2 Samuel 14:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ንገሮቱ፡ እንሆ፡ ምድሪ ዮኣብ ኣብ ጥቓ ናተይ እያ፡ ኣብኣ ድማ ስገም ኣለዎ። ኪድ ኣብ ሓዊ ኣንብርዎ። ገላዉ ኣቤሴሎም ድማ ነቲ ግራት ሓዊ ኣንደዱሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤ​ሴ​ሎ​ምም ብላ​ቴ​ኖ​ቹን፥ “በእ​ር​ሻዬ አጠ​ገብ ያለ​ች​ውን የኢ​ዮ​አ​ብን እርሻ እዩ፤ በዚ​ያም ገብስ አለው፤ ሄዳ​ችሁ በእ​ሳት አቃ​ጥ​ሉት” አላ​ቸው። የአ​ቤ​ሴ​ሎ​ምም ብላ​ቴ​ኖች እር​ሻ​ውን አቃ​ጠ​ሉት። የኢ​ዮ​አ​ብም አሽ​ከ​ሮች ልብ​ሶ​ቻ​ቸ​ውን ቀድ​ደው ተመ​ል​ሰው፥ “የአ​ቤ​ሴ​ሎም አሽ​ከ​ሮች እር​ሻ​ህን በእ​ሳት አቃ​ጠ​ሉት” ብለው ነገ​ሩት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ባሪያዎቹንም። በእርሻዬ አጠገብ ያለውን የኢዮአብን እርሻ እዩ፥ በዚያም ገብስ አለው፤ ሂዳችሁ በእሳት አቃጥሉት አላቸው። የአቤሴሎምም ባሪያዎች እርሻውን አቃጠሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም አቤሴሎም ለአገልጋዮቹ “ተመልከቱ፥ የኢዮአብ እርሻ የሚገኘው ከእኔ እርሻ አጠገብ ነው፤ በእርሻው ላይ የገብስ ሰብል አለው፤ ሄዳችሁም እሳት ልቀቁበት” አላቸው። ስለዚህ የአቤሴሎም አገልጋዮች ሄደው እርሻውን በእሳት አቃጠሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ አበሴሎም ባረ ቆማቱዋ፥ “ስስተ! ታ ጎሻ ማታን እዮኣባዉ ጎሻይ ደኤ፤ አዉ ሄዋን ባንጋይ ደኤ። ቢደ ታማ ኦይተ” ያጌዳ። አበሰሎማ ቆማቱ እዮኣባ ባንጋ ታማ ኦይድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Abeseeloomi bare k'oomatuwaa, «sisite! Ta goshshaa matan Iyoo'aabaw goshshay de'ee; aw hewan banggay de'ee. Biide tamaa oytsite» yaageedda. Abeselooma k'oomatuu Iyoo'aaba banggaa tamaa oytseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin Abeseloomey ba aylletas, «Be7ite; Iyo7aabe gadey ta gadera dhassa; iza gaden maxa gakkida banggay dees; biidi izan tama yeddite» gides; hessa gishshas Abeseloome aylleti biidi Iyo7aabe kaththaa taman xuuggida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኣቤሴሎሜይ ባ ኣይሌታስ፥ «ቤኢቴ፤ ኢዮኣቤ ጋዴይ ታ ጋዴራ ሳ፤ ኢዛ ጋዴን ማጻ ጋኪዳ ባንጋይ ዴስ፤ ቢዲ ኢዛን ታማ ዬዲቴ» ጊዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ኣቤሴሎሜ ኣይሌቲ ቢዲ ኢዮኣቤ ካ ታማን ጹጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አበሰሎመይ ባ አይለታኮ፥ “ሄኮ፥ ታ ጋድያ ማታን እዮኣባስ ጋደይ ደኤስ፤ እያን ባንግ ደኤስ። ብድ እያን ታማ የድተ” ያግስ። አበሰሎመ አይለት እዮኣባ ባንጋን ታማ የድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeseloomey ba aylletako, “Heko, ta gadiya matan Iyo7aabas gadey de7ees; iyan bangi de7ees. Bidi iyan tama yeddite” yaagis. Abeseloome aylleti Iyo7aaba bangan tama yeddidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም አቤሴሎም ለአገልጋዮቹ “ተመልከቱ የኢዮአብ ዕርሻ የሚገኘው ከእኔ ዕርሻ አጠገብ ነው፤ በዕርሻው ላይ የገብስ አዝመራ አለው፤ ሄዳችሁም እሳት ልቀቁበት” አላቸው። ስለዚህ የአቤሴሎም አገልጋዮች ሄደው የኢዮአብን ዕርሻ በእሳት አቃጠሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም አቤሴሎም አገልጋዮቹን “ተመልከቱ፤ የኢዮአብ እርሻ ከእኔ እርሻ ቀጥሎ ሲሆን የገብስ ሰብል ይገኝበታል፤ ስለዚህም ሂዱና በእሳት አቃጥሉት” ሲል አዘዛቸው፤ እነርሱም ሄደው ሰብሉን በእሳት አቃጠሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኣቤሴሎም ንኣገልገልቱ “ስምዑ፥ ኢዮኣብ ኣብ ጥቓ ግራተይ ግራት ስገም ኣላቶ እሞ ኼድኩም ብሓዊ ኣባርዕዋ” በሎም። እቶም ኣገልገልቲ ኣቤሴሎም ከዓ ነታ ግራት ብሓዊ ኣባርዕዋ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንገላዉኡ፡ ርአዩ፡ ዮኣብ ኣብ እታ ናተይ ግራት አላቶ፡ ኣብኣ ድማ ስገም ኣለዎ እሞ፡ ኬድኩም ሓዊ ምለሱሉ፡ በሎም። እቶም ገላዉ ኣቤሰሎም ከኣ ነታ ግራት ሓዊ መለሱላ።