2 Samuel 15:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ናብቲ ንኣምላኽ ዚሰግደሉ ጫፍ እቲ ኸረን ምስ በጽሐ፡ ሑሻይ እቲ ኣርቃዊ፡ እተቐደደ ኽዳንን ኣብ ርእሱ ሓመድን ሒዙ ኪቕበሎ መጸ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ወደ ሰገ​ደ​በት ወደ ተራ​ራው ራስ መጣ፤ ወዳጁ ኵሲም ልብ​ሱን ቀደደ፤ በራ​ሱም ላይ ትቢያ ነስ​ንሶ ሊገ​ና​ኘው መጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ለእግዚአብሔር ወደ ሰገደበት ወደ ተራራው ራስ በመጣ ጊዜ፥ አርካዊው ኩሲ ልብሱን ቀድዶ በራሱም ላይ ትቢያ ነስንሶ ሊገናኘው መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት ሕዝቡ እግዚአብሔርን ወደሚያመልክበት ወደ ተራራው ጫፍ በደረሰ ጊዜ፥ አርካዊው ሑሻይ ልብሱን ቀዶ ትቢያ በራሱ ላይ ነስንሶ ሊያገኘው መጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ አሳይ ጾሳዉ ጎይንያ ሳኣ፥ ደርያ ሁጲያ ጋኬዳ ዎደ፥ አርክያ ሁሻይ ካዮ ባረ ማዩዋ ፔደ፥ ባረ ሁጲያንካ ባና ቆሊደ፥ ዳዊታና ጋከታናዉ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite Asay S'oossaw goynniyaa sa'aa, deriyaa huup'iyaa gakkeedda wode, Arkkiyaa Hushaayi kayyoo bare mayuwaa peed'iide, bare huup'iyaankka baana k'oliide, Daawitana gaketanaw yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti derey Xoossa goynnizasoho pude zumaa kaara gakkishin Arkke dere as Hushey ba may7o daakkidi ba hu7e bolla gudulla laallidi izara gayttanaas yides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ዴሬይ ጾሳ ጎይኒዛሶሆ ፑዴ ዙማ ካራ ጋኪሺን ኣርኬ ዴሬ ኣስ ሁሼይ ባ ማይኦ ዳኪዲ ባ ሁኤ ቦላ ጉዱላ ላሊዲ ኢዛራ ጋይታናስ ዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ አሳይ ፆሳ ጎይንያ ዙማ ሁጰ ጋክዳ ዎደ፥ አርካያ አድያ ኩስ ባ ማኡዋ ዳክድ፥ ባ ሁጵያን ባና ቆልድ፥ ዳዊታራ ጋሄታናዉ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti asay Xoossaa goyinniya zumaa huuphe gakida wode, Arkaya addiya Kuussi ba ma7uwa daakidi, ba huuphiyan baana qolidi, Dawitara gahetanaw yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም ሕዝቡ እግዚአብሔርን ወደሚያመልክበት ወደ ተራራው ጫፍ ሲደርስ፣ አርካዊው ኩሲ ልብሱን ቀድዶ ትቢያ በራሱ ላይ ነስንሶ ሊገናኘው መጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት የማምለኪያ ስፍራ ወዳለበት ወደ ኮረብታው ጫፍ በደረሰ ጊዜ ታማኝ ጓደኛው የሆነው አርካዊው ሑሻይ ልብሱን ቀዶና በራሱ ላይ ትቢያ ነስንሶ ሊገናኘው መጣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ከዓ ናብ ርእሲ እቲ እምባ፥ ናብታ ንእግዚኣብሄር ዝስገደላ ቦታ ምስ መፀ፥ እንሆ፥ እቲ ኣርካዊ ኵሲ፥ ክዳኑ ቐዲዱ ሓመድ ኣብ ልዕሊ ርእሱ ነስኒሱ ኽራኸቦ መፀ።
Amharic Tigrinya 2011 ኰነ ኸኣ፡ ዳዊት ናብ ርእሲ እታ ንኣምላኽ ዚስገደላ ቦታ ምስ መጸ፡ እንሆ ድማ፡ ሑሳይ ብዓል ኣርኪ ኽዳኑ ቐዲዱ ሓመድ ከኣ ኣብ ልዕሊ ርእሱ ነስኒሱ ኪቕበሎ መጸ።