2 Samuel 15:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስ ኣቤሰሎም ድማ ክልተ ሚእቲ ሰብኣይ ካብ የሩሳሌም ተጸዊዖም ወጹ። ብቐሊልነቶም ድማ ከይዶም፡ ዋላ ሓንቲ እኳ ኣይፈለጡን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የተጠሩትም ሁለት መቶ ሰዎች ከአቤሴሎም ጋር ከኢየሩሳሌም ሄዱ፤ እነርሱም በየዋህነት ሄዱ፤ ነገሩንም ሁሉ ከቶ አያውቁም ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የተጠሩትም ሁለት መቶ ሰዎች ከአቤሴሎም ጋር በየዋህነት ከኢየሩሳሌም ሄዱ፤ የሚሆነውንም ነገር ከቶ አያውቁም ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከአቤሴሎም ጋር ከኢየሩሳሌምም ሁለት መቶ ሰዎች አብረውት ሄደው ነበር፤ በእንግድነት ተጋብዘው በቅንነት ከመሄዳቸው በስተቀር፥ ስለጉዳዩ ምንም ነገር አያውቁም ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አበሴሎም ጼስና፥ የሩሳላመፐ አናና እትፐ ቤዳ እማቱ ላኡ ጼቱ አሳ፤ ሄ አሳቱ አይነ ኤረናን ጮ አሽከተን ቤድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeseeloomi s'eesina, Yerusaalameppe aanana ittippe beedda imatsatuu laa"u s'eetu asaa; he asatuu ayinne erennan c'oo ashkketetsan beeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yerusalaameppe 200 asati izara issife bida; istti imaththateth xeygettidi ashketeththan bida attiin istti yo7oza gishshas aykkoka eriza miishshi deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዬሩሳላሜፔ 200 ኣሳቲ ኢዛራ ኢሲፌ ቢዳ፤ ኢስቲ ኢማቴ ጼይጌቲዲ ኣሽኬቴን ቢዳ ኣቲን ኢስቲ ዮኦዛ ጊሻስ ኣይኮካ ኤሪዛ ሚሺ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አበሰሎመይ ፄግን፥ የሩሳላመፐ እያራ ብዳ አሳታ ታይቦይ ናምኡ ፄታ። ኤንቲ ሄ ሀኖታባ አይኮካ ኤሮና አሽከተን ብዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeseloomey xeegin, Yerusalaamepe iyara bida asata tayboy nam7u xeeta. Enti he hanotaba aykoka eronna ashketethan bidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከኢየሩሳሌምም ሁለት መቶ ሰዎች አብረውት ሄዱ፤ በእንግድነት ተጋብዘው በየዋህነት ከመሄዳቸው በስተቀር፣ ስለ ጕዳዩ የሚያውቁት አንዳችም ነገር አልነበረም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአቤሴሎም ጋባዥነት ከእርሱ ጋር ከኢየሩሳሌም የሄዱ ሁለት መቶ ሰዎች ነበሩ፤ እነርሱም ተከትለውት የሄዱት ስለ ሤራው ምንም ነገር ሳያውቁ በቅንነት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስ ኣቤሴሎም ድማ ኽልተ ሚእቲ ዕዱማት ሰባት ካብ ኢየሩሳሌም ከዱ፤ ንሳቶም ከዓ ብዛዕባ እዝ ነገር እዙይ ሓደኳ እንተይፈለጡ ብገርህነቶም ከዱ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስ ኣቤሰሎም ድማ ክልተ ሚእቲ ዕዱማት ሰባት ካብ የሩሳሌም ከዱ፡ ንሳቶም ከኣ ብዛዕባ እዚ ነገር እዚ ገለ ኸይፈለጡ ብገርሆም ከዱ። |