2 Samuel 14:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰበይቲ ተቆዓ ድማ ንንጉስ ምስ ተዛረበት፡ ብገጻ ናብ መሬት ተደፊኣ ሰገደት እሞ፡ ኦ ንጉስ ሓግዝ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲሁም የቴቁሔዪቱ ሴት ወደ ንጉሥ ገብታ በግንባርዋ በምድር ላይ ወደቀች፤ ሰግዳም “ንጉሥ ሆይ፥ አድነኝ፤ አድነኝ” አለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲሁም የቴቁሔይቱ ሴት ወደ ንጉሥ ገብታ በግምባርዋ በምድር ላይ ወደቀች፥ እጅ ነሥታም። ንጉሥ ሆይ፥ አድነኝ አለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የተቆዓዪቱም ሴት ወደ ንጉሡ ገብታ፥ በንጉሡ ፊት በግምባሯ በምድር ላይ ተደፍታ እጅ በመንሣት፥ “ንጉሥ ሆይ! እርዳኝ” አለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታቆአ ካታማ ምሽራታ ካትያኮ ቤዳ ዎደ፥ ቢታን ግሳ ጉፋናደ፥ “ካትያዉ፥ ታና ማዳርኪ!” ያጋዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Tak'o"a katamaa mishiratta kaatiyaakko beedda wode, biittan gisa guufannaade, «Kaatiyaw, taana maaddaarikkii!» yaagaaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tequhe dere maccassaya kawozaakko geladus; sinththa guth gufannada bonchcho saroka immidaappe guye, «Kawonttoo tana maaddite!» gadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቴቁሄ ዴሬ ማጫሳያ ካዎዛኮ ጌላዱስ፤ ሲን ጉ ጉፋናዳ ቦንቾ ሳሮካ ኢሚዳፔ ጉዬ፥ «ካዎንቶ ታና ማዲቴ!» ጋዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ተቁሄ ማጫስያ ካዋኮ ባዳ ቢታን ጉፋናዳ፥ “ካዋዉ፥ ታና ማዳርክ!” ያጋሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tequhe maccasiya kawako bada biittan gufannada, “Kawaw, tana maaddarki!” yaagasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የቴቁሔዪቱም ሴት ወደ ንጉሡ ገብታ፣ በንጉሡ ፊት ወደ መሬት በግምባሯ ተደፍታ እጅ በመንሣት አክብሮቷን ከገለጠች በኋላ፣ “ንጉሥ ሆይ! እርዳኝ” አለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሴቲቱም ወደ ንጉሡ ቀርባ ወደ መሬት ለጥ ብላ እጅ ነሣችና “ንጉሥ ሆይ! እባክህ እርዳኝ!” አለችው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ቴቁሓዊት ሰበይቲ ድማ ናብ ንጉስ ኣትያ፥ ብገፃ ናብ ምድሪ ተደፊኣ ሰገደትሉ። “ኦ ንጉስ! ርድአኒ” ድማ በለቶ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ተቆዓዊት ሰበይቲ ድማ ንንጉስ ተዛረበቶ፡ ብገዛ ናብ ምድሪ ተደፊኣ ኸኣ ፍግም በለት ዎ ንጉስ፡ ርድኣኒ፡ ድማ በለቶ። |