2 Samuel 15:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቤሰሎም ድማ ንኣሂቶፌል እቲ ጊሎናዊ ኣማኻሪ ዳዊት ካብ ከተማኡ ካብ ጊሎ መስዋእቲ እናሰውአ ለኣኸ። እቲ ሽርሒ ድማ ሓያል እዩ ነይሩ፤ እቲ ህዝቢ ምስ ኣቤሰሎም ብቐጻሊ ይበዝሕ ነበረ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤሴሎምም መሥዋዕት በሚሠዋበት ጊዜ የዳዊት አማካሪ ወደ ነበረው ጌሎናዊው አኪጦፌል ወደ ከተማው ጊሎ ላከ። ሴራውም ጽኑ ሆነ፤ ከአቤሴሎምም ጋር ያለው ሕዝብ እጅግ በዛ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤሴሎምም የዳዊት መካር የነበረውን የጊሎ ሰው አኪጦፌልን ከከተማው ከጊሎ መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ አስጠራው። ሴራውም ጽኑ ሆነ፤ ከአቤሴሎምም ጋር ያለ ሕዝብ እየበዛ ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አቤሴሎም መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ የዳዊት አማካሪ የሆነው ጊሎአዊው አኪጦፌል ከአገሩ ከጊሎ ወደ እርሱ እንዲመጣ ላከበት፤ ስለዚህ ሤራው ጥንካሬ አገኘ፤ የአቤሴሎምም ተከታዮች ቍጥር እየበዛ ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አበሴሎም ያርሹዋ ያርሺደ፥ ዳዊታ ዞርያ አክጾፌላ ጊሎ ካታማፐ ጼስሴዳ፤ ካትያ ቦላ ደንዴዳ ማቁ ጎቤዳ፤ አበሰሎማ ካልያዋንቱካ ጮራት ጮራት ቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeseeloomi yarshshuwaa yarshshiidde, Daawita zoriyaa Akis'oofeela Giilo katamaappe s'eesisseedda; kaatiyaa bolla denddeedda mak'k'uu goobeedda; Abeselooma kaalliyaawanttukka c'oratti c'oratti beeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abeseloomey yarshoza shiishshiza wode Dawite zoriza Gilo dere as Akxofeele ba biitta Giloppe izakko yaana mala kiittides; hessa gishshas seerazi minnides; Abeseloome kaallizayta qooday gujetti gujetti bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቤሴሎሜይ ያርሾዛ ሺሺዛ ዎዴ ዳዊቴ ዞሪዛ ጊሎ ዴሬ ኣስ ኣክጾፌሌ ባ ቢታ ጊሎፔ ኢዛኮ ያና ማላ ኪቲዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሴራዚ ሚኒዴስ፤ ኣቤሴሎሜ ካሊዛይታ ቆዳይ ጉጄቲ ጉጄቲ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አበሰሎመይ ያርሾ ያርሽያ ዎደ ዳዊታ ዞርያ አሳፐ እሱዋ አክፆፈላ ግሎ ካታማፐ ፄግስስ። ካዋ ቦላ ደንድዳ ማቆይ ጎብስ፤ አበሰሎመ ካልያ አሳ ታይቦይ ጉጅ ጉጅ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeseloomey yarsho yarshiya wode Dawita zoriya asaape issuwa Akxoofela Gilo katamaape xeegisis. Kawa bolla dendida maqoy goobis; Abeseloome kaalliya asaa tayboy guji guji bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አቤሴሎም መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ የዳዊት አማካሪ የሆነው ጊሎኣዊው አኪጦፌል ከአገሩ ከጊሎ ወደ እርሱ እንዲመጣ ላከበት፤ ስለዚህ ሤራው ጥንካሬ አገኘ፤ የአቤሴሎምም ተከታዮች ቍጥር እየጨመረ መጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አቤሴሎም መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ ከንጉሥ ዳዊት አማካሪዎች አንዱ የሆነውን አኪጦፌል ተብሎ የሚጠራውን ሰው መልእክተኛ በመላክ ከጊሎ ከተማ አስጠራ፤ በንጉሡ ላይ የተጠነሰሰው ሤራ እየጠነከረ፥ የአቤሴሎምም ተከታዮች ቊጥር እየጨመረ ሄደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቤሴሎም ድማ ነቲ ኣማኻሪ ዳዊት ዝነበረ ንበዓል ጊሎ ኣኪጦፌል ኣብ ከተማ ጊሎ መስዋእቲ ኣብ ዘቕርበሉ ጊዜ ፀውዖ። እቲ ሻራ ኸዓ በርትዐ። እቲ ምስ ኣቤሴሎም ዘሎ ህዝቢ ድማ እናበዝሐ ኸደ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቤሰሎም መስዋእትታት ሕሩድ ኪስውእ ከሎ ድማ፡ ልኢኹ ንኣሒቶፌል ጊሎናዊ፡ ናይ ዳዊት መኻሪ፡ ካብ ከተማኡ፡ ካብ ጊሎ ጸውዖ። እቲ ምምሕሓል ከኣ በርትዔ። እቲ ምስ ኣቤሰሎም ዚኸይድ ዝነበረ ህዝቢ ድማ እናበዝሔ ከደ። |