2 Samuel 15:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቤሴሎም ድማ፡ እንሆ፡ ጕዳያትካ ጽቡቕን ቅኑዕን እዩ፡ በሎ። ካብ ንጉስ ግና ክሰምዓካ ዝተመደበ የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤሴሎምም፥ “ነገርህ መልካም ነው፤ ቀላልም ነው፤ ነገር ግን ከንጉሥ ዘንድ የሚሰማህ የለም” ይለው ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤሴሎምም። ነገርህ እውነትና ቅን ነው፤ ነገር ግን ከንጉሥ ታዝዞ የሚሰማህ የለም ይለው ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም አቤሴሎም፥ “ተመልከት! ጉዳይህማ ትክክልና ተገቢም ነው፤ ነገር ግን ከንጉሥ ተወክሎ የሚሰማህ የለም” ይለው ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አበሴሎም አ፥ “በአ! ነ የዉ ሎአነ ሱረ፤ ሽን ካትያ ባጋፐ ነዉ ስስያዌ ባዋ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeseeloomi Aa, «Be'a! Ne yewuu lo"anne suure; shin kaatiyaa baggappe new sisiyaawe baawa» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Abeseloomey izas, «Be7a! Ne maganazi likkenne bessizaaza; gido attiin kawo wokkaletappe hayssa xeellana asi nees deenna» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኣቤሴሎሜይ ኢዛስ፥ «ቤኣ! ኔ ማጋናዚ ሊኬኔ ቤሲዛዛ፤ ጊዶ ኣቲን ካዎ ዎካሌታፔ ሃይሳ ጼላና ኣሲ ኔስ ዴና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አበሰሎመይ፥ “ሄኮ፥ ነ ኦዳይ ሎኦነ ሱረ፤ ሽን ካዋ ባጋፈ ነና ስአናይ ባዋ” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeseloomey, “Heko, ne oday lo77onne suure; shin kawa baggafe nena si7anay baawa” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም አቤሴሎም፣ “ተመልከት! ጕዳይህማ ትክክልና ተገቢም ነው፤ የትኛው የንጉሥ እንደ ራሴ ነው ታዲያ የሚያይልህ?” ይለዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አቤሴሎም፥ “ተመልከት፤ ሕግ አንተን ይደግፍሃል፤ ነገር ግን በንጉሡ ተወክሎ ጉዳይህን በትክክል የሚያይልህ የለም” ይለዋል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቤሴሎም ድማ “ረአ፥ ነገርካስ ፅቡቕን ቅኑዕን ነይሩ፤ ግና ኽንዲ ንጉስ ኮይኑ ኽሰምዐካ ዝተኣዘዘ የለን” ይብሎ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቤሰሎም ድማ፡ ርኤ፡ ነገርካስ ጽቡቕን ቅኑዕን ነይሩ፡ ግናኸ ካብ ንጉስ እተአዘዘ ዚሰምዓካ ደኣ የልቦን፡ ይብሎ ነበረ። |