2 Samuel 15:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ ብደይብ ደብረ ዘይቲ ደየበ፡ ክድይብ ከሎ ድማ በኸየ፡ ርእሱ ሸፊኑ ድማ ጥራይ እግሩ ከደ። ኢሎም ደየቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ወደ ደብረ ዘይት ዐቀ​በት ወጣ፤ ሲወ​ጣም ያለ​ቅስ ነበር፤ ራሱ​ንም ተከ​ና​ንቦ ነበር፤ ያለ​ጫ​ማም ይሄድ ነበር፤ ከእ​ር​ሱም ጋር የነ​በ​ሩት ሕዝብ ሁሉ ተከ​ና​ን​በው ነበር፤ እያ​ለ​ቀ​ሱም ይወጡ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ተከናንቦ ያለ ጫማ እያለቀሰ ወደ ደብረ ዘይት ዐቀበት ወጣ፤ ከእርሱም ጋር የነበሩት ሕዝብ ሁሉ ተከናንበው እያለቀሱ ወጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት ግን እያለቀሰ፥ ራሱን ተከናንቦ፥ ባዶ እግሩን የደብረ ዘይትን ተራራ ወጣ፤ አብሮት ያለውም ሕዝብ ሁሉ እንደዚሁ ራሱን ተከናንቦ እያለቀሰ ተራራውን ይወጣ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ዳዊተ ዬኪደ ዳብረ ዛይተ ፑደ ከሴዳ። እ ካዮ ባረ ሁጲያ ጉሎት ኡቴዳ፤ እ መላ ገድያን ሀመቴዳ፤ አናና ደእያ አሳቱካ ጉሎት ዬኪደ ፑደ ከሴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Daawite yeekkiide Dabire Zayite pudetsaa kesseedda. I kayyoo bare huup'iyaa gullotti utteedda; I mela gediyaan hametteedda; aanana de'iyaa asatuukka gullotti yeekkiide pudetsaa keseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin Dawiti yeekkishe pude Dabrazayte zuma pudunththaa kezides; ba hu7e gullunttidi mela tohora dees; izara issife diza asay ubbay izayssaththo bantta hu7e gullunttidi yeekkishe pudunththaa kezeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ዳዊቲ ዬኪሼ ፑዴ ዳብራዛይቴ ዙማ ፑዱን ኬዚዴስ፤ ባ ሁኤ ጉሉንቲዲ ሜላ ቶሆራ ዴስ፤ ኢዛራ ኢሲፌ ዲዛ ኣሳይ ኡባይ ኢዛይሳ ባንታ ሁኤ ጉሉንቲዲ ዬኪሼ ፑዱን ኬዜቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ዳዊቲ ዬክሸ ሻማሆ ደርያ ቦላ ከይስ። እ አዛኖን ባ ሁጵያ ጉሉንትድ መላ ቶሆን ሄመትስ፤ እያራ ደእያ አሳት ጉሉንትድ ዬክሸ ፑደ ከይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Dawiti yeekishe Shamaho deriya bolla keyis. I azzanon ba huuphiya guuluntidi mela tohon hemetis; iyara de7iya asati guuluntidi yeekishe pude keyidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት ግን እያለቀሰ የደብረ ዘይትን ተራራ ሽቅብ ወጣ፤ ራሱን ተከናንቦ፣ ባዶ እግሩን ነበር፤ አብሮት ያለውም ሕዝብ ሁሉ እንደዚሁ ራሱን ተከናንቦ እያለቀሰ ሽቅብ ይወጣ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም ሐዘኑን በመግለጥ ጫማ ሳያደርግ ራሱን ተከናንቦ የደብረ ዘይትን አቀበት እያለቀሰ ወጣ፤ የተከተሉትም ሁሉ ደግሞ ራሳቸውን ተከናንበው ያለቅሱ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ግና ናብ ደብረ ዘይት ደየበ። ክድይብ እንተሎ ኸዓ ይበኪ ነበረ፤ ርእሱ ተጐልቢቡ ድማ ብዘይ ሳእኒ ይኸይድ ነበረ። እቲ ምስኡ ዝነበረ ዅሉ ህዝቢ ኸዓ፥ ነፍሲ ወከፍ ርእሱ ተጐልቢቡ ደየበ፤ እናበኸየ ድማ ይድይብ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ በቲ መደየቢ ደብረ ዘይቲ ደየበ። ኪድይብ ከሎ ኸኣ በኸየ፡ ንሱ ድማ ርእሱ ተጐልቢቡ ብዘይ ሳእኒ ይኸይድ ነበረ። እቲ ምስኡ ዝነበረ ዂሉ ህዝቢ ኸኣ፡ ነፍሲ ወከፍ ርእሱ ተጐልቢቡ ደየበ፡ እናበኸየ ድማ ደየበ።