2 Samuel 15:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ንጉስ ንኢታይ እቲ ጊታ፡ ስለምንታይ ምሳና ትኸይድ፧ ጓናን ስደትን እውን ስለ ዝኾንካ ናብ ቦታኻ ተመለስ እሞ ምስ ንጉስ ጽናሕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም ጌታዊውን ኤቲን፥ “ከእኛ ጋር ለምን መጣህ? አንተ ከስፍራህ የመጣህ ስደተኛና እንግዳ ነህና ተመለስ፤ ከንጉሡም ጋር ተቀመጥ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም የጌት ሰው ኢታይን። ከእኛ ጋር ለምን መጣህ? አንተ ከስፍራህ የመጣህ እንግዳና ስደተኛ ነህና ተመለስ፥ ከንጉሡም ጋር ተቀመጥ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም የጌታዊውን ሰው ኢታይን እንዲህ አለው፤ “አንተም ከእኛ ጋር አብረህ የመጣኸው ለምንድን ነው? ተመለስና ከንጉሥ አቤሴሎም ጋር ተቀመጥ፤ አንተ እኮ ከስፍራህ በግዞት የመጣህ መጻተኛ ነህ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ ጋትያ እታያ፥ “ኔን ኑናና አያዉ ያይ? ጉየ ስማደ፥ ካትያ አበሰሎማና ደአሻ። ኔን አሳ ቢታ አሳ፤ ኔን በተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Gaatiyaa Ittaaya, «Neeni nuunanna ayaw yay? Guyye simmaade, kaatiyaa Abeseloomana de'ashsha. Neeni asaa biittaa asaa; neeni bete. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozi Geete dere as Ittayey, «Ne nunara ays yadii? Simmada kawo Abeseloomera issife utta; neni ne hu7es ne biittafe di7etta yida imaththa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዚ ጌቴ ዴሬ ኣስ ኢታዬይ፥ «ኔ ኑናራ ኣይስ ያዲ? ሲማዳ ካዎ ኣቤሴሎሜራ ኢሲፌ ኡታ፤ ኔኒ ኔ ሁኤስ ኔ ቢታፌ ዲኤታ ዪዳ ኢማ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ ጋተ አድያ እታያኮ፥ “ኔኒ ኑራ አይስ ያይ? ጉየ ስማዳ፥ ካዋ አበሰሎመራ ደኣሻ። ኔኒ አሳ ቢታ አስ፤ ነ ድኤታዳ ይዳ አስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy Gaate addiya Itayako, “Neeni nuura ayis yay? Guye simmada, kawa Abeseloomera de7aasha. Neeni asa biitta asi; ne di7etada yida asi. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡም ጌታዊውን ኢታይን እንዲህ አለው፤ “ከእኛ ጋር የመጣኸው ለምንድን ነው? ተመለስና ከንጉሡ ከአቤሴሎም ጋር ተቀመጥ፤ አንተ ለራስህ ከአገርህ ተወስደህ የመጣህ እንግዳ ነህ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡም ኢታይ ተብሎ የሚጠራውን የጌት ሰው እንዲህ አለው፤ “ከእኛ ጋር ለምን ትሄዳለህ? ተመልሰህ ከአዲሱ ንጉሥ ጋር ቈይ፤ አንተ ከአገርህ ወጥተህ በመጻተኛነት እዚህ የምትኖር የውጪ አገር ሰው ነህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቲ ንጉስ ንጌታዊ ኢታይ “ንስኻኸ ስለ ምንታይ ምሳና ትኸይድ ኣለኻ? ተመለስ፤ ምስ ንጉስ ኣቤሴሎም ድማ ተቐመጥ፤ ንስኻስ ተሰዲድካ ዝመፃእኻ ጓና ኢኻ እሞ፥ ናብ ቦታኻ ተመለስ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንጉስ ንኢታይ፡ እቲ ጋታዊ፡ ንስኻኸ ስለምንታይ ምሳና ትኸይድ ኣሎኻ∶: ተመለስ፡ ምስ ንጉስ ድማ ተቐመጥ፡ ንስኻስ እተማረኽካ ወሰንተኛ ኢኻ እሞ፡ ናብ ቦታኻ ተመለስ። |