2 Samuel 15:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪ ኣርብዓ ዓመት ድማ ኣቤሴሎም ንንጉስ፡ ነቲ ኣብ ኬብሮን ንእግዚኣብሄር ዝኣተኽዎ መብጽዓ ክፍጽም ፍቐደለይ፡ በሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ ከአራት ዓመት በኋላ አቤሴሎም አባቱን፥ “ለእግዚአብሔር የተሳልሁትን ስእለት በኬብሮን አደርግ ዘንድ ልሂድ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ ከአራት ዓመት በኋላ አቤሴሎም ንጉሡን። ለእግዚአብሔር የተሳልሁትን ስእለት ለመስጠት ወደ ኬብሮን፥ እባክህ፥ ልሂድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከአራት ዓመት በኋላም አቤሴሎም ንጉሡን እንዲህ አለው፤ “በኬብሮን ለጌታ የተሳልሁትን ስእለት ለማድረስ እንድሄድ ፍቀድልኝ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦይዱ ላይፐ ጉይያን፥ አበሴሎም ካትያ፥ “ታን መና ጎዳዉ ሺቄዳዋ ጋናዉ ከብሮነ ጋድያ ባና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Oyddu laytsaappe guyyiyaan, Abeseeloomi kaatiyaa, «Taani Med'inaa Godaw shiik'k'eeddawaa gatsanaw Kebroone gadiyaa baana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Oyddu layththafe guye Abeseloomey kawoza, «Tani adinettida adina gaththanaas Kebroone baanaas taas piqaade imma. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦይዱ ላይፌ ጉዬ ኣቤሴሎሜይ ካዎዛ፥ «ታኒ ኣዲኔቲዳ ኣዲና ጋናስ ኬብሮኔ ባናስ ታስ ፒቃዴ ኢማ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦይዱ ላይፈ ጉየ፥ አበሰሎመይ፥ “ታኒ ጎዳስ ቃንግዳ ቃንገ ጋናዉ ከብሮና ባና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Oyddu laythafe guye, Abeseloomey, “Taani Godaas qangida qangetha gathanaw Kebroona baana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከአራት ዓመት በኋላም አቤሴሎም ንጉሡን እንዲህ አለው፤ “ ለእግዚአብሔር የተሳልሁትን ስእለት ለማድረስ ወደ ኬብሮን እንድሄድ ፍቀድልኝ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከአራት ዓመት በኋላ አቤሴሎም ንጉሥ ዳዊትን እንዲህ አለው፤ “ንጉሥ ሆይ! ለእግዚአብሔር የተሳልኩትን ስእለት ለመፈጸም ወደ ኬብሮን እንድሄድ ፍቀድልኝ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪ ኣርባዕተ ዓመት ኣቤሴሎም ንንጉስ ዳዊት “እቲ ንእግዚኣብሄር ዝተመባፃዕኹሉ መብፅዓ ኣብ ኬብሮን ክፍፅም ክኸይድ ክትፈቕደለይ እልምነካ ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ድማ፡ ኣብ መወዳእታ ኣርብዓ ዓመት ኣቤሰሎም ንንጉስ፡ ጊልያኻ እቲ ኣብ ጌሹር ናይ ሶርያ ኸሎኹ፡ እግዚኣብሄር ንየሩሳሌም ርግጽ እንተ ደኣ መሊሱንስ፡ ንእግዚኣብሄር ከገልግሎ እየ፡ ኢለ መብጽዓ ተማባጺዔ ነይረ እየ እሞ፡ እቲ ንእግዚኣብሄር እተማባጻዕኩሉ መብጽዓ ኣብ ኬብሮን ክፍጽሞ ክኸይድ እልምነካ ኣሎኹ፡ በሎ። |