2 Samuel 15:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቤሴሎም እውን ከምዚ በለ፦ ኣየ፡ ኣብታ ሃገር ዳኛ እንተ ዚሽየም፡ ጕዳይ ወይ ጕዳይ ዘለዎ ዅሉ ናባይ ክመጽእ፡ ኣነ ድማ ፍትሒ ምገበርኩሉ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤ​ሴ​ሎ​ምም፥ “ነገ​ርና ክር​ክር ያለው ሁሉ ወደ እኔ ይመጣ ዘንድ፥ ቅንም ፍርድ እፈ​ር​ድ​ለት ዘንድ በሀ​ገር ላይ ፈራጅ አድ​ርጎ ማን በሾ​መኝ?” ይል ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤሴሎምም። ነገርና ክርክር ያለው ሁሉ ወደ እኔ ይመጣ ዘንድ ቅንም ፍርድ እፈርድለት ዘንድ በአገር ላይ ፈራጅ አድርጎ ማን በሾመኝ? ይል ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚህም ሌላ አቤሴሎም፥ “በምድሪቱ ላይ ዳኛ እኔ በሆንኩ ኖሮ! አቤቱታ ወይም ክስ ያለበት ሁሉ ወደ እኔ ሲመጣ፥ ፍትሕ እንዲያገኝ ባደረግሁ ነበር” ይል ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አበሴሎም ጉጂደካ፥ “ታን እስራኤልያ ቢታን ፕርዳናዉ ሱንቴዳዋ ግዳርክታሻ! ሄዋ ግድንቶ፥ ሞቱ ዎይ የዉ ደእያ ኡባይ ታኮ ዪና፥ ታን አዉ ሱረ ፕርዳ ፕርዳና ሽን” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeseeloomi gujjiidekka, «Taani Israa'eeliyaa biittan pirddanaw suntsetteeddawaa gidaarkkitaashsha! Hewaa gidintto, mootuu woy yewuu de'iyaa ubbay taakko yiina, taani aw suure pirddaa pirddana shin» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kaaleththidikka, «Tani hanno biittay bolla pirdiza daanna gida shuumettidaakko aazee dizay? Maganay woykko mootoy diza asi ubbay taakko yiidi suure pirda demmana mala ta ooththanakkoshin» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ካሌዲካ፥ «ታኒ ሃኖ ቢታይ ቦላ ፒርዲዛ ዳና ጊዳ ሹሜቲዳኮ ኣዜ ዲዛይ? ማጋናይ ዎይኮ ሞቶይ ዲዛ ኣሲ ኡባይ ታኮ ዪዲ ሱሬ ፒርዳ ዴማና ማላ ታ ኦናኮሺን» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አበሰሎመይ ጉጅድ፥ “ታ እስራኤለ ቦላ ፕርዳናዉ ሹመትዳባ ግዳርክናሽን። ሄስ ሀንዳኮ፥ ሞቶይ ዎይኮ ኦድ ደእያ ኦንካ ታኮ ይን፥ ታኒ እያዉ ሱረ ፕርዳ ፕርዳናሽን” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeseloomey gujidi, “Ta Isra7eele bolla pirdanaw shuumetidaba gidarkinashin. Hessi hanidaako, mootoy woyko odi de7iya oonika taako yin, taani iyaw suure pirda pirdanashin” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቀጠል አድርጎም፣ “ምነው ዳኛ ሆኜ በምድሪቱ ላይ በተሾምሁ አቤቱታ ወይም ክስ ያለበት ሁሉ ወደ እኔ እየመጣ ፍትሕ እንዲያገኝ አደርገው ነበር” ይል ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንግግሩንም በመቀጠል “እኔ ዳኛ ብሆን እንዴት በወደድሁ ነበር! ክርክር ወይም አቤቱታ ያለበት ሰው ወደ እኔ ሲመጣ እኔ ትክክለኛውን ፍርድ እሰጠው ነበር” ይለዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቀፂሉውን “ኣነ ዳኛ እንተ ዝኸውን ነፍሲ ወከፍ ጉዳይ ወይ ዝፍረድ ነገር ዘለዎ ሰብ ናባይ እንተ ዝመፅእ፥ ሓቂ ምፈረድኩሉ ነይረ፤ ኣብዛ ሃገር እሞ መን ፈራዲ ይገብረኒ!” ይብል ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቤሰሎም ከኣ፡ ነፍሲ ወከፍ ባእሲ ወይ ዚፍረድ ነገር ዘለዎ ሰብ ናባይ ኪመጽእ እሞ ሓቂ ኺፈርደሉስ፡ ኣብዛ ሃገር እሞ መን ፈራዲ ይገብረኒ∶: ይብል ነበረ።