእቲ እንጀራን ሚእቲ እሳር ዘቢብን ሚእቲ ጎጎ በለስን ሓደ ሓርቢ ወይንን ዝተፅዓና ኽልተ ኣእዱግ ሒዙ ተራኸቦ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ ካብ ርእሲ እቲ ከረን ቅሩብ ምስ ሐለፈ፡ እንሆ ኸኣ፡ ጺባ ጊልያ መፊቦሸት ክልተ ሚእቲ እንጌራን ሚእቲ እሳር ዘቢብን ሚእቲ ጐጎ በለስን ሓደ ሓርቢ ወይንን እተጻዕና ኽልተ ኣድጊ ሒዙ ተቐበሎ።