2 Samuel 15:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምስ ኣቤሰሎም ድማ ክልተ ሚእቲ ሰብኣይ ካብ የሩሳሌም ተጸዊዖም ወጹ። ብቐሊልነቶም ድማ ከይዶም፡ ዋላ ሓንቲ እኳ ኣይፈለጡን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የተ​ጠ​ሩ​ትም ሁለት መቶ ሰዎች ከአ​ቤ​ሴ​ሎም ጋር ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ሄዱ፤ እነ​ር​ሱም በየ​ዋ​ህ​ነት ሄዱ፤ ነገ​ሩ​ንም ሁሉ ከቶ አያ​ው​ቁም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የተጠሩትም ሁለት መቶ ሰዎች ከአቤሴሎም ጋር በየዋህነት ከኢየሩሳሌም ሄዱ፤ የሚሆነውንም ነገር ከቶ አያውቁም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከአቤሴሎም ጋር ከኢየሩሳሌምም ሁለት መቶ ሰዎች አብረውት ሄደው ነበር፤ በእንግድነት ተጋብዘው በቅንነት ከመሄዳቸው በስተቀር፥ ስለጉዳዩ ምንም ነገር አያውቁም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አበሴሎም ጼስና፥ የሩሳላመፐ አናና እትፐ ቤዳ እማቱ ላኡ ጼቱ አሳ፤ ሄ አሳቱ አይነ ኤረናን ጮ አሽከተን ቤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeseeloomi s'eesina, Yerusaalameppe aanana ittippe beedda imatsatuu laa"u s'eetu asaa; he asatuu ayinne erennan c'oo ashkketetsan beeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yerusalaameppe 200 asati izara issife bida; istti imaththateth xeygettidi ashketeththan bida attiin istti yo7oza gishshas aykkoka eriza miishshi deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዬሩሳላሜፔ 200 ኣሳቲ ኢዛራ ኢሲፌ ቢዳ፤ ኢስቲ ኢማቴ ጼይጌቲዲ ኣሽኬቴን ቢዳ ኣቲን ኢስቲ ዮኦዛ ጊሻስ ኣይኮካ ኤሪዛ ሚሺ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አበሰሎመይ ፄግን፥ የሩሳላመፐ እያራ ብዳ አሳታ ታይቦይ ናምኡ ፄታ። ኤንቲ ሄ ሀኖታባ አይኮካ ኤሮና አሽከተን ብዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeseloomey xeegin, Yerusalaamepe iyara bida asata tayboy nam7u xeeta. Enti he hanotaba aykoka eronna ashketethan bidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከኢየሩሳሌምም ሁለት መቶ ሰዎች አብረውት ሄዱ፤ በእንግድነት ተጋብዘው በየዋህነት ከመሄዳቸው በስተቀር፣ ስለ ጕዳዩ የሚያውቁት አንዳችም ነገር አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በአቤሴሎም ጋባዥነት ከእርሱ ጋር ከኢየሩሳሌም የሄዱ ሁለት መቶ ሰዎች ነበሩ፤ እነርሱም ተከትለውት የሄዱት ስለ ሤራው ምንም ነገር ሳያውቁ በቅንነት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስ ኣቤሴሎም ድማ ኽልተ ሚእቲ ዕዱማት ሰባት ካብ ኢየሩሳሌም ከዱ፤ ንሳቶም ከዓ ብዛዕባ እዝ ነገር እዙይ ሓደኳ እንተይፈለጡ ብገርህነቶም ከዱ።
Amharic Tigrinya 2011 ምስ ኣቤሰሎም ድማ ክልተ ሚእቲ ዕዱማት ሰባት ካብ የሩሳሌም ከዱ፡ ንሳቶም ከኣ ብዛዕባ እዚ ነገር እዚ ገለ ኸይፈለጡ ብገርሆም ከዱ።