2 Samuel 14:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቤሴሎም ድማ ንዮኣብ መለሰሉ፡ እንሆ፡ ናብዚ ንዑ፡ ስለምንታይ ካብ ጌሹር መጻእኩ፧ ኣብኡ ምህላወይ ጽቡቕ ነይሩ፤ ሽዑ ሕጂ ገጽ ንጉስ ክርኢ፤ ኣባይ እንተ ኣልዩ ድማ ይቐትለኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤሴሎምም ኢዮአብን፥ “ከጌድሶር ለምን መጣሁ? በዚያም ተቀምጬ ቢሆን ይሻለኝ ነበር ብለህ እንድትነግረው ወደ ንጉሥ እልክህ ዘንድ ወደ እኔ ና ብዬ ወደ አንተ ላክሁ፤ አሁንም የንጉሡን ፊት አላየሁም፤ ኀጢአት ቢኖርብኝ ይግደለኝ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤሴሎምም ኢዮአብን መልሶ። ከጌሹር ለምን መጣሁ? በዚያም ተቀምጩ ብሆን ይሻለኝ ነበር ብለህ እንድትነግረው ወደ ንጉሡ እልክህ ዘንድ ወደ እኔ ጠራሁህ፤ አሁንም የንጉሡን ፊት ልይ፥ ኃጢአት ቢሆንብኝ ይግደለኝ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አቤሴሎምም፥ ኢዮአብን፥ “‘ከገሹር ለምን መጣሁ? ለእኔ እስካሁንም እዚያው ብሆን ይሻለኝ ነበር ብሏል፥’ ብለህ እንድትነግርልኝ ወደ ንጉሡ ልልክህ ወደ እኔ ና ብዬ አስጠራሁህ፤ አሁንም ቢሆን ወደ ንጉሡ ፊት መቅረብ እፈልጋለሁ፤ ምንም ዓይነት በደል ከተገኘብኝ ይግደለኝ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አበሴሎም እዮኣባ፥ “ኔን ታን ኪትና ዬናን እጼዳ ድራሳ። ኔን ካትያኮ ባደ፥ ‘አበሰሎም ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ጋሹራ ጋድያፐ አያዉ ያድታ? ታን ሀኖ ጋካናስካ ያን ደኤዳዋ ግድንቶ ታዉ ሎአ ሽን” ያጌ’ ጋደ ታዉ ኦቻናዳን ኮያድ። ሀእካ ታን ካትያ ዴሙዋ በአናዉ ኮያድ፤ ታን ባይዛንቻ ግዶፐ፥ እ ታና ዎ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abeseeloomi Iyoo'aaba, «Neeni taani kiittina yeennan is's'eedda dirassa. Neeni kaatiyaakko baade, ‹Abeseloomi hawaadan yaagee; «Taani Gashuura gadiyaappe ayaw yaadditaa? Taani hanno gakkanaasikka yaan de'eeddawaa gidintto taw lo"a shin» yaagee› gaade taw oochchanaadan koyaad. Ha"ikka taani kaatiyaa deemuwaa be'anaw koyaad; taani bayzzanchcha gidooppe, I taana wod'o» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abeseloomey Iyo7aabes zaaridi, «Tani kiittiin neni yontta ixxida gishshassa; Hanno gakkanaas ta heen dizaakko taas lo7o gidana gides gaada ne kawos yootana mala, ‹Ta nena kawozaakko yeddana koyada nena haa ya› gaada xeygisadis; ha7i gidikko ta kawoza ayfeso be7ana koyays; ay mooroy ta bolla beettiko izi tana wodho» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣቤሴሎሜይ ኢዮኣቤስ ዛሪዲ፥ «ታኒ ኪቲን ኔኒ ዮንታ ኢጺዳ ጊሻሳ፤ ሃኖ ጋካናስ ታ ሄን ዲዛኮ ታስ ሎኦ ጊዳና ጊዴስ ጋዳ ኔ ካዎስ ዮታና ማላ፥ ‹ታ ኔና ካዎዛኮ ዬዳና ኮያዳ ኔና ሃያ› ጋዳ ጼይጊሳዲስ፤ ሃኢ ጊዲኮ ታ ካዎዛ ኣይፌሶ ቤኣና ኮያይስ፤ ኣይ ሞሮይ ታ ቦላ ቤቲኮ ኢዚ ታና ዎ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አበሰሎመይ፥ “ታ ፄግን ነ ዮና እፅዳ ግሾሳ። ኔኒ ካዋኮ ባዳ፥ ‘ታኒ ገሹራፐ አይስ ያድና? ታኒ ሀኖ ጋካናዉ ያን ደእዳኮ ሎኦሽን’ ያጌስ ጋዳ ታዉ ኦይቻና መላ ኮያስ። ሀእ ታኒ ካዋ ሶምኦ በአናዉ ኮያይስ፤ ታኒ ባላ ግድኮ፥ እ ታና ዎ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abeseloomey, “Ta xeegin ne yoonna ixida gishosa. Neeni kawako bada, ‘Taani Geshurape ayis yadina? Taani hanno gakanaw yan de7idaako lo77oshin’ yaagees gada taw oychana mela koyas. Ha77i taani kawa som7o be7anaw koyayis; taani bala gidiko, I tana wodho” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አቤሴሎምም፣ ኢዮአብን፣ “ከጌሹር ለምን መጣሁ? ‘ለእኔ እስካሁንም እዚያው ብሆን ይሻለኝ ነበር ብሏል ብለህ እንድትነግርልኝ ወደ ንጉሡ እልክህ ዘንድ ወደ እኔ ና’ ብዬ አስጠራሁህ፤ አሁንም ቢሆን፤ የንጉሡን ዐይን ማየት እፈልጋለሁ፤ ምንም ዐይነት በደል ከተገኘብኝ ይግደለኝ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አቤሴሎምም “አንተ እኔ ስጠራህ ስላልመጣህ ነው፤ ወደ ንጉሡ ሄደህ ‘ከገሹር ወጥቼ ወደዚህ ለምን መጣሁ? እዚያው ቈይቼ ብሆን ኖሮ በተሻለኝ ነበር’ ብለህ ስለ እኔ ሁኔታ ጠይቅልኝ፤ እንዲሁም ከንጉሡ ጋር መገናኘት እችል ዘንድ ሁኔታዎችን አመቻችልኝ፤ እኔ በደለኛ ሆኜ ከተገኘሁ ሞት ይፍረድብኝ” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቤሴሎም ድማ ንኢዮኣብ፦ “ስለ ምንታይ ደኣ ኻብ ጌሹር መፃእኹ? ንኣይስ ገና ኣብኡ እንተ ዝህሉ ምሐሸኒ ነይሩ” ኽትብለለይ ኢለ ልኢኸልካስ ስለ ዘይመፃእኻ እዩ። ሕዚ ኸዓ ምስ ንጉስ ኣራኽበኒ፤ በደል እንተ ተረኺቡኒ ኾይኑ ድማ ይቕተለኒ በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቤሰሎም ድማ ንዮኣብ፡ ስለምንታይ ደኣ ኻብ ጌሹር መጻእኩ ንኣይሲ ገና ኣብኡ እንተ ዝህሉ ምሔሸኒ ነይሩ። ሕጂ ኸኣ ገጽ ንጉስ ክርኢ እደሊ ኣሎኹ፡ ኣበሳ ተረኺቡኒ እንተ ዀይኑ ድማ ይቕተለኒ፡ ክትብለለይ፡ እንሆ ናብ ንጉስ ክሰደካ፡ ንዓ ናብዚ ኢለ ለአኽኩልካ፡ በሎ። |