2 Samuel 14:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ዮኣብ ወዲኡ ናብ ኣቤሴሎም ኣብ ቤቱ መጺኡ፡ ባሮትካ ስለምንታይ ኣብ ስፍራ መሬተይ ሓዊ ኣንዲዶሞ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢዮ​አ​ብም ተነ​ሥቶ ወደ አቤ​ሴ​ሎም ወደ ቤቱ መጣና፥ “ብላ​ቴ​ኖ​ችህ እር​ሻ​ዬን ስለ​ምን አቃ​ጠ​ሉት?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኢዮአብም ተነሥቶ ወደ አቤሴሎም ወደ ቤቱ መጣና። ባሪያዎችህ እርሻዬን ስለምን አቃጠሉት? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ኢዮአብ ተነሥቶ ወደ አቤሴሎም ቤት መጣና፦ “አገልጋዮችህ ለምንድን ነው እርሻዬን ያቃጠሉት?” ብሎ ጠየቀው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ እዮኣበ ደንዲደ፥ አበሰሎማ ሶ ቢደ “ነ ቆማቱ ታ ባንጋ አያዉ ታማ ኦይድኖ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, Iyoo'aabe denddiide, Abeselooma soo biide «Ne k'oomatuu ta banggaa ayaw tamaa oytseeddino?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Iyo7aabey Abeseloomeso biidi, «Ne aylleti ays ta kaththaa taman xuuggidoo?» gi oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢዮኣቤይ ኣቤሴሎሜሶ ቢዲ፥ «ኔ ኣይሌቲ ኣይስ ታ ካ ታማን ጹጊዶ?» ጊ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮኣብ አበሰሎመ ሶ ብድ፥ “ነ አይለት ታ ባንጋን አይስ ታማ የድዶና?” ያግድ ኦይችስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aabi Abeseloome soo bidi, “Ne aylleti ta bangan ayis tama yeddidonaa?” yaagidi oychis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ኢዮአብ ወደ አቤሴሎም ቤት ሄደ፣ “አገልጋዮችህ ለምንድን ነው ዕርሻዬን ያቃጠሉት?” ብሎ ጠየቀው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢዮአብም ወደ አቤሴሎም ቤት ገሥግሦ ሄደና “አገልጋዮችህ የእርሻዬን ሰብል ያቃጠሉት ስለምንድን ነው?” ሲል ጠየቀው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኢዮኣብ ተሲኡ ንኣቤሴሎም ናብ ቤቱ መፆ እሞ “ስለ ምንታይ እዩ ኣገልገልትኻ ንግራተይ ብሓዊ ዘባርዕዋ?” ኢሉ ጠየቖ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ዮኣብ ተንሲኡ ንኣቤሰሎም ናብ ቤቱ መጾ እሞ፡ እዞም ገላዉኻ ንግራተይ ሓዊ ዝመለሱላ ስለምንታይ እዩ∶: በሎ።