2 Samuel 15:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቤሴሎም ግና ናብ ኵሎም ነገዳት እስራኤል ሰለይቲ ለኣኸ፡ ድምጺ መለኸት ምስ ሰማዕኩም፡ ኣቤሰሎም ኣብ ኬብሮን ንጉስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤ​ሴ​ሎ​ምም፥ “የመ​ለ​ከት ድምፅ በሰ​ማ​ችሁ ጊዜ፥ አቤ​ሴ​ሎም በኬ​ብ​ሮን ነገሠ” በሉ የሚሉ ጕበ​ኞ​ችን ወደ እስ​ራ​ኤል ነገድ ሁሉ ላከ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤሴሎምም በእስራኤል ነገድ ሁሉ። የቀንደ መለከት ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ። አቤሴሎም በኬብሮን ነገሠ በሉ የሚሉ ጕበኞች ላከ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን አቤሴሎም፥ በመላው የእስራኤል ነገዶች መሀል “የቀንደ መለከት ድምፅ ስትሰሙ፥ ‘አቤሴሎም በኬብሮን ነገሠ በሉ’ ” የሚሉ የምስጢር መልእክተኞችን ላከ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን አበሴሎም እስራኤልያ ዛራቱዋ ኡባኮ ቆሱዋን ኪታ የዲደ፥ “ማላካታ ፑና ህንተንቱ ስሴዳ ዎደ፥ ‘አበሰሎም ከብሮናን ካተቴዳ’ ያግተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Abeseeloomi Israa'eeliyaa zaratuwaa ubbaakko k'osuwaan kiitaa yeddiide, «Malakataa punna hinttenttu siseedda wode, ‹Abeseloomi Kebroonan kaateteedda› yaagite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Abeseloomey, «Intte zaye giiris siyiza wode, ‹Abeseloomey Kebroonen kawotides› giite gaana oosanchchata kumeththa Isra7eele qommota ubbaa giddon qotara woththides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኣቤሴሎሜይ፥ «ኢንቴ ዛዬ ጊሪስ ሲዪዛ ዎዴ፥ ‹ኣቤሴሎሜይ ኬብሮኔን ካዎቲዴስ› ጊቴ ጋና ኦሳንቻታ ኩሜ ኢስራኤሌ ቆሞታ ኡባ ጊዶን ቆታራ ዎዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን አበሰሎመይ እስራኤለ ዛረ ኡባስ ቆሳን ኪታ የድድ፥ “ሞይዘ ፑኖ ህንተ ስእዳ ዎደ፥ ‘አበሰሎመይ ከብሮናን ካዎትስ’ ያግተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Abeseloomey Isra7eele zare ubbaas qosan kiita yeddidi, “Moyze puno hinte si7ida wode, ‘Abeseloomey Kebroonan kawotis’ yaagite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም አቤሴሎም፣ “የቀንደ መለከት ድምፅ ስትሰሙ፣ ‘አቤሴሎም በኬብሮን ነገሠ በሉ’ ” የሚሉ የምስጢር ሠራተኞችን በመላው የእስራኤል ነገዶች አሰማራ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ነገር ግን ወደ እስራኤል ነገዶች ሁሉ መልእክተኞችን ልኮ የእምቢልታ ድምፅ በምትሰሙበት ጊዜ ድምፃችሁን ከፍ በማድረግ ‘አቤሴሎም የኬብሮን ንጉሥ ሆኗል!’ ብላችሁ ጩኹ” ብለው እንዲነግሩአቸው አደረገ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቤሴሎም ግና ናብ ኵሎም ነገዳት እስራኤል፥ ሰባት ብምስጢር ልኢኹ “ድምፂ መለኸት ምስ ሰማዕኹም ‘ኣቤሴሎም ኣብ ኬብሮን ነጊሱ’ በሉ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቤሰሎም ግና ናብ ኲሎም ነገዳት እስራኤል ሰለይቲ ልኢኹ፡ ደሃይ መለኸት ምስ ሰማዕኩም፡ ኣቤሰሎም ኣብ ኬብሮን ነጊሱ በሉ፡ በሎም።