2 Samuel 15:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ትማሊ ካብ ዝመጻእካ፡ ሎሚ ምሳና ላዕልን ታሕትን ክብል ክሓድገካ ድዩ፧ ኣነ ኣብ ዝከኣለኒ ስለ ዝኸይድ ንስኻ ተመሊስካ ኣሕዋትካ ትመልሶም፤ ምሕረትን ሓቅን ምሳኻትኩም ይኹን! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የመጣኸው ትናንት ነው፤ ዛሬ ከእኛ ጋር ላዙርህን? እኔ ወደምሄድበት እሄዳለሁ፤ አንተ ግን ተመለስ፤ ወንድሞችህንም ከአንተ ጋር መልሳቸው፤ እግዚአብሔርም ምሕረቱንና እውነቱን ያድርግልህ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የመጣኸው ትናንት ነው፤ ዛሬ ከእኛ ጋር ላዙርህን? እኔ ወደምሄድበት እሄዳለሁ፤ አንተ ግን ተመለስ፥ ወንድሞችህንም ከአንተ ጋር ውሰድ፥ እግዚአብሔርም ምሕረቱንና እውነቱን ያድርግልህ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የመጣኸውም ገና ትናንት ነው፤ ታዲያ የት እንደምሄድ የማላውቅ ሰው እንዴት ዛሬ ከእኛ ጋር እንድትንከራተት ላድርግ? ተነሥ ሰዎችህን ይዘህ ተመለስ፤ ታማኝነትና እውነተኛነትም ከአንተ ጋር ይሁን” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ሳኣ ዝኖ ያዳ፤ ታን ታ ሁጲያዉ ብያሳኣ ኤረናን ደኣደ፥ ኔና ሀቼ ዋታደ ታናና ዩሾ? ጉየ ስማ፤ ነ ጋደ አሳቱዋካ ኔናና አፋ። ጾሳይ ነዉ ኬኮነ አማነቶ!” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni sa'aa zino yaadda; taani ta huup'iyaw biyaasa'aa erennan de'aadde, neena hachche waataade taananna yuushshoo? Guyye simma; ne gade asatuwaakka neenana afa. S'oossay new keekkonne ammanetto!» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni ha7i zine yadasa; histtiin ta taas awa bizaakko erontta dashe ne nunara toylattana mala ays ooththoo? Ane ha7i neni ne asata ekkada guye simma; lo7eteththinne ammaneteththay nenara gido» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ሃኢ ዚኔ ያዳሳ፤ ሂስቲን ታ ታስ ኣዋ ቢዛኮ ኤሮንታ ዳሼ ኔ ኑናራ ቶይላታና ማላ ኣይስ ኦ? ኣኔ ሃኢ ኔኒ ኔ ኣሳታ ኤካዳ ጉዬ ሲማ፤ ሎኤቴኔ ኣማኔቴይ ኔናራ ጊዶ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ዝነ ያዳሳ፤ ታኒ ታ ሁጰን ብያ ሶ ኤሮና ደአሸ፥ ነና ዋታዳ ዳቡርሶ? ጉየ ስማ፤ ነ ቢታ አስ ኔራ ኤፋ። ጎዳይ ነዉ ኬሆነ አማነቶ!” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni zine yadasa; taani ta huuphen biya soo eronna de7ashe, nena waatada daaburso? Guye simma; ne biitta asi neera efa. Goday new keehonne ammaneto!” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የመጣኸውም ገና ትናንት ነው፤ ታዲያ የት እንደምሄድ የማላውቅ ሰው እንዴት ዛሬ ከእኛ ጋር እንድትንከራተት ላድርግ? በል አሁንም ሰዎችህን ይዘህ ተመለስ፤ በጎነትና ታማኝነትም ከአንተ ጋር ይሁን” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህ አገር የኖርከውም ለአጭር ጊዜ ነው፤ ታዲያ አንተ ከእኔ ጋር የምትንከራተተው ስለምንድን ነው? እኔ የት እንደምሄድ እንኳ አላውቅም፤ ስለዚህ የአገርህን ሰዎች ይዘህ ተመለስ፤ እግዚአብሔር ቸርነቱንና እውነተኛነቱን ይግለጥልህ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ትማሊ ኢኻ ዝመፃእኻ። ኣነ ንርእሰይ ናብ ዝኸዶ ክኸይድ እየ፤ ሎሚዶ ምሳና ዀለል ከብለካ ኾይነ? ኺድ ደኣ ተመለስ፤ ነሕዋትካውን ምለሶም፤ ምሕረትን ሓቅን ምሳኻ ይኹን” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ትማሊ መጺእካስ፡ ሎሚዶ ምሳና ዀለል ከብለካ∶: ኣነስ ናብቲ ዝኸዶ ክኸይድ እየ፡ ተመለስ ደኣ፡ ነሕዋትካውን ምለሶም፡ ምሕረትን ሓቅን ምሳኻ ይኹን፡ በሎ። |