2 Samuel 15:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘላ ሃገር ድማ ብዓውታ በኸየት፣ ብዘሎ ህዝቢ ድማ ብእኡ ሓለፈ። እቲ ንጉስ ድማ ብወሓዚ ቂድሮን ሓለፈ፡ ኲሉ ህዝቢ ድማ ናብ ኣንፈት በረኻ ሓለፈ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሀገ​ሪ​ቱም ሁላ በታ​ላቅ ድምፅ አለ​ቀ​ሰች። ሕዝ​ቡም ሁሉ በቄ​ድ​ሮን ወንዝ ተሻ​ገሩ፤ ንጉ​ሡም ደግሞ የቄ​ድ​ሮ​ንን ወንዝ ተሻ​ገረ፤ ንጉ​ሡና ሕዝ​ቡም ሁሉ ወደ ምድረ በዳ በሚ​ወ​ስ​ደው መን​ገድ ተሻ​ገሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአገርም የነበሩት ሁሉ በታላቅ ድምፅ አለቀሱ፤ ሕዝቡም ሁሉ ተሻገሩ፥ ንጉሡም ደግሞ የቄድሮንን ፈፋ ተሻገረ፤ ሕዝቡም ሁሉ ወደ ምድረ በዳ መንገድ ተሻገሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቡ ሁሉ በሚያልፍበትም ጊዜ ባላገሩ በሙሉ እየጮኸ አለቀሰ፤ ንጉሡም የቄድሮንን ወንዝ ተሻገረ፤ ሕዝቡም ሁሉ ተሻግሮ ወደ ምድረ በዳው አመሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ኡባ አሳይ አሽን፥ ሄ ጋደ አሳይ ኡባይ ባረንቱ ቃላ ቂሲደ ዬኬድኖ፤ ካቲ ቀድሮና ሻፋ ፕኔዳ፤ አሳይ ኡባይካ ባዙዋ ስሚደ ቤዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He ubbaa Asay aad'd'ishshin, he gade Asay ubbay barenttu k'aalaa d'ok'k'isiide yeekkeeddino; kaatii K'ediroona Shaafaa pinneedda; Asay ubbaykka bazuwaa simmiide beedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Derey ubbay aadhdhi biza wode he dere asay waassishe yeekkides; kawozi Qediroone zulleza pinnides; asay ubbay pinnidi bazzo biitta bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዴሬይ ኡባይ ኣ ቢዛ ዎዴ ሄ ዴሬ ኣሳይ ዋሲሼ ዬኪዴስ፤ ካዎዚ ቄዲሮኔ ዙሌዛ ፒኒዴስ፤ ኣሳይ ኡባይ ፒኒዲ ባዞ ቢታ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ አሳ ኡባይ ብያ ዎደ ሄ ቢታ አሳይ ባንታ ቃላ ቁ ኦድ ዬክዶሶና። ካዎይ ቀድሮና ዛንጋራ ፕንስ፤ አሳ ኡባይ መላ ቢታኮ ስሚድ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He asa ubbay biya wode he biitta asay banta qaala dhoqu oothidi yeekidosona. Kawoy Qediroona zangaara pinnis; asa ubbay mela biittako simmidi bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቡ ሁሉ በሚያልፍበትም ጊዜ ባላገሩ በሙሉ እየጮኸ አለቀሰ፤ ንጉሡም የቄድሮንን ሸለቆ ተሻገረ፤ ሕዝቡም ሁሉ ተሻግሮ ወደ ምድረ በዳው ተጓዘ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዳዊት ተከታዮች ወጥተው በሄዱ ጊዜ ሕዝቡ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው አለቀሱ፤ ንጉሡ ከተከታዮቹ ጋር የቄድሮንን ወንዝ ተሻገረ፤ በአንድነትም ሆነው ወደ በረሓው አመሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም እቶም ሰዓብቲ ዳዊት ክሓልፉ እንተለዉ፥ እቶም ህዝቢ እታ ሃገር ከዓ ይበኽዩ ነበሩ። ንጉስ ድማ ሩባ ቄድሮን ተሳገረ፤ ኵሎም እቶም ህዝቢ እውን በታ ናብ ምድረ በዳ ኣቢላ እትወስድ መንገዲ ተሳገሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ብዘላ እታ ሃገር ከኣ ኦኣው ኢላ ትበኪ ነበረት፡ ብዘለዉ እቶም ህዝቢ ድማ ተሳገሩ። እቲ ንጉስ ከኣ ርባ ቄድሮን ተሳገረ፡ ብዘለዉ እቶም ህዝቢ ድማ ብመገዲ በረኻ ኣቢሎም ተሳገሩ።