2 Samuel 15:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቤሴሎም ድማ ምስቶም ናብ ንጉስ ኪፈርዱ ዝመጹ ብዘሎ እስራኤል ከምዚ ገበረ፡ ኣቤሴሎም ድማ ልቢ ሰብ እስራኤል ሰረቐ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በንጉሡ ዘንድ ሊፋረዱ ለሚመጡ ለእስራኤል ሁሉ አቤሴሎም እንዲህ ያደርግ ነበር፤ አቤሴሎምም የእስራኤልን ሰዎች ልብ ማረከ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲሁም አቤሴሎም ከንጉሥ ፍርድ ሊሰማ ከእስራኤል ዘንድ በሚመጣ ሁሉ ያደርግ ነበር፤ አቤሴሎምም የእስራኤልን ሰዎች ልብ ሰረቀ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አቤሴሎም ፍርድ ለማግኘት ወደ ንጉሡ ለሚመጣ እስራኤላዊ ሁሉ አቀራረቡ እንዲህ ነበር፤ ስለዚህ አቤሴሎም የእስራኤልን ሰዎች ልብ ሰረቀ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕርደታናዉ ካትያኮ ይያ እስራኤለቱዋ ኡባዉ አበሴሎም ሄዋዳን ሀኔዳ፤ ያቲደ እስራኤልያ አሳ ዎዛና አበሴሎም ዉኤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Pirddettanaw kaatiyaakko yiyaa Israa'eeletuwaa ubbaw Abeseeloomi hewaadan haneedda; yaatiide Israa'eeliyaa asaa wozanaa Abeseeloomi wuu'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozaakko suure pirda demmanaas yiza Isra7eele asa ubbaakko Abeseloomey hessaththo hani hani shiiqiza gishshas Isra7eele asaa wozina ekkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዛኮ ሱሬ ፒርዳ ዴማናስ ዪዛ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባኮ ኣቤሴሎሜይ ሄሳ ሃኒ ሃኒ ሺቂዛ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳ ዎዚና ኤኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፕርደታናዉ ካዋኮ ያ እስራኤለ ኡባስ አበሰሎመይ ሄሳዳ ሀንድ እስራኤለ አሳ ዎዛና ኤክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Pirdetanaw kawako yaa Isra7eele ubbaas Abeseloomey hessada hanidi Isra7eele asaa wozanaa ekis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አቤሴሎም ፍትሕ ለማግኘት ወደ ንጉሡ የሚመጣውን እስራኤላዊ ሁሉ የሚቀርበው በዚህ መንገድ ስለ ነበር፣ የእስራኤልን ሰዎች ልብ ሰረቀ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አቤሴሎም ፍርድ ለማግኘት ወደ ንጉሡ ለሚመጡት ሁሉ እንደዚህ ያደርግ ስለ ነበር የእነርሱን ልብ ለመማረክ ቻለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቤሴሎም ናብ ንጉስ ክፍረድ ኢሉ ንዝመፀ ዅሉ እስራኤል ከምዙይ እናበለ ይቕበሎ ነበረ። ከምዙይ እናገበረ ኸዓ ልቢ ሰብ እስራኤል ሰረቐ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቤሴሎም ከኣ ናብ ንጉስ ኪፍረድ ኢሉ ንዝመጸ ዂሉ እስራኤል ከምዚ ነገር እዚ ይገብረሉ ነበረ። ኣቤሰሎም ከኣ ከምዚ እናገበረ ልቢ ሰብ እስራኤል ሰረቐ። |