2 Samuel 15:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቤሴሎም ግና ናብ ኵሎም ነገዳት እስራኤል ሰለይቲ ለኣኸ፡ ድምጺ መለኸት ምስ ሰማዕኩም፡ ኣቤሰሎም ኣብ ኬብሮን ንጉስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤሴሎምም፥ “የመለከት ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ፥ አቤሴሎም በኬብሮን ነገሠ” በሉ የሚሉ ጕበኞችን ወደ እስራኤል ነገድ ሁሉ ላከ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤሴሎምም በእስራኤል ነገድ ሁሉ። የቀንደ መለከት ድምፅ በሰማችሁ ጊዜ። አቤሴሎም በኬብሮን ነገሠ በሉ የሚሉ ጕበኞች ላከ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን አቤሴሎም፥ በመላው የእስራኤል ነገዶች መሀል “የቀንደ መለከት ድምፅ ስትሰሙ፥ ‘አቤሴሎም በኬብሮን ነገሠ በሉ’ ” የሚሉ የምስጢር መልእክተኞችን ላከ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን አበሴሎም እስራኤልያ ዛራቱዋ ኡባኮ ቆሱዋን ኪታ የዲደ፥ “ማላካታ ፑና ህንተንቱ ስሴዳ ዎደ፥ ‘አበሰሎም ከብሮናን ካተቴዳ’ ያግተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Abeseeloomi Israa'eeliyaa zaratuwaa ubbaakko k'osuwaan kiitaa yeddiide, «Malakataa punna hinttenttu siseedda wode, ‹Abeseloomi Kebroonan kaateteedda› yaagite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Abeseloomey, «Intte zaye giiris siyiza wode, ‹Abeseloomey Kebroonen kawotides› giite gaana oosanchchata kumeththa Isra7eele qommota ubbaa giddon qotara woththides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኣቤሴሎሜይ፥ «ኢንቴ ዛዬ ጊሪስ ሲዪዛ ዎዴ፥ ‹ኣቤሴሎሜይ ኬብሮኔን ካዎቲዴስ› ጊቴ ጋና ኦሳንቻታ ኩሜ ኢስራኤሌ ቆሞታ ኡባ ጊዶን ቆታራ ዎዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን አበሰሎመይ እስራኤለ ዛረ ኡባስ ቆሳን ኪታ የድድ፥ “ሞይዘ ፑኖ ህንተ ስእዳ ዎደ፥ ‘አበሰሎመይ ከብሮናን ካዎትስ’ ያግተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Abeseloomey Isra7eele zare ubbaas qosan kiita yeddidi, “Moyze puno hinte si7ida wode, ‘Abeseloomey Kebroonan kawotis’ yaagite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም አቤሴሎም፣ “የቀንደ መለከት ድምፅ ስትሰሙ፣ ‘አቤሴሎም በኬብሮን ነገሠ በሉ’ ” የሚሉ የምስጢር ሠራተኞችን በመላው የእስራኤል ነገዶች አሰማራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ነገር ግን ወደ እስራኤል ነገዶች ሁሉ መልእክተኞችን ልኮ የእምቢልታ ድምፅ በምትሰሙበት ጊዜ ድምፃችሁን ከፍ በማድረግ ‘አቤሴሎም የኬብሮን ንጉሥ ሆኗል!’ ብላችሁ ጩኹ” ብለው እንዲነግሩአቸው አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቤሴሎም ግና ናብ ኵሎም ነገዳት እስራኤል፥ ሰባት ብምስጢር ልኢኹ “ድምፂ መለኸት ምስ ሰማዕኹም ‘ኣቤሴሎም ኣብ ኬብሮን ነጊሱ’ በሉ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቤሰሎም ግና ናብ ኲሎም ነገዳት እስራኤል ሰለይቲ ልኢኹ፡ ደሃይ መለኸት ምስ ሰማዕኩም፡ ኣቤሰሎም ኣብ ኬብሮን ነጊሱ በሉ፡ በሎም። |