2 Samuel 15:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም ገላዉኡ ድማ ኣብ ጎድኑ ከዱ። ኵሎም ቅሬታውያንን ኵሎም ፔለታውያንን ኵሎም ጊታውያንን፡ ካብ ጋት ደድሕሪኡ ዝመጹ ሽዱሽተ ሚእቲ ሰብኡት ድማ ኣብ ቅድሚ ንጉስ ሓለፉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብላቴኖቹም ሁሉ ተከተሉት፤ ኬልቲያውያንና ፌልታውያንም ሁሉ በምድረ በዳ በወይራ ሥር ቆሙ። ሕዝቡም ሁሉ ከእርሱ ጋር ይሄዱ ነበር። ከእርሱ ጋር ያሉ ሰዎችም ሁሉ ስድስት መቶ ነበሩ። ከእርሱ ጋር ፌልታውያንና ኬልቲያውያን፥ በእግራቸው ከጌት የመጡ ስድስት መቶ ጌታውያንም ነበሩ። በንጉሡም ፊት ይሄዱ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባሪያዎቹም ሁሉ በፊቱ አለፉ፤ ከሊታውያንና ፈሊታውያንም ሁሉ፥ ከእርሱም በኋላ ከጌት የመጡት ስድስት መቶው ጌትያውን ሁሉ በንጉሡ ፊት አለፉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አገልጋዮቹ ሁሉ፥ ከሊታውያን፥ ፈሊታውያን እንዲሁም ከጌት አብረውት የመጡትን ስድስት መቶ ጌታውያን ሁሉን ጨምሮ ተሰልፈው በንጉሡ ፊት ዐለፉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ኦሳንቻቱ ኡባይ አፐ ስንና ሳልፒደ አድኖ፤ ኡንቱንታ ካሊደ ካትያ ናግያዋንቱ (ካልታዋቱነ ፓልታዋቱ) ሳልፔድኖ፤ ቃይ ኡንቱንታ ካሊደ ጋተ ካታማፐ ዬዳ ኡሱፑን ጼቱ አሳቱ፥ ካትያ ስንና ሳልፒደ አድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa oosanchchatuu ubbay aappe sintsanna salppiide aad'd'eedino; unttuntta kaalliide kaatiyaa naagiyaawanttu (Kalitawatuunne Palitawatu) salppeeddino; k'ay unttuntta kaalliide Gaate katamaappe yeedda usuppun s'eetu asatuu, kaatiyaa sintsanna salppiide aad'd'eedino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asay ubbay Kelitetinne Peliteti hessaththoka Geeteppe izara yida 600 asata gujjiin salfidi kawoza sinth aadhdhida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳይ ኡባይ ኬሊቴቲኔ ፔሊቴቲ ሄሳካ ጌቴፔ ኢዛራ ዪዳ 600 ኣሳታ ጉጂን ሳልፊዲ ካዎዛ ሲን ኣዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ አሳት ኡባይ እያፐ ስንራ ሳልፕድ አዶሶና፤ ኤንታ ካልድ ካዋ ናገይሳት ሳልፕዶሶና። ቃስ ኤንታ ካልድ ጋተ ካታማፐ ይዳ ኡሱፑን ፄቱ አሳት፥ ካዋ ስንራ ሳልፕድ አዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya asati ubbay iyape sinthara salpidi aadhidosona; enta kaallidi kawa naageysati salpidosona. Qassi enta kaallidi Gaate katamaape yida usupun xeetu asati, kawa sinthara salpidi aadhidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰዎቹ ሁሉ፣ ከሊታውያን፣ ፈሊታውያን እንዲሁም ከጌት አብረውት የመጡትን ስድስት መቶ ጌታውያንን ሁሉ ጨምሮ ተሰልፈው በንጉሡ ፊት ዐለፉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ባለሟሎቹ ሁሉ በእርሱ በኩል አለፉ፤ የዳዊት ክብር ዘበኞች የነበሩት ከሪታውያንና ፈሊታውያን፥ እንዲሁም ከጋት የመጡ ስድስት መቶ ጌታውያን በንጉሡ ፊት አለፉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ሓሻኽሩ ኸዓ ብቕድሚኡ ሓለፉ። እቶም ንንጉስ ዝሕልውዎ ዝነበሩ ኽረታውያንን ጵለታውያንን ኵሎም እቶም ካብ ጌት ስዒቦምዎ ዝነበሩ ሽዱሽተ ሚእቲ ጌታውያንን ቀቅድሚኡ ሓለፉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲሎም ገላዉኡ ኸኣ ጐጐቦኡ ሐለፉ፡ ኲሎም ክረታውያንን ኲሎም ጵለታውያንን ኲሎም ጋታውያንን ድማ፡ እቶም ካብ ጋት ስዒቦምዎ ዝነበሩ ሹድሽተ ሚእቲ ሰብ ቀቅድሚ ንጉስ ሐለፉ። |