2 Samuel 15:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘላ ሃገር ድማ ብዓውታ በኸየት፣ ብዘሎ ህዝቢ ድማ ብእኡ ሓለፈ። እቲ ንጉስ ድማ ብወሓዚ ቂድሮን ሓለፈ፡ ኲሉ ህዝቢ ድማ ናብ ኣንፈት በረኻ ሓለፈ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሀገሪቱም ሁላ በታላቅ ድምፅ አለቀሰች። ሕዝቡም ሁሉ በቄድሮን ወንዝ ተሻገሩ፤ ንጉሡም ደግሞ የቄድሮንን ወንዝ ተሻገረ፤ ንጉሡና ሕዝቡም ሁሉ ወደ ምድረ በዳ በሚወስደው መንገድ ተሻገሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአገርም የነበሩት ሁሉ በታላቅ ድምፅ አለቀሱ፤ ሕዝቡም ሁሉ ተሻገሩ፥ ንጉሡም ደግሞ የቄድሮንን ፈፋ ተሻገረ፤ ሕዝቡም ሁሉ ወደ ምድረ በዳ መንገድ ተሻገሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝቡ ሁሉ በሚያልፍበትም ጊዜ ባላገሩ በሙሉ እየጮኸ አለቀሰ፤ ንጉሡም የቄድሮንን ወንዝ ተሻገረ፤ ሕዝቡም ሁሉ ተሻግሮ ወደ ምድረ በዳው አመሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ኡባ አሳይ አሽን፥ ሄ ጋደ አሳይ ኡባይ ባረንቱ ቃላ ቂሲደ ዬኬድኖ፤ ካቲ ቀድሮና ሻፋ ፕኔዳ፤ አሳይ ኡባይካ ባዙዋ ስሚደ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He ubbaa Asay aad'd'ishshin, he gade Asay ubbay barenttu k'aalaa d'ok'k'isiide yeekkeeddino; kaatii K'ediroona Shaafaa pinneedda; Asay ubbaykka bazuwaa simmiide beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Derey ubbay aadhdhi biza wode he dere asay waassishe yeekkides; kawozi Qediroone zulleza pinnides; asay ubbay pinnidi bazzo biitta bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዴሬይ ኡባይ ኣ ቢዛ ዎዴ ሄ ዴሬ ኣሳይ ዋሲሼ ዬኪዴስ፤ ካዎዚ ቄዲሮኔ ዙሌዛ ፒኒዴስ፤ ኣሳይ ኡባይ ፒኒዲ ባዞ ቢታ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ አሳ ኡባይ ብያ ዎደ ሄ ቢታ አሳይ ባንታ ቃላ ቁ ኦድ ዬክዶሶና። ካዎይ ቀድሮና ዛንጋራ ፕንስ፤ አሳ ኡባይ መላ ቢታኮ ስሚድ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He asa ubbay biya wode he biitta asay banta qaala dhoqu oothidi yeekidosona. Kawoy Qediroona zangaara pinnis; asa ubbay mela biittako simmidi bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሕዝቡ ሁሉ በሚያልፍበትም ጊዜ ባላገሩ በሙሉ እየጮኸ አለቀሰ፤ ንጉሡም የቄድሮንን ሸለቆ ተሻገረ፤ ሕዝቡም ሁሉ ተሻግሮ ወደ ምድረ በዳው ተጓዘ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዳዊት ተከታዮች ወጥተው በሄዱ ጊዜ ሕዝቡ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው አለቀሱ፤ ንጉሡ ከተከታዮቹ ጋር የቄድሮንን ወንዝ ተሻገረ፤ በአንድነትም ሆነው ወደ በረሓው አመሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም እቶም ሰዓብቲ ዳዊት ክሓልፉ እንተለዉ፥ እቶም ህዝቢ እታ ሃገር ከዓ ይበኽዩ ነበሩ። ንጉስ ድማ ሩባ ቄድሮን ተሳገረ፤ ኵሎም እቶም ህዝቢ እውን በታ ናብ ምድረ በዳ ኣቢላ እትወስድ መንገዲ ተሳገሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዘላ እታ ሃገር ከኣ ኦኣው ኢላ ትበኪ ነበረት፡ ብዘለዉ እቶም ህዝቢ ድማ ተሳገሩ። እቲ ንጉስ ከኣ ርባ ቄድሮን ተሳገረ፡ ብዘለዉ እቶም ህዝቢ ድማ ብመገዲ በረኻ ኣቢሎም ተሳገሩ። |