2 Samuel 15:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብታ ኸተማ ተመሊስካ ንኣቤሴሎም እንተ በልካዮ ግና፡ ዎ ንጉስ፡ ባርያኻ ክኸውን እየ። ከምቲ ክሳዕ ሕጂ ባርያ ኣቦኻ ዝነበርኩ፡ ሕጂ እውን ከምኡ ጊልያኻ ክኸውን እየ። ሽዑ ነቲ ምኽሪ ኣሒቶፌል ክትስዕሮ ትኽእል ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ከተማ ግን ተመልሰህ ለአቤሴሎም፦ ወንድሞችህ፥ ንጉሡም መጡ። እነሆ፥ በኋላዬ ናቸው። ንጉሥ ሆይ፥ አገልጋይህ ነኝ፤ አስቀድሞ ለአባትህ አገልጋይ ነበርሁ፥ እንዲሁ አሁንም ለአንተ አገልጋይ ነኝ፥ ተወኝ ልኑር ብትለው የአኪጦፌልን ምክር ትለውጥልኛለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ከተማ ግን ተመልሰህ ለአቤሴሎም። ንጉሥ ሆይ፥ ባሪያ እሆንሃለሁ፤ አስቀድሞ ለአባትህ ባሪያ እንደ ነበርሁ እንዲሁ አሁን ለአንተ ባሪያ እሆንሃለሁ ብትለው የአኪጦፌልን ምክር ከንቱ ታደርግልኛለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ወደ ከተማዪቱ ተመልሰህ አቤሴሎምን፥ ‘ንጉሥ ሆይ፤ አገልጋይህ እሆናለሁ፤ ቀድሞ የአባትህ አገልጋይ እንደ ነበርሁ ሁሉ፥ ዛሬም አንተን አገለግልሃለሁ’ ብትለው የአኪጦፌልን ምክር በማፍረስ ትረዳኛለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኔን ካታማ ጉየ ስማደ አበሰሎማ፥ ‘ካትያዉ፥ ታን ነ ቆማ ግዳና፤ ሀዋፐ ካሰ ነ አዉዋ ቆማ ግዴዳዋዳንካ ነዉካ ቆማ ግዳና’ ያጎፐ፥ አክጾፌላ ዞርያ ሀልሳደ ታና ማዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin neeni katamaa guyye simmaade Abeselooma, ‹Kaatiyaw, taani ne k'oomaa gidana; hawaappe kase ne aawuwaa k'oomaa gideeddawaadankka newukka k'oomaa gidana› yaagooppe, Akis'oofeela zoriyaa halissaade taana maaddana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | gido attiin neni guye katamayo simmada Abeseloomes, ‹Ta ne aylle gidana; kase tani ne aawaas aylle gidida mala hachchika ta nees haggazana› gaada Akxofeele zore ne laallada tana maaddana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኔኒ ጉዬ ካታማዮ ሲማዳ ኣቤሴሎሜስ፥ ‹ታ ኔ ኣይሌ ጊዳና፤ ካሴ ታኒ ኔ ኣዋስ ኣይሌ ጊዲዳ ማላ ሃቺካ ታ ኔስ ሃጋዛና› ጋዳ ኣክጾፌሌ ዞሬ ኔ ላላዳ ታና ማዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኔኒ ካታማ ጉየ ስማዳ አበሰሎመኮ፥ ‘ካዋዉ፥ ሀይሳፈ ካሰ ታኒ ነ አዋ አይለ ግድዳይሳዳ ሀእ ነዉካ አይለ ግዳና’ ያግኮ፥ አክፆፈላ ዞርያ ላላዳ ታና ማዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin neeni katamaa guye simmada Abeseloomeko, ‘Kawaw, haysafe kase taani ne aawa aylle gididaysada ha77i newuka aylle gidana’ yaagiko, Akxoofela zoriya laallada tana maaddana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ወደ ከተማዪቱ ተመልሰህ አቤሴሎምን፣ ‘ንጉሥ ሆይ፤ አገልጋይህ እሆናለሁ፤ ቀድሞ የአባትህ አገልጋይ እንደ ነበርሁ ሁሉ፣ ዛሬም አንተን አገለግልሃለሁ’ ብትለው የአኪጦፌልን ምክር በማፍረስ ትረዳኛለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንተ እኔን ልትረዳኝ የምትችለው ግን ወደ ከተማይቱ ተመልሰህ አቤሴሎምን፥ አባትህን እንዳገለገልኩ አንተንም በታማኝነት አገለግላለሁ ብለህ ብትነግረው እንዲሁም አኪጦፌል የሚሰጠውን ምክር ሁሉ ብትቃወምልኝ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ናብ ከተማ እንተ ተመለስካ፥ ንኣቤሴሎም ከዓ፥ ‘ኦ ንጉስ፥ ኣነ ሓሽከርካ ክኸውን እየ፤ ቀደም ኣገልጋሊ ኣቦኻ ኸም ዝነበርኩ፥ ሕዚ ድማ ሓሽከርካ ክኸውን እየ’ እንተ በልካዮ፥ ሽዑ ንምኽሪ ኣኪጦፌል ከንቱ ኸም ዝኸውን ክትገብረለይ ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ናብ ከተማ እንተ ተመለስካ፡ ንኣቤሰሎም ከኣ፡ ቀደም ጊልያ ኣቦኻ ኸም ዝነበርኩ፡ ሕጂ ድማ ጊልያኻ ክኸውን እየ፡ እንተ በልካዮ፡ ሽዑ ንምኽሪ ኣሒቶፌል ከንቱ ኽትገብረለይ ኢኻ። |