2 Samuel 15:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዳዊት ንኢታይ፡ ኪድ ሕለፍ፡ በሎ። ኢታይ እቲ ጊታዊ ድማ ምስ ኩሎም ሰቡን ምስ ኩሎም ምስኡ ዝነበሩ ደቁን ሓለፈ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጉ​ሡም ኤቲን፥ “ና ከእኔ ጋር ተሻ​ገር” አለው፤ ጌታ​ዊው ኤቲና ንጉ​ሡም፥ አገ​ል​ጋ​ዮ​ቹም፥ ከእ​ር​ሱም ጋር የነ​በ​ሩት ሕዝቡ ሁሉ ተሻ​ገሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ኢታይን። ሂድ ተሻገር አለው፤ የጌት ሰው ኢታይና ሰዎቹም ሁሉ፥ ከእርሱም ጋር የነበሩት ሕፃናት ሁሉ ተሻገሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊትም ኢታይን፥ “እንግዲያውስ ቅደምና ሂድ” አለው። ስለዚህ ጌታዊው ኢታይ ሰዎቹን ሁሉና አብረውት የነበሩትን ቤተሰቦቹን ይዞ ሄደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳዊተ እታያ፥ “ሎአ! ባደ ሳልፓ” ያጌዳ፤ ግታትያ እታይ ባረ አሳቱዋ ኡባናነ ባረ ሶ አሳ ኡባና ሳልፔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daawite Ittaaya, «Lo"a! Baade salppa» yaageedda; Gitaatiyaa Ittaayi bare asatuwaa ubbaananne bare soo asaa ubbaanna salppeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawitikka Ittaye, «Histtiko sinth aadhdha ba» gides; hessa gishshas Geete dere as Ittayey ba asatanne banara diza baso asata ekki bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲካ ኢታዬ፥ «ሂስቲኮ ሲን ኣ ባ» ጊዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ጌቴ ዴሬ ኣስ ኢታዬይ ባ ኣሳታኔ ባናራ ዲዛ ባሶ ኣሳታ ኤኪ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ፥ “ሎኦ! ባ፥ አ” ያግስ። ጋተ አደይ እታይ አሳራነ ናይታራ አሳ ኡባራ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti, “Lo77o! Ba, aadha” yaagis. Gaate addey Itayi asaaranne naytara asa ubbaara bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊትም ኢታይን፣ “በል እንግዲያው ቅደምና ሂድ” አለው። ስለዚህ ጌታዊው ኢታይን ሰዎቹን ሁሉና አብረውት የነበሩትን ቤተ ሰቦቹን ይዞ ሄደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊትም “መልካም ነው! እንግዲህ ጒዞህን ቀጥል!” አለው፤ ስለዚህም ኢታይ ከወታደሮቹ ሁሉና ከቤተሰቦቻቸው ጋር ጒዞውን ቀጠለ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እምበኣር “ኪድ ሕለፍ” በሎ። እቲ ጌታዊ ኢታይን ኵሉ ሰቡን ኵሎም እቶም ምስኡ ዝነብሩ ቘልዑን ድማ ተሳገሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ከኣ ንኢታይ፡ ኪድ ተሳገር፡ በሎ። ኢታይ ጋታውን ኲሉ ሰቡን እቶም ምስኡ ዚነብሩ ዂሎም ቈልዑን ድማ ተሳገሩ።