2 Samuel 15:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጉስ ድማ ነቲ ካህን ጻዶቅ፡ ራእይዶ ኣይኰንካን፧ ብሰላም ናብታ ከተማ ተመለስ፡ ክልተ ደቅኻ ድማ ምሳኻ፡ ወድኻ ኣሒማዓዝን ዮናታን ወዲ ኣብያታርን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ደግሞ ካህኑን ሳዶቅን፥ “እነሆ፥ አንተና ልጅህ አኪማኦስ፥ የአብያታርም ልጅ ዮናታን፥ ሁለቱ ልጆቻችሁ ከእናንተ ጋር በሰላም ወደ ከተማ ተመለሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም ደግሞ ካህኑን ሳዶቅን። እነሆ፥ አንተና ልጅህ አኪማአስ የአብያታርም ልጅ ዮናታን ሁለቱ ልጆቻችሁ በደኅና ወደ ከተማ ተመለሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁም ንጉሡ ካህኑን ሳዶቅን እንዲህ አለው፤ “አንተ ነቢይ አይደለህምን? ይሄውልህ አንተም ልጅህን አሒማአስን፥ የአብያታርን ልጅ ዮናታንን ይዘህ በሰላም ወደ ከተማዪቱ ተመለስ። አንተና አብያታር ሁለቱን ልጆቻችሁን ይዛችሁ ሂዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ ካቲ ቄስያ ጻዶቃ፥ “ስሳ፤ ኔን ነ ናኣ አህማኣጻነ አብያታራ ናኣ ዮናታና አኬዳ ካታማ ሳሮ ባ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka kaatii k'eesiyaa S'aadook'a, «Sisa; neeni ne na'aa Ahima'aas'anne Abiyaataara na'aa Yoonataana akkeedda katamaa saro ba. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka kawozi qeese Saadooqe, «Neni nabe gidikkii? Histtiko neni ne naa Akimaasenne Abiyaataare naa Yoonataane nenara ekkada saron guye katamayo simma; neninne Abiyaataarey nam7ati intte nayta ekkidi biite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ካዎዚ ቄሴ ሳዶቄ፥ «ኔኒ ናቤ ጊዲኪ? ሂስቲኮ ኔኒ ኔ ና ኣኪማሴኔ ኣቢያታሬ ና ዮናታኔ ኔናራ ኤካዳ ሳሮን ጉዬ ካታማዮ ሲማ፤ ኔኒኔ ኣቢያታሬይ ናምኣቲ ኢንቴ ናይታ ኤኪዲ ቢቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ካዎይ ካህንያ ሳዶቃኮ፥ አነ አኬካ “ኔኒ ነ ናኣ አክማሳነ አብያታራ ናኣ ዮናታና ኤክዳ ካታማ ሳሮ ባ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi kawoy kahiniya Saadoqako, ane akeeka “Neeni ne na7aa Akmaasanne Abyataara na7aa Yoonataana ekida katamaa saro ba. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲሁም ንጉሡ ካህኑን ሳዶቅን እንዲህ አለው፤ “አንተ ነቢይ አይደለህምን? እንግዲህ አንተም ልጅህን አኪማአስን፣ የአብያታርን ልጅ ዮናታንን ይዘህ በሰላም ወደ ከተማዪቱ ተመለስ። አንተና አብያታር ሁለቱን ልጆቻችሁን ይዛችሁ ሂዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንግግሩንም በመቀጠል ሳዶቅን እንዲህ አለው፤ “ተመልከት፤ ልጅህን አሒማዓጽንና የአብያታርንም ልጅ ዮናታንን ይዘህ ወደ ከተማይቱ በሰላም ሂድ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ድማ ንኻህን ሳዶቅ፥ “ንስኻ ረኣዪዶ ኣይኮንካን? ብሰላም ናብ ከተማ ተመለስ፤ ወድኻ ኣሒማዓፅን ዮናታን ወዲ ኣብያታርን ክልቲኦም ደቅኹም ድማ ምሳኻትኩም ይኺዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ድማ ንጻዶቅ ካህን፡ንስኻ ረኣዪ ደይኰንካን∶: ብሰላም ናብ ከተማ ተመለስ፡ ወድኻ ኣሒማዓጽን ዮናታን ወዲ ኣብያታርን ክልቲኦም ደቅኹም ድማ ምሳኻትኩም ይኺዱ። |