2 Samuel 15:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ልኡኽ ድማ ናብ ዳዊት መጺኡ፡ ልቢ ሰብ እስራኤል ደድሕሪ ኣቤሴሎም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ሰዎች ልብ ወደ አቤ​ሴ​ሎም ተመ​ል​ሶ​አል የሚል መል​እ​ክ​ተኛ ወደ ዳዊት ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለዳዊትም። የእስራኤል ሰዎች ልብ ከአቤሴሎም ጋር ሆኖአል የሚል ወሬኛ መጣለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መልእክተኛም መጥቶ፥ “የእስራኤል ሰዎች ልብ ከአቤሴሎም ጋር ሆኖአል” ብሎ ለዳዊት ነገረው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት ኪተቴዳዌ ዪደ ዳዊታ፥ “እስራኤልያ አሳ ዎዛናይ አበሰሎማኮ ስም ክቼዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti kiitetteeddawe yiide Daawita, «Israa'eeliyaa asaa wozanay Abeseloomakko simmi kichcheedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Kiitettizayssi yiidi, «Isra7eele asaa wozinay Abeseloomera dees» giidi Dawites yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኪቴቲዛይሲ ዪዲ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳ ዎዚናይ ኣቤሴሎሜራ ዴስ» ጊዲ ዳዊቴስ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ ኪተትዳ አስ ይድ ዳዊታኮ፥ “እስራኤለ አሳ ዎዛናይ አበሰሎመራ ደኤስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi kiitetida asi yidi Dawitako, “Isra7eele asaa wozanay Abeseloomera de7ees” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መልእክተኛም መጥቶ፣ “የእስራኤል ሰዎች ልብ ከአቤሴሎም ጋር ሆኗል” ብሎ ለዳዊት ነገረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንድ መልእክተኛ ዳዊትን “እስራኤላውያን ታማኝነታቸውን ለአቤሴሎም በመግለጥ ላይ ናቸው” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓደ ልኡኽ ናብ ዳዊት መፂኡ ኸዓ፦ “ሰብ እስራኤል ደድሕሪ ኣቤሴሎም ይስዕቡ ኣለዉ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሓደ ወረኛ ናብ ዳዊት መጺኡ ኸኣ፡ ልቢ ሰብ እስራኤል ደድሕሪ ኣቤሰሎም ስዒቡ እዩ፡ በለ።