2 Samuel 15:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዳዊት ንኢታይ፡ ኪድ ሕለፍ፡ በሎ። ኢታይ እቲ ጊታዊ ድማ ምስ ኩሎም ሰቡን ምስ ኩሎም ምስኡ ዝነበሩ ደቁን ሓለፈ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ኤቲን፥ “ና ከእኔ ጋር ተሻገር” አለው፤ ጌታዊው ኤቲና ንጉሡም፥ አገልጋዮቹም፥ ከእርሱም ጋር የነበሩት ሕዝቡ ሁሉ ተሻገሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ኢታይን። ሂድ ተሻገር አለው፤ የጌት ሰው ኢታይና ሰዎቹም ሁሉ፥ ከእርሱም ጋር የነበሩት ሕፃናት ሁሉ ተሻገሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም ኢታይን፥ “እንግዲያውስ ቅደምና ሂድ” አለው። ስለዚህ ጌታዊው ኢታይ ሰዎቹን ሁሉና አብረውት የነበሩትን ቤተሰቦቹን ይዞ ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ እታያ፥ “ሎአ! ባደ ሳልፓ” ያጌዳ፤ ግታትያ እታይ ባረ አሳቱዋ ኡባናነ ባረ ሶ አሳ ኡባና ሳልፔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite Ittaaya, «Lo"a! Baade salppa» yaageedda; Gitaatiyaa Ittaayi bare asatuwaa ubbaananne bare soo asaa ubbaanna salppeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawitikka Ittaye, «Histtiko sinth aadhdha ba» gides; hessa gishshas Geete dere as Ittayey ba asatanne banara diza baso asata ekki bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲካ ኢታዬ፥ «ሂስቲኮ ሲን ኣ ባ» ጊዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ጌቴ ዴሬ ኣስ ኢታዬይ ባ ኣሳታኔ ባናራ ዲዛ ባሶ ኣሳታ ኤኪ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ፥ “ሎኦ! ባ፥ አ” ያግስ። ጋተ አደይ እታይ አሳራነ ናይታራ አሳ ኡባራ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti, “Lo77o! Ba, aadha” yaagis. Gaate addey Itayi asaaranne naytara asa ubbaara bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም ኢታይን፣ “በል እንግዲያው ቅደምና ሂድ” አለው። ስለዚህ ጌታዊው ኢታይን ሰዎቹን ሁሉና አብረውት የነበሩትን ቤተ ሰቦቹን ይዞ ሄደ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም “መልካም ነው! እንግዲህ ጒዞህን ቀጥል!” አለው፤ ስለዚህም ኢታይ ከወታደሮቹ ሁሉና ከቤተሰቦቻቸው ጋር ጒዞውን ቀጠለ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምበኣር “ኪድ ሕለፍ” በሎ። እቲ ጌታዊ ኢታይን ኵሉ ሰቡን ኵሎም እቶም ምስኡ ዝነብሩ ቘልዑን ድማ ተሳገሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ ንኢታይ፡ ኪድ ተሳገር፡ በሎ። ኢታይ ጋታውን ኲሉ ሰቡን እቶም ምስኡ ዚነብሩ ዂሎም ቈልዑን ድማ ተሳገሩ። |