2 Samuel 15:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ናብቲ ንኣምላኽ ዚሰግደሉ ጫፍ እቲ ኸረን ምስ በጽሐ፡ ሑሻይ እቲ ኣርቃዊ፡ እተቐደደ ኽዳንን ኣብ ርእሱ ሓመድን ሒዙ ኪቕበሎ መጸ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ለእግዚአብሔር ወደ ሰገደበት ወደ ተራራው ራስ መጣ፤ ወዳጁ ኵሲም ልብሱን ቀደደ፤ በራሱም ላይ ትቢያ ነስንሶ ሊገናኘው መጣ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ለእግዚአብሔር ወደ ሰገደበት ወደ ተራራው ራስ በመጣ ጊዜ፥ አርካዊው ኩሲ ልብሱን ቀድዶ በራሱም ላይ ትቢያ ነስንሶ ሊገናኘው መጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት ሕዝቡ እግዚአብሔርን ወደሚያመልክበት ወደ ተራራው ጫፍ በደረሰ ጊዜ፥ አርካዊው ሑሻይ ልብሱን ቀዶ ትቢያ በራሱ ላይ ነስንሶ ሊያገኘው መጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ አሳይ ጾሳዉ ጎይንያ ሳኣ፥ ደርያ ሁጲያ ጋኬዳ ዎደ፥ አርክያ ሁሻይ ካዮ ባረ ማዩዋ ፔደ፥ ባረ ሁጲያንካ ባና ቆሊደ፥ ዳዊታና ጋከታናዉ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite Asay S'oossaw goynniyaa sa'aa, deriyaa huup'iyaa gakkeedda wode, Arkkiyaa Hushaayi kayyoo bare mayuwaa peed'iide, bare huup'iyaankka baana k'oliide, Daawitana gaketanaw yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti derey Xoossa goynnizasoho pude zumaa kaara gakkishin Arkke dere as Hushey ba may7o daakkidi ba hu7e bolla gudulla laallidi izara gayttanaas yides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ዴሬይ ጾሳ ጎይኒዛሶሆ ፑዴ ዙማ ካራ ጋኪሺን ኣርኬ ዴሬ ኣስ ሁሼይ ባ ማይኦ ዳኪዲ ባ ሁኤ ቦላ ጉዱላ ላሊዲ ኢዛራ ጋይታናስ ዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ አሳይ ፆሳ ጎይንያ ዙማ ሁጰ ጋክዳ ዎደ፥ አርካያ አድያ ኩስ ባ ማኡዋ ዳክድ፥ ባ ሁጵያን ባና ቆልድ፥ ዳዊታራ ጋሄታናዉ ይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti asay Xoossaa goyinniya zumaa huuphe gakida wode, Arkaya addiya Kuussi ba ma7uwa daakidi, ba huuphiyan baana qolidi, Dawitara gahetanaw yis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም ሕዝቡ እግዚአብሔርን ወደሚያመልክበት ወደ ተራራው ጫፍ ሲደርስ፣ አርካዊው ኩሲ ልብሱን ቀድዶ ትቢያ በራሱ ላይ ነስንሶ ሊገናኘው መጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊት የማምለኪያ ስፍራ ወዳለበት ወደ ኮረብታው ጫፍ በደረሰ ጊዜ ታማኝ ጓደኛው የሆነው አርካዊው ሑሻይ ልብሱን ቀዶና በራሱ ላይ ትቢያ ነስንሶ ሊገናኘው መጣ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ከዓ ናብ ርእሲ እቲ እምባ፥ ናብታ ንእግዚኣብሄር ዝስገደላ ቦታ ምስ መፀ፥ እንሆ፥ እቲ ኣርካዊ ኵሲ፥ ክዳኑ ቐዲዱ ሓመድ ኣብ ልዕሊ ርእሱ ነስኒሱ ኽራኸቦ መፀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኰነ ኸኣ፡ ዳዊት ናብ ርእሲ እታ ንኣምላኽ ዚስገደላ ቦታ ምስ መጸ፡ እንሆ ድማ፡ ሑሳይ ብዓል ኣርኪ ኽዳኑ ቐዲዱ ሓመድ ከኣ ኣብ ልዕሊ ርእሱ ነስኒሱ ኪቕበሎ መጸ። |