2 Samuel 15:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ትማሊ ካብ ዝመጻእካ፡ ሎሚ ምሳና ላዕልን ታሕትን ክብል ክሓድገካ ድዩ፧ ኣነ ኣብ ዝከኣለኒ ስለ ዝኸይድ ንስኻ ተመሊስካ ኣሕዋትካ ትመልሶም፤ ምሕረትን ሓቅን ምሳኻትኩም ይኹን!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የመ​ጣ​ኸው ትና​ንት ነው፤ ዛሬ ከእኛ ጋር ላዙ​ር​ህን? እኔ ወደ​ም​ሄ​ድ​በት እሄ​ዳ​ለሁ፤ አንተ ግን ተመ​ለስ፤ ወን​ድ​ሞ​ች​ህ​ንም ከአ​ንተ ጋር መል​ሳ​ቸው፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ምሕ​ረ​ቱ​ንና እው​ነ​ቱን ያድ​ር​ግ​ልህ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የመጣኸው ትናንት ነው፤ ዛሬ ከእኛ ጋር ላዙርህን? እኔ ወደምሄድበት እሄዳለሁ፤ አንተ ግን ተመለስ፥ ወንድሞችህንም ከአንተ ጋር ውሰድ፥ እግዚአብሔርም ምሕረቱንና እውነቱን ያድርግልህ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የመጣኸውም ገና ትናንት ነው፤ ታዲያ የት እንደምሄድ የማላውቅ ሰው እንዴት ዛሬ ከእኛ ጋር እንድትንከራተት ላድርግ? ተነሥ ሰዎችህን ይዘህ ተመለስ፤ ታማኝነትና እውነተኛነትም ከአንተ ጋር ይሁን” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ሳኣ ዝኖ ያዳ፤ ታን ታ ሁጲያዉ ብያሳኣ ኤረናን ደኣደ፥ ኔና ሀቼ ዋታደ ታናና ዩሾ? ጉየ ስማ፤ ነ ጋደ አሳቱዋካ ኔናና አፋ። ጾሳይ ነዉ ኬኮነ አማነቶ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni sa'aa zino yaadda; taani ta huup'iyaw biyaasa'aa erennan de'aadde, neena hachche waataade taananna yuushshoo? Guyye simma; ne gade asatuwaakka neenana afa. S'oossay new keekkonne ammanetto!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni ha7i zine yadasa; histtiin ta taas awa bizaakko erontta dashe ne nunara toylattana mala ays ooththoo? Ane ha7i neni ne asata ekkada guye simma; lo7eteththinne ammaneteththay nenara gido» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ሃኢ ዚኔ ያዳሳ፤ ሂስቲን ታ ታስ ኣዋ ቢዛኮ ኤሮንታ ዳሼ ኔ ኑናራ ቶይላታና ማላ ኣይስ ኦ? ኣኔ ሃኢ ኔኒ ኔ ኣሳታ ኤካዳ ጉዬ ሲማ፤ ሎኤቴኔ ኣማኔቴይ ኔናራ ጊዶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ዝነ ያዳሳ፤ ታኒ ታ ሁጰን ብያ ሶ ኤሮና ደአሸ፥ ነና ዋታዳ ዳቡርሶ? ጉየ ስማ፤ ነ ቢታ አስ ኔራ ኤፋ። ጎዳይ ነዉ ኬሆነ አማነቶ!” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni zine yadasa; taani ta huuphen biya soo eronna de7ashe, nena waatada daaburso? Guye simma; ne biitta asi neera efa. Goday new keehonne ammaneto!” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የመጣኸውም ገና ትናንት ነው፤ ታዲያ የት እንደምሄድ የማላውቅ ሰው እንዴት ዛሬ ከእኛ ጋር እንድትንከራተት ላድርግ? በል አሁንም ሰዎችህን ይዘህ ተመለስ፤ በጎነትና ታማኝነትም ከአንተ ጋር ይሁን” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ አገር የኖርከውም ለአጭር ጊዜ ነው፤ ታዲያ አንተ ከእኔ ጋር የምትንከራተተው ስለምንድን ነው? እኔ የት እንደምሄድ እንኳ አላውቅም፤ ስለዚህ የአገርህን ሰዎች ይዘህ ተመለስ፤ እግዚአብሔር ቸርነቱንና እውነተኛነቱን ይግለጥልህ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ትማሊ ኢኻ ዝመፃእኻ። ኣነ ንርእሰይ ናብ ዝኸዶ ክኸይድ እየ፤ ሎሚዶ ምሳና ዀለል ከብለካ ኾይነ? ኺድ ደኣ ተመለስ፤ ነሕዋትካውን ምለሶም፤ ምሕረትን ሓቅን ምሳኻ ይኹን” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ትማሊ መጺእካስ፡ ሎሚዶ ምሳና ዀለል ከብለካ∶: ኣነስ ናብቲ ዝኸዶ ክኸይድ እየ፡ ተመለስ ደኣ፡ ነሕዋትካውን ምለሶም፡ ምሕረትን ሓቅን ምሳኻ ይኹን፡ በሎ።