2 Samuel 15:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ ድማ፡ ጻዶቅን ኵሎም ሌዋውያንን ምስቲ ታቦት ኪዳን ኣምላኽ ዚስከም ነበሩ። ታቦት ኣምላኽ ድማ ኣቐመጡ። ኣቢያታር ድማ ኵሉ እቲ ህዝቢ ካብታ ኸተማ ኽሳዕ ዚውዳእ ደየበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ሆም፥ ደግሞ፥ ሳዶ​ቅና ከእ​ር​ሱም ጋር ሌዋ​ው​ያን ሁሉ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ኪዳን ታቦት አመጡ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ታቦት አስ​ቀ​መጡ፤ ሕዝ​ቡም ሁሉ ከከ​ተ​ማ​ዪቱ ፈጽሞ እስ​ኪ​ያ​ልፉ ድረስ አብ​ያ​ታር ወጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆም፥ ደግሞ ሳዶቅ ከእርሱም ጋር ሌዋውያን ሁሉ የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት ተሸክመው መጡ፤ የእግዚአብሔርንም ታቦት አስቀመጡ፥ ሕዝቡም ሁሉ ከከተማይቱ ፈጽሞ እስኪያልፍ ድረስ አብያታር ወጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሳዶቅም በዚያ ነበር፤ አብረውት የነበሩትም ሌዋውያን ሁሉ የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት ተሸክመው መጡ፥ የእግዚአብሔርንም ታቦት፥ ሕዝቡ በሙሉ ከከተማዪቱ ለቆ እስኪ ወጣ ድረስ፥ አብያታር አጠገብ አስቀመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቄስያ ጻዶቅካ ሄ ሳኣን ደኤ፤ ጾሳ ቃላ ጫቁዋ ታቦታ ቶክያ ሌዋቱካ አናና እትፐ ደኢኖ። አሳይ ኡባይ ካታማፐ ከስ ዉራና ጋካናዉ፥ ጾሳ ታቦታ ቢታን ዎና፥ ቄስያ አብያታረ ያርሹዋ ያርሼዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'eesiyaa S'aadook'ikka he sa'aan de'ee; S'oossaa K'aalaa c'aak'uwa Taabootaa tookkiyaa Leewatuukka aanana ittippe de'iino. Asay ubbay katamaappe kes wurana gakkanaw, S'oossaa Taabootaa biittan wotsina, k'eesiyaa Abiyaataare yarshshuwaa yarshsheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Saadooqeykka heen dees; izara issife diza Leweti ubbay Xoossa Caaqo Qaala Taabotaa tookkida; isttika zaaridi Xoossa Caaqo Qaala Taabotaza woththida; Abiyaataarey asay kumeth katamayo yeddi kezanaashe gakkanaas yarsho shiishshides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳዶቄይካ ሄን ዴስ፤ ኢዛራ ኢሲፌ ዲዛ ሌዌቲ ኡባይ ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታ ቶኪዳ፤ ኢስቲካ ዛሪዲ ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታዛ ዎዳ፤ ኣቢያታሬይ ኣሳይ ኩሜ ካታማዮ ዬዲ ኬዛናሼ ጋካናስ ያርሾ ሺሺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህነይ ሳዶቅ ሄ በሳን ደኤስ፤ ፆሳ ጫቆ ታቦትያ ቶክያ ሌወትነ ካህንያ አብያታር ያን ደኦሶና። አሳ ኡባይ ካታማፐ ከይድ ዉራና ጋካናዉ ፆሳ ታቦትያ ሳአን ሸምፕስዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Kahiney Saadoqi he bessan de7ees; Xoossa caaqo Taabotiya tookiya Leewetinne kahiniya Abyataari yan de7oosona. Asa ubbay katamaape keyidi wurana gakanaw Xoossa Taabotiya sa7an shempisidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሳዶቅም በዚያ ነበር፤ አብረውት የነበሩትም ሌዋውያን ሁሉ የእግዚአብሔርን የኪዳኑን ታቦት ተሸክመው ነበር። እነርሱም የእግዚአብሔርን ታቦት ዐሳረፉ፤ አብያታርም ሕዝቡ በሙሉ ከከተማዪቱ ለቅቆ እስኪወጣ ድረስ መሥዋዕት አቀረበ ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ካህኑ ሳዶቅም እዚያው ነበር፤ የቃል ኪዳኑን ታቦት የተሸከሙት ሌዋውያን ከእርሱ ጋር ነበሩ፤ የቃል ኪዳኑን ታቦት፥ ሕዝቡ ሁሉ ከተማውን ለቆ እስኪወጣ ድረስ በአብያታር አጠገብ አስቀመጡት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሳዶቅ ድማ ኣብኡ ነበረ፤ እቶም ምስኡ ዝነበሩ ዅሎም ሌዋውያን ከዓ ታቦት ኪዳን ኣምላኽ ፆይሮም መፁ። ነቲ ታቦት ኪዳን ኣምላኽ ከዓ ኣቐመጥዎ፤ እቲ ዅሉ ህዝቢ ኻብ ከተማ ፈፂሙ ኽሳዕ ዝወፅእ ድማ ኣብያታር ብርኽ ናብ ዝበለ ቦታ ደየበ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ ኸኣ፡ ጻዶቅ ምስኡ ድማ ኲሎም ሌዋውያን ታቦት ኪዳን ኣምላኽ ጸይሮም መጹ። ነቲ ታቦት ኣምላኽ ከኣ ኣቐመጥዎ፡ ብዘሎ እቲ ህዝቢ ኻብ ከተማ ፈጺሙ ኽሳዕ ዚሳገር ድማ፡ ኣብያታር ደዪቡ ነበረ።