2 Samuel 15:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቤሴሎም እውን ከምዚ በለ፦ ኣየ፡ ኣብታ ሃገር ዳኛ እንተ ዚሽየም፡ ጕዳይ ወይ ጕዳይ ዘለዎ ዅሉ ናባይ ክመጽእ፡ ኣነ ድማ ፍትሒ ምገበርኩሉ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤሴሎምም፥ “ነገርና ክርክር ያለው ሁሉ ወደ እኔ ይመጣ ዘንድ፥ ቅንም ፍርድ እፈርድለት ዘንድ በሀገር ላይ ፈራጅ አድርጎ ማን በሾመኝ?” ይል ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤሴሎምም። ነገርና ክርክር ያለው ሁሉ ወደ እኔ ይመጣ ዘንድ ቅንም ፍርድ እፈርድለት ዘንድ በአገር ላይ ፈራጅ አድርጎ ማን በሾመኝ? ይል ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህም ሌላ አቤሴሎም፥ “በምድሪቱ ላይ ዳኛ እኔ በሆንኩ ኖሮ! አቤቱታ ወይም ክስ ያለበት ሁሉ ወደ እኔ ሲመጣ፥ ፍትሕ እንዲያገኝ ባደረግሁ ነበር” ይል ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አበሴሎም ጉጂደካ፥ “ታን እስራኤልያ ቢታን ፕርዳናዉ ሱንቴዳዋ ግዳርክታሻ! ሄዋ ግድንቶ፥ ሞቱ ዎይ የዉ ደእያ ኡባይ ታኮ ዪና፥ ታን አዉ ሱረ ፕርዳ ፕርዳና ሽን” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeseeloomi gujjiidekka, «Taani Israa'eeliyaa biittan pirddanaw suntsetteeddawaa gidaarkkitaashsha! Hewaa gidintto, mootuu woy yewuu de'iyaa ubbay taakko yiina, taani aw suure pirddaa pirddana shin» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kaaleththidikka, «Tani hanno biittay bolla pirdiza daanna gida shuumettidaakko aazee dizay? Maganay woykko mootoy diza asi ubbay taakko yiidi suure pirda demmana mala ta ooththanakkoshin» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሌዲካ፥ «ታኒ ሃኖ ቢታይ ቦላ ፒርዲዛ ዳና ጊዳ ሹሜቲዳኮ ኣዜ ዲዛይ? ማጋናይ ዎይኮ ሞቶይ ዲዛ ኣሲ ኡባይ ታኮ ዪዲ ሱሬ ፒርዳ ዴማና ማላ ታ ኦናኮሺን» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አበሰሎመይ ጉጅድ፥ “ታ እስራኤለ ቦላ ፕርዳናዉ ሹመትዳባ ግዳርክናሽን። ሄስ ሀንዳኮ፥ ሞቶይ ዎይኮ ኦድ ደእያ ኦንካ ታኮ ይን፥ ታኒ እያዉ ሱረ ፕርዳ ፕርዳናሽን” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeseloomey gujidi, “Ta Isra7eele bolla pirdanaw shuumetidaba gidarkinashin. Hessi hanidaako, mootoy woyko odi de7iya oonika taako yin, taani iyaw suure pirda pirdanashin” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቀጠል አድርጎም፣ “ምነው ዳኛ ሆኜ በምድሪቱ ላይ በተሾምሁ አቤቱታ ወይም ክስ ያለበት ሁሉ ወደ እኔ እየመጣ ፍትሕ እንዲያገኝ አደርገው ነበር” ይል ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንግግሩንም በመቀጠል “እኔ ዳኛ ብሆን እንዴት በወደድሁ ነበር! ክርክር ወይም አቤቱታ ያለበት ሰው ወደ እኔ ሲመጣ እኔ ትክክለኛውን ፍርድ እሰጠው ነበር” ይለዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቀፂሉውን “ኣነ ዳኛ እንተ ዝኸውን ነፍሲ ወከፍ ጉዳይ ወይ ዝፍረድ ነገር ዘለዎ ሰብ ናባይ እንተ ዝመፅእ፥ ሓቂ ምፈረድኩሉ ነይረ፤ ኣብዛ ሃገር እሞ መን ፈራዲ ይገብረኒ!” ይብል ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቤሰሎም ከኣ፡ ነፍሲ ወከፍ ባእሲ ወይ ዚፍረድ ነገር ዘለዎ ሰብ ናባይ ኪመጽእ እሞ ሓቂ ኺፈርደሉስ፡ ኣብዛ ሃገር እሞ መን ፈራዲ ይገብረኒ∶: ይብል ነበረ። |